የአምልኮ መገዛት በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 3፥51 «አሏህ ጌታዬ እና ጌታችሁ ነው፥ ስለዚህ አምልኩት! ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ اللَّهَ رَبِّي وَرَبُّكُمْ فَاعْبُدُوهُ ۗ هَـٰذَا صِرَاطٌ مُّسْتَقِيمٌ "የባሕርይ መገዛዛት"Ontological subordination" ማለት በባሕርይ የማይመሳሰሉ ሆነው ነገር ግን በባሕርይ አንዱ ከሌላው ስለሚበልጥ በመካከላቸው ገዥ እና ተገዥ አለ። ለምሳሌ፦ ሰው እና እንስሳ በምንነት የተለያዩ "ባሕርይ"Essence" ስላላቸው ሰው ገዥ እንስሳ ተገዥ ነው፦ መዝሙር 8፥6 ሁሉን ከእግሮቹ በታች አስገዛህለት። πάντα ὑπέταξα…

Channel
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
@Wahidcom
On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Posts · Posts edited after publishing · Citations · Cite this entry
62,527subscribers
+7 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of 31,623–100,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001110410706 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @Wahidcom |
| Description | ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ! |
| Created | Between 1 February 2017 and 31 May 2019— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 6 August 2026 |
| Last confirmed live | 12 August 2026 |
| Measurements held | 8 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 12 August 2026 |
| On Telegram | t.me/Wahidcom |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 12 Aug 2026, 17:06 | 62,527 | +16 |
| 11 Aug 2026, 18:41 | 62,511 | -7 |
| 10 Aug 2026, 16:08 | 62,518 | +8 |
| 9 Aug 2026, 13:22 | 62,510 | +8 |
| 8 Aug 2026, 10:20 | 62,502 | -11 |
| 7 Aug 2026, 12:46 | 62,513 | -9 |
| 6 Aug 2026, 09:21 | 62,522 | +2 |
| 6 Aug 2026, 02:45 | 62,520 | first reading |
Engagement
24 posts held, back to 16 June 2026 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 17 pagesof Telegram’s post history, 20 posts per page.
- ERR · 30 days
- 18.5%
- avg views ÷ 62,527 subscribers
- Avg views / post
- 11,600
- 9 posts measured
- Reaction rate
- —
- this channel exposes no reaction counts
- Posts in window
- 9
- of 24 held
ERR is average views per post over the last 30 days divided by subscribers, the definition TGStat uses, so this figure is comparable with the one you will see elsewhere. It falls structurally as a channel grows: a high ERR on a small channel and a low one on a large channel describe reach mathematics, not quality. We publish the figure and the sample it came from and pass no verdict on it.
ER is defined industry-wide as (forwards + reactions + comments) ÷ views— note the denominator is views, not subscribers. Telegram’s public web preview carries views and reactions but not forward or comment counts, so the reaction rate above is the reactions term only and is therefore a floor: the true ER for this channel is higher by an amount we have not measured and will not estimate.
| Window | Rolling 30 days · latest post in window 12 August 2026 |
|---|---|
| Posts held | 24 (16 June 2026 – 12 August 2026) |
| Views total | 104,050 |
| Reactions total | — |
| Forwards / comments | not exposed by the public surface — not measured, not estimated |
| Readings taken | 12 Aug 2026, 19:19 UTC |
Views are a single reading per post, taken at the time above. A post published in the last day or two is still accumulating views, which pulls the 30-day average down slightly. That is a property of the standard definition rather than a fault in it, so we keep the definition rather than “correcting” the number into something nobody can reproduce.
Precision. Telegram publishes view counts on its public widget in short form — 8.12K, 3.7M — so any reading at or above 1,000 reaches us rounded to three significant figures, and only counts below 1,000 are exact. Averages and rates derived from them are shown to the same precision rather than to the unit: a figure like 3,701,250 would assert digits nobody measured.
Reaction counts are published per emoji and rounded the same way, so a total below 1,000 is exact and a larger one is a sum that may carry a rounded component from each emoji above 1,000. Because it is a sum, it does not look rounded — read a large reaction total as three significant figures per contributing emoji rather than as the figure it prints.
What this channel posts
- Photos
- ≈85
- Videos
- ≈85
- Links
- ≈1,790
Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 12 August 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. A count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints these counters in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈142,000 means somewhere between 141,500 and 142,499.
- Video runtime
- 9m 00s
- Average length
- 4m 30s
Measured directly from 2 videos with a duration reading, out of the posts we hold for this channel — not this channel’s whole posting history, only the sample this register has actually read. An exact reading to the second, taken from the post itself rather than from Telegram’s own rounded chrome, so it carries no ≈ mark.
Recent posts
በባይብል የገደለ ብቻ ሳይሆን አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደላል፦ ዘሌዋውያን 27፥17 ሰውንም እስኪሞት ድረስ የሚመታ ፈጽሞ ይገደል። ዘጸአት 21፥17 አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደል። ኢየሱስ ሲመጣ ደግሞ ሕጉ ጠብቆ እና አጥብቆ የሞት ፍርድ የሚገባው የገደለ ብቻ ሳይሆን በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ የሞት ፍርድ እንደሚገባው አበክሮ እና አዘክሮ ተናግሯል፦ ማቴዎስ 5፥21-22 ለቀደሙት፦ አትግደል እንደ ተባለ ሰምታችኋል፤ የገደለም ሁሉ ፍርድ ይገባዋል። እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል። "የገደለም ሁሉ ፍርድ ይገባዋል" ማለት በዘሌዋውያን 27፥17 "ፈጽሞ ይገደል" የሚለው ከሆነ "በወንድሙ ላይ የሚቆ…
የነቢያችን"ﷺ" ቅጣት በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 42፥40 የመጥፎም ነገረ ዋጋ ብጤዋ መጥፎ ናት፡፡ وَجَزَاءُ سَيِّئَةٍ سَيِّئَةٌ مِّثْلُهَا "ቂሷስ" قِصَاص የሚለው ቃል "ቋሶ" قَاصَّ ማለትም "አመሳሰለ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ማመሳሰል" ማለት ነው፦ 2፥179 ባለ አእምሮዎች ሆይ! ለእናንተም በማመሳሰል ሕግ ውስጥ ሕይወት አለላችሁ፡፡ ትጠነቀቁ ዘንድ ገዳይን መግደል ተደነገገላችሁ፡፡ وَلَكُمْ فِي الْقِصَاصِ حَيَاةٌ يَا أُولِي الْأَلْبَابِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ እዚህ አንቀጽ ላይ "ማመሳሰል" ለሚለው ቃል የገባው "ቂሷስ" قِصَا…
ገድል በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። 2፥193 ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ "ተጋደሉዋቸው"። وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ "ገድል" የሚለው የግዕዝ ቃል "ተጋደለ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ውጊያ" "ትግል" "ፍልሚያ" "መዋጋት" "መጋደል" "ጦርነት" ማለት ነው፦ 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥18 በእርሱ መልካም "ጦርነት" ትዋጋ ዘንድ ይህችን ትእዛዝ አደራ እሰጥሃለሁ። እዚህ አንቀጽ ላይ "ጦርነት"War" ለሚለው በግዕዙ የገባው ቃል "ገድል" ሲሆን የግዕዙ መጽሐፍ "በከመ ተነብዮ ዘላዕሌከ ከመ ትጽናዕ በኵሉ "ገ…
ምሥጢረ ትዳር ይህ ወንድ ልጅ አንድ ሚስት አለው፥ ያቺ ሚስቱ በአካል አራት ናቸው። አራቱ ሴቶች በአካል፣ በስም እና በግብር አራት ሲሆኑ በሚስትነት ግን አንድ ናቸው፥ አራቱም ሴቶች ሚስት የሚለውን ቃል ይጋራሉ። ኸዲጃ ሚስት ናት፣ ዘይነብ ሚስት ናት፣ ሰሚራህ ሚስት ናት፣ አሚራህ ሚስት ናት። ነገር ግን አራቱ አካላት አንድን ሚስትነት ስለሚጋሩ ለወንድ አንድ ሚስት ናቸው። ስለዚህ አንድ ወንድ አራት ሴቶች ሲያገባ ሚስቱ ግን አንዲት ናት። ይህ "ምሥጢረ ትዳር" ካልተገለጸልህ አይገባህም።
ኢሳይያስ 7፥14 ላይ በግሪክ ሰፕቱአጀንት"LXX" ላይ "ወጣት ሴት" ለሚለው የገባው ቃል "ፓርቴኖስ" παρθένος ሲሆን በትርጉም ደረጃ "ድንግል" ብቻ ሳይሆን "ወጣት ሴት" ማለትም ነው፦ ዘፍጥረት 24፥43 "እነሆ እኔ በውኃው ምንጭ ላይ ቆሜአለሁ፥ ውኃ ልትቀዳ ለምትመጣውም "ቆንጆ"፦ "ጥቂት ውኃ ከእንስራሽ አጠጪኝ" ስላት። ἰδοὺ ἐγὼ ἐφέστηκα ἐπὶ τῆς πηγῆς τοῦ ὕδατος, καὶ αἱ θυγατέρες τῶν ἀνθρώπων τῆς πόλεως ἐκπορεύονται ἀντλῆσαι ὕδωρ, καὶ ἔσται ἡ παρθένος, ᾗ ἂν ἐγὼ εἴπω, πότισόν με ἐκ τῆς ὑδρίας σου μικρὸν ὕδωρ, ዘፍጥረት 34፥3 ልቡናውም በያ…
ድንግል ማርያም በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 3፥47 "ጌታዬ ሆይ! "ወንድ ያልነካኝ" ስኾን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል" አለች፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ በዕብራይስጥ "በቱላህ" בְּתוּלָה ማለት "ድንግል" ማለት ነው፥ በታናኽ "በቱላህ" בְּתוּלָה በነጠላ 32 ጊዜ የተጠቀሰ ሲሆን ወንድ የማያውቃት ድንግል ሴት ናት፦ ዘፍጥረት 24፥16 ብላቴናይቱም መልክዋ እጅግ ያማረ፥ ወንድ የማያውቃት "ድንግል" ነበረች። וְהַנַּעֲרָ֗ טֹבַ֤ת מַרְאֶה֙ מְאֹ֔ד בְּתוּלָ֕ה וְאִ֖ישׁ לֹ֣א יְדָעָ֑הּ እዚህ አ…
የሐሰት ትርክት በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 22፥30 ከጣዖታት እርኩሰት ተጠንቀቁ! የሐሰትን ቃል ራቁ፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ "ኢትዮጵያ" የምትባል አገር ከሦስት ሺህ ዓመት በላይ ታሪክ ያላት አገር መሆኗን በታሪክ ምሁራን ዘንድ ይተረካል፥ ከጥንት ጀምሮ ኢትዮጵያ የራሷ ቋንቋ፣ ፊደል፣ ሥነ ጽሑፍ ያላት አገር ናት። ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ስለ ኦርቶዶክስ ደሴታውያን፦ "ኦርቶዶክስ ፊደል ቀርጻ፣ ብራና ዳምጣ፣ ቀለም በጥብጣ አገር ገንብታለች" በማለት የሐሰት ትርክት ይተርካሉ፥ እውን ኦርቶዶክስ አገር በቀል እሳቤ ነው ወይ…
የአሏህ ማየት በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 57፥4 እርሱም የትም ብትኾኑ ከእናንተ ጋር ነው፡፡ አሏህ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ وَهُوَ مَعَكُمْ أَيْنَ مَا كُنتُمْ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ የሰው ምንነት እና ማንነት የዓይን፣ የጆሮ፣ የእግር፣ የእጅ ወዘተ ቅንብር"Complex" ነው፥ ለምሳሌ፦ እኔ በምንነት እና በማንነት አንድ ብሆንም የእኔ አንድነት የቅንብር አንድነት ነው። "ዑድው" عُضْو ማለት "ብልት"Organ" ወይም "ክፍል"Part" ማለት ሲሆን የሰው ዓይን፣ ጆሮ፣ እግር፣ እጅ ወዘተ የምንነቱ ክፍል ሲሆን ሕዋስ ነው፥ "ሓሣህ" حَاسَّة ማለት "…
የኢየሱስ ፆታ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 5፥17 እነዚያ "አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አል መሢሕ ነው" ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ እዚህ ዐውድ ላይ "ፆታ" ማለት ኃፍረተ ሥጋ ልዩነት ያለው ወንድ እና ሴትን ያቀፈ "የመራቢያ አካል"Sexual Organ" ማለት ነው፥ "ፅንስ" ማለት ደግሞ "በማኅፀን ውስጥ የተለያየ ሂደት"Process" ያደረገ ፍጡር" ማለት ነው። ድንግል ማርያም በማኅፀኗ ውስጥ የተፀነሰችው ፅንስ እና የወለደችው ልጇ ፆታው "ወንድ" ነው፦ ሉቃስ 1፥31 እነሆም ትፀንሻለሽ "ወንድ ልጅም" …
መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ "መድሎተ አሚን" በሚል መጽሐፋቸው ለዶክተር አባ አየለ ተክለ ሃይማኖት ለተባሉ ካቶሊካዊ መነኩሴ መልስ ሲሰጡ እንዲህ አስቀምጠዋል፦ "(ልዮን)፦ አካላዊ ተዋሕዶ የሚለውን አነጋገር "አካል ለመለኮት እንጂ ለትስብእት የለውም፥ ለትስብእት ያለው ባሕርይ ብቻ ነው" በማለቱ አፍርሶታል"። መድሎተ አሚን(አድማሱ ጀንበሬ) ገጽ 108 ከላይ ያለውን የተናገረው በ 451 ድኅረ ልደት ልዮን ዘሮም ለዲስቆርዮስ ዘእስክንድርያ ነው፥ "ወልድ አካለ መለኮት እንጂ አካለ ትስብእት የለውም" የሚለው ትምህርት በልዮን መስመር የምሥራቅ ኦርቶዶክስ ትምህርት እንጂ በዲስቆርዮስ መስመር የጽብሓውያን ኦርቶዶክስ ትምህርት አይደለም። "አካል" ማን? ብለን የም…
አብሲማዳኮስ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 5፥14 ስለዚህ እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ በመካከላቸው ጠብን እና ጥላቻን ጣልንባቸው፡፡ فَأَغْرَيْنَا بَيْنَهُمُ الْعَدَاوَةَ وَالْبَغْضَاءَ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ "አምላክ" ተብሎ "መለኮት" ሲባል "ሰብእ" ተብሎ "ትስብእት" ተብሎ ይባላል፥ "ሰብእ" ማለት "ሰው" ማለት ነው። "ቴሌኦስ" τέλειος ማለት "ፍጹም" "ሙሉ"Fully" ማለት ሲሆን አንድ ሰው ሙሉ ሰው የሚባለው የሰው ምንነት እና ማንነት ስላለው ነው፥ "ኢየሱስ ሙሉ ወይም ፍጹም ሰው ነው" ከተባለ ኢየሱስ የሰው ባሕርይ"Human Nature" ብቻ ሳይሆን የሰው አካል…
Showing the 12 most recent of 24 posts we hold for @Wahidcom. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Posts edited after publishing
@Wahidcom edited 1 post after it first published — the same permalink now carries different wording than the one this register originally read, caught because our own crawl held a copy of the earlier text.
An edit is not deception. Typo fixes, price updates and corrections look exactly like this too — this register can tell you the wording changed and when, not why. How this is measured.
- First edit seen
- 8 August 2026
- Most recent edit
- 8 August 2026
Citation-graph rank
Citation-graph rank — 8,329 of 1,151,006entries in the measured graph. A weighted position computed from the forward and mention edges below — republished posts weigh more than named mentions — and recomputed periodically, over the whole graph. Published only as this ordinal position, never as a score: a position is a fact, and a score printed beside one channel’s name would read as a verdict this register does not make. The two counts beneath stay separate for the same reason mentions are never summed with forwards anywhere else on this page — a named-by count costs nothing to manufacture. The top 100 by this measure, or how it is computed.
Forward network
Republished by
Channels on the register that have forwarded this channel's posts into their own feed.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
Mentions
Named by 17 registered channels — every channel on the register whose own posts have named this one, by its current username or any other username it currently holds, merged from two separately captured readings of the same fact so a namer caught by only one of them is not missed and a namer both caught is not counted twice. A username this channel has since dropped is not matched — that handle may belong to someone else now, and crediting today’s namer to yesterday’s owner would misattribute it.
Named by
Channels on the register whose posts name this channel's handle.
@PeaceChannel1 · 46119 postsእውነት ያሳርፋል
@ewnetyasarfal · 1,1425 posts🎙uthmanovich የንፅፅር channal !!!🎓
@uthmanovich · 1604 postsFuad Book Store and Articles?✍️
@usefullIslamicBookstore · 2223 postsAFZAN MEDIA / አፍዛን ሚዲያ
@AFZANMEDIA · 2472 postsአልኮረሚ / Alkoremi
@Alkoremi · 5922 posts♡በረካ♡ መልቲ ♡ሚድያ♡
@barkamaltmadya · 3,3731 postIrshad Wave
@Irshad_Wave · 3141 postኢየሱስ አምላክ አይደለም❤️
@islam_sela_m · 1621 postእስልምና ህይወቴ ነው ❤️
@Islamselamnaw · 381 postየነብያት ታሪክ 📚📖
@islamwi_trikoch · 4,1201 postክርስቲያን ነበርኩኝ ሙስሊም ሆንኩኝ
@IWasChristianandIbecameaMuslim · 211 postለሰዎች ስትል ሶላት እንዳያመልጥ ብቻህን እንደ ተወለድክ አስታውስ ፣ ብቻህን ትሞታለህ ፣ ብቻህን ወደ መቃብር ትሄዳለህ ፣ በፍርድ ቀን ብቻህን ትጠየቃለህ
@MuhammedTuke · 611 postRAFIIQUL ISLAAM 🇸🇩
@Rafiiqul_Islaam · 1,6711 postየኢስላምን እውነት ለሁሉም
@Seyfedin_Apologetic · 2,4561 postመፅሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል አይደለም
@TheBibleisnotTheWordofGod · 331 postወሒድ ናይ ንፅፅር ማህደር (ብትግርኛ)ወሒድ የንጽጽር ማህደር(በትግሪኛ)
@wahidtigiriga · 2291 post
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 12 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"” (@Wahidcom), 62,527 subscribers as measured 12 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/Wahidcom.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.