#ደቡብ_አፍሪካ ሰነድ አልባ #ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ለመመለስ ያወጣችውን ወጪ #ኢትዮጵያ እንድትጋራ ጠየቀች ደቡብ አፍሪካ በተያዘው ዓመት ህጋዊ ሰነድ የሌላቸውን ስደተኞችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ካወጣችው ከ18 ሚሊዮን ዶላር (292 ሚሊዮን ራንድ) ውስጥ የተወሰነውን ወጪ እንዲሸፍኑ ለ #ኢትዮጵያ፣ ለ #ናይጄሪያ እና ለ #ሜላዊ ጥያቄ አቀረበች። የደቡብ አፍሪካ የሀገር ውስጥ ጉዳዮች ሚኒስቴር ጥያቄው መቅረቡን ይፋ ያደረገው ማክሰኞ ነሐሴ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ለፓርላማው የሀገር ውስጥ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሰጠው ማብራሪያ ወቅት ነው። የቋሚ ኮሚቴው ዋና ዳይሬክተር ቶሚ ማኮዴ እንደገለጹት፣ ሚኒስቴሩ ለዚህ ተግባር ቀደም ሲል የመደበው በጀት 60 ሚሊዮን …

Channel
Addis Standard Amharic
@AddisstandardAmh
On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Posts · Citations · Telegram's recommendations · Cite this entry
19,939subscribers
+149 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of 10,000–31,623.
Register entry
| Telegram ID | -1001467893959 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @AddisstandardAmh |
| Description | አዲስ ስታንዳርድ በጃኬን አሳታሚ ኃ.የተ.የግ.ማ. ባለቤትነት ስር የሚታተም በኢትዮጵያ የሚገኝ ነፃ እና ገለልተኛ ሚዲያ ነው። አዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የአዲስ ስታንዳርድ እንግሊዝኛ ሕትመት አካል ነው። ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3 ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4 |
| Created | Between 1 April 2019 and 31 August 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 6 August 2026 |
| Last confirmed live | 12 August 2026 |
| Measurements held | 8 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 12 August 2026 |
| On Telegram | t.me/AddisstandardAmh |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 12 Aug 2026, 11:23 | 19,939 | +20 |
| 11 Aug 2026, 12:22 | 19,919 | +44 |
| 10 Aug 2026, 09:04 | 19,875 | +17 |
| 9 Aug 2026, 12:32 | 19,858 | +12 |
| 8 Aug 2026, 13:18 | 19,846 | +13 |
| 7 Aug 2026, 15:55 | 19,833 | +28 |
| 6 Aug 2026, 15:31 | 19,805 | +15 |
| 6 Aug 2026, 02:06 | 19,790 | first reading |
Engagement
42 posts held, back to 3 August 2026 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 17 pagesof Telegram’s post history, 20 posts per page.
- ERR · 30 days
- 15.2%
- avg views ÷ 19,939 subscribers
- Avg views / post
- 3,040
- 42 posts measured
- Reaction rate
- —
- this channel exposes no reaction counts
- Posts in window
- 42
- of 42 held
ERR is average views per post over the last 30 days divided by subscribers, the definition TGStat uses, so this figure is comparable with the one you will see elsewhere. It falls structurally as a channel grows: a high ERR on a small channel and a low one on a large channel describe reach mathematics, not quality. We publish the figure and the sample it came from and pass no verdict on it.
ER is defined industry-wide as (forwards + reactions + comments) ÷ views— note the denominator is views, not subscribers. Telegram’s public web preview carries views and reactions but not forward or comment counts, so the reaction rate above is the reactions term only and is therefore a floor: the true ER for this channel is higher by an amount we have not measured and will not estimate.
| Window | Rolling 30 days · latest post in window 12 August 2026 |
|---|---|
| Posts held | 42 (3 August 2026 – 12 August 2026) |
| Views total | 127,600 |
| Reactions total | — |
| Forwards / comments | not exposed by the public surface — not measured, not estimated |
| Readings taken | 12 Aug 2026, 23:33 UTC |
Views are a single reading per post, taken at the time above. A post published in the last day or two is still accumulating views, which pulls the 30-day average down slightly. That is a property of the standard definition rather than a fault in it, so we keep the definition rather than “correcting” the number into something nobody can reproduce.
Precision. Telegram publishes view counts on its public widget in short form — 8.12K, 3.7M — so any reading at or above 1,000 reaches us rounded to three significant figures, and only counts below 1,000 are exact. Averages and rates derived from them are shown to the same precision rather than to the unit: a figure like 3,701,250 would assert digits nobody measured.
Reaction counts are published per emoji and rounded the same way, so a total below 1,000 is exact and a larger one is a sum that may carry a rounded component from each emoji above 1,000. Because it is a sum, it does not look rounded — read a large reaction total as three significant figures per contributing emoji rather than as the figure it prints.
What this channel posts
- Photos
- ≈6,030
- Videos
- ≈130
- Links
- ≈4,700
Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 12 August 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. A count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints these counters in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈142,000 means somewhere between 141,500 and 142,499.
Recent posts
ዜና: የ #ሱዳን ፈጣን ድጋፍ ኃይል በድንበር ከተማ ላይ ጥቃት ሰነዘረ፤ ጥቃቱ የተሰነዘረው 'ከ #ኢትዮጵያ ነው' ሲል የሱዳን ጦር ከሰሰ የሱዳን ፈጣን ደጋፍ ኃይል (RSF) ማክሰኞ ዕለት በብሉ ናይል ክልል በሚገኘው የጌሳን የድንበር ከተማ ላይ ጥቃት መሰንዘሩን ቡድኑ እና የአካባቢው ባለሥልጣናት ገለፁ። የሱዳን ሰራዊት ምንጭ በበኩሉ ጥቃቱ የተሰነዘረው «ከኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ» ነው ሲል ለኤኤፍፒ (AFP) ከሷል። የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) እንደገለጸው፣ ይህ ግጭት አዲስ መፈናቀል ያስከተለ ሲሆን፣ በዚህም 2,500 ሰዎች ከጌሳን ተፈናቅለዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኤጀንሲው የስደተኞች ሁኔታን የሚከታተለው ቡድኑ የደኅንነት ሁኔታው …
በ #ግብጽ የጭነት መርከብ ላይ ሁቲዎች በባብ ኤል-መንደብ በተፈጸሙት አዲስ ጥቃት ስድስት ሰዎች ሲገደሉ ሌሎች አስር ቆሰሉ በ #ኢራን የሚደገፉት የመን የሁቲ ኃይሎች ባብ ኤል-መንደብን በማቋረጥ ላይ በነበረችውና «ቲሃማህ» በተሰኘችው የግብጽ የጭነት መርከብ ላይ በባሊስቲክ ሚሳኤሎች ባካሄዱት ጥቃት ስድስት ሰዎች ሲገደሉ ሌሎች አስር መቆሰላቸውን የየመን መንግሥት አስታወቀ። ማክሰኞ ነሐሴ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. በታንዛኒያን የተመዘገች መርከብ በሶስት ሚሳኤሎች ተመታለች። በጥቃቱ ሶስት ፓኪስታናውያን እና አንድ ኢንዶኔዥያዊ በአጠቃላይ አራት ሰራተኛች መግደላቸውን ተገልጿል። ጥቃቱ ከፍተኛ የእሳት አደጋ ማስከተሉም ተዘግቧል። በታጣቂዎቹ የተወነጨፈው ሁለተኛው …
ዜና: የታጠቁ ቡድኖች #ግልገል በለስ ለመግባት ያደረጉት ሙከራ «መምከኑን» የዞኑ አስተዳደር ቢገልፅም ነዋሪዎች ታጣቂዎቹ ገብተው ከ10 በላይ ንፁሃንን መግደላቸውን ተናገሩ በ #ቤኒሻንጉል_ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የሚገኙ የጸጥታ ኃይሎች ማክሰኞ ማለዳ ላይ ታጣቂ ቡድኖች ወደ ግልገል በለስ ከተማ ለመግባት ያደረጉትን ሙከራ ማምከናቸውን የመተከል ዞን አስተዳደር አስታወቀ። የዞኑ አስተዳደር ማክሰኞ ዕለት ባወጣው መግለጫ፣ በጫካ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ እና ራሳቸውን «የጉሙዝ ኃይል» ብለው የሚጠሩ፣ እንዲሁም «ከ #ፋኖ ጋር» አብረው ይሰራሉ የተባሉ ቡድኖች «በዜጎች ላይ ጉዳት ለማድረስ» ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ገደማ ወደ ከተማዋ ለመግባት ሙከራ ማድረጋቸውን ገልጻል…
ዜና: በደቡብ ትግራይ ተፈጸመ በተባለ የድሮን ጥቃት በ #ኢትዮጵያ መንግሥት እና በ #ትግራይ ባለሥልጣናት መካከል ያለው ውጥረት ዳግም አገረሸ ህወሓት የፌደራል መንግሥት ኃይሎች ሰኞ ነሐሴ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. በደቡብ ትግራይ የድሮን ጥቃት ፈጽሟል ሲል መክሰሱን ተከትሎ በኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት እና በትግራይ ክልል ባለሥልጣናት መካከል ያለው ውጥረት ዳግም ማገርሸቱ ተገለጸ። በጥቃቱ በደረሰው የጉዳት መጠን እና በኢላማዎቹ ላይ የተለያዩ ዘገባዎች እየወጡ ይገኛሉ። ጥቃቱ የተፈጸመው በ #አማራ ክልል አዋሳኝ አቅራቢያ በ #ራያ_አላማጣ ወረዳ መረዋ ቀበሌ ውስጥ መሆኑ ተዘግቧል። ኤኤፍፒ (AFP) የትግራይ ባለሥልጣናትን እና የሕክምና ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገ…
ዜና: #ኢትዮጵያ በ #ሶማሊያ የሚገኘውን የቡርሐካባ ወታደራዊ የጦር ሰፈርን ከ12 ዓመታት በኋላ አስረከበች የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በሶማሊያ ባይ ክልል የምትገኘውን ስትራቴጂካዊ የቡርሐካባ ወታደራዊ የጦር ሰፈር ለሶማሊያ የፀጥታ ኃይሎች ማስረከቡን ሶማሊ ጋርዲያን ዘግቧል። ይህ እርምጃ የሀገሪቱን ደኅንነት የማስጠበቅ ኃላፊነት ደረጃ በደረጃ ወደ ሶማሊያ ኃይሎች ለማሸጋገር የሚደረገው እንቅስቃሴ አካል መሆኑ ተገልጻል። በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የድጋፍ እና የማረጋጋት ተልዕኮ (AUSSOM - ኦወሶም) እንደገለጸው፣ የጦር ሰፈሩ ርክክብ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሶማሊያ የድጋፍ ቢሮ (UNSOS) ባደረገው ድጋፍ አማካኝነት ነሐሴ 2 ቀን 2018 ዓ.ም.…
የ #ሶማሊያ የባሕር ላይ ዘራፊዎች ከ67 ሠራተኞች ጋር ያገቷቸውን አራት አነስተኛ መርከቦች አሁንም እንደያዙ መቀጠላቸው ተገለጸ የሶማሊያ የባሕር ላይ ዘራፊዎች 67 ሠራተኞችን የያዙ አራት አነስተኛ መርከቦችን አግተው ከያዙ ሶስት ወራት ያለፋቸው ሲሆን፣ ታጋቾቹን ለማስለቀቅ በሚደረገው ጥረት ላይ እስካሁን ምንም ዓይነት አዎንታዊ ጥረት አለመኖሩ ተገለጸ። የአውሮፓ ህብረት የባሕር ኃይል ኦፕሬሽን አታላንታ ባወጣው መረጃ መሠረት፣ ታጋቾቹን በፍጥነት ለማስለቀቅ ጥረት ማድረጉን ቢቀጥልም፣ መርከቦቹ ወደ በህር ዳርቻው ተጠግተው የሚገኙ በመሆኑ ሂደቱ በአካባቢው ባለሥልጣናት ላይ የተመሠረተ ሆኗል። በዚህ ዓመት የባሕር ላይ ውንብድና በከፍተኛ ሁኔታ ያገረሸው በነዳጅ …
#ኢራን የመካ ስምምነት የቀጣናውን ከ #አሜሪካ መራቅ የሚያሳይ ነው አለች፤ “ሰምምነቱ የሚያሳስብ ነገር አይደለም” ስትልም ገለጸች ኢራን በ #ሳዑዲ_ዓረብያ፣ በ #ፓኪስታን እና በ #ቱርክ መካከል የተፈረመው የሶስትዮሽ የመከላከያ ስምምነት አገራት ስለ አሜሪካ ያላቸውን አመለካከት መለወጡንና በራሳቸው የደኅንነት መዋቅር ላይ መተማመናቸውን የሚያሳይ ነው ስትል ገልጻለች። ቴህራን አክላም ስምምነቱን እንደ ስጋት ለመመልከት ምንም ዓይነት ምክንያት እንደሌለ አስታውቃለች። ቱርኪ ቱደይ እንደዘገበው የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባቃኢ ይህንን አስተያየት የሰጡት ሰኞ ነሐሴ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. በሰጡት ሳምንታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ ነው። ቃል አቀ…
ዜና: የመጥፋት አደጋ የተደቀነበት ብርቅዬው ዋልያ ቁጥር ከ270 ወደ 306 ከፍ ማለቱን የብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር አስታወቀ በቁጥራቸው ማነስ ምክንያት በአደጋ መዝገብ ውስጥ የሚገኙትን የሰሜን ተራራ ዋልያዎችን ለመታደግ የተጀመረው ሥራ ተስፋ ሰጪ ውጤት እያሳየ መሆኑን በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን የብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር አስታወቀ። የብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ገብረመስቀል ግዛው፤ ከሰሜኑ ጦርነት ጋር ተያይዞ የዋልያዎቹ ቁጥር 270 ደርሶ የነበረ ሲሆን እነዚህን ብርቅዬ እንስሳዎች ለመታደግ በተደረገው ሀገር አቀፍና አለም አቀፍ ርብርብ ቁጥራቸው ወደ 306 ከፍ ብሏል ብለዋል። በቅርቡ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ…
በ #መተሀራ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 4.6 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ ትላን እሁድ ምሽት በኦሮሚያ ክልል መተሀራ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 4.6 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ የተከሰተ ሲሆን፣ የመሬት መንቀጥቀጡ ንዝረት በአቅራቢያው በሚገኙ የአፋር አካባቢዎችም መሰማቱን ቮልካኖ ዲዝከቨሪ ዘገበ። የመሬት መንቀጥቀጡ ነሐሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ከምሽቱ 2፡11 ሰዓት ገደማ የተከሰተ ሲሆን፣ የመነሻ ማዕከሉም ከመተሀራ በደቡብ ምስራቅ 19 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከአዋሽ 23 ኪሎ ሜትር ርቀት ለይ መሆኑን ቮልካኖ ዲዝከቨሪ ገልጿል። ከአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ (USGS) እና ከአውሮፓ-ሜዲትራኒያን ሴስሞሎጂካል ሴንተር (EMSC) የተገኙ መረጃዎችን የጠቀሰው ድ…
በቀጣናው ውጥረት እና ግጭት በቀጠለበት ወቅት #ሱዳን ከ #ሞቃዲሾ እና ከ #ካይሮ ጋር ውይይቶችን አደረገች ሱዳን ከሶማሊያ እና ከግብጽ ጋር በቀጣናዊ ክስተቶች፣ በሁለትዮሽ ትብብሮች እና በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኮሩ የተናጠል ዲፕሎማሲያዊ ውይይቶችን ማካሄዷን የሶማሊያ ብሔራዊ ዜና ኤጀንሲ (SONNA) እና የግብጹ አህራም ኦንላይን ዘገቡ። እንድ ሶና ዘገባ፤ በሞቃዲሾ የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር አብዲሰላም አሊ በጽህፈት ቤታቸው የሱዳኑን አምባሳደር አብደልራህማን ኸሊል አህመድ አባክር አፋንዲን ተቀብለው አነጋግረዋል። ሁለቱ ወገኖች በቅርብ ጊዜያት በተከሰቱ ቀጣናዊ ሁነቶች እና ለውጦች፣ እንዲሁም በሶማሊያ እና በሱዳን መካ…
የሱዳኗ #ኩርሙክ ከተማ ከአር ኤስ ኤፍ ቁጥጥር ነፃ ከተወጣች በኋላ የጅምላ መቃብሮች ተገኙ በ #ሱዳን ብሉ ናይል ክልል በፈጣን ድጋፍ ኃይሎች (RSF) የተገደሉ የ25 ሰላማዊ ሰዎችን አስከሬን የያዘ የጅምላ መቃብር መገኘቱን አንድ የአካባቢው ባለሥልጣን እሁድ ዕለት አስታወቁ። መቃብሩ የሴቶች፣ የሕፃናት እና የሆስፒታል ሠራተኞች አስክሬን የያዘ መሆኑ ተገልጿል። በኩርሙክ ከተማ የጅምላ መቃብሩ መገኘቱ የተሰማው፣ የሱዳን ሰራዊት ካርቱም እና ጌዚራ ግዛቶችን ከአርኤስኤፍ ነፃ ካወጣ በኋላ ተመሳሳይ የጅምላ መቃብሮች መገኘታቸውን ተከትሎ ነው። የኩርሙክ ከተማ ኮሚሽነር አብደል አቲ ሞሐመድ አል-ፋኪ በሰጡት መግለጫ፣ የሰራዊቱ አባላት ታጣቂ ቡድኑን ከከተማዋ ካባረ…
Showing the 12 most recent of 42 posts we hold for @AddisstandardAmh. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Citation-graph rank
Citation-graph rank — 491,300 of 1,151,006entries in the measured graph. A weighted position computed from the forward and mention edges below — republished posts weigh more than named mentions — and recomputed periodically, over the whole graph. Published only as this ordinal position, never as a score: a position is a fact, and a score printed beside one channel’s name would read as a verdict this register does not make. The two counts beneath stay separate for the same reason mentions are never summed with forwards anywhere else on this page — a named-by count costs nothing to manufacture. The top 100 by this measure, or how it is computed.
Mentions
Named by 2 registered channels — every channel on the register whose own posts have named this one, by its current username or any other username it currently holds, merged from two separately captured readings of the same fact so a namer caught by only one of them is not missed and a namer both caught is not counted twice. A username this channel has since dropped is not matched — that handle may belong to someone else now, and crediting today’s namer to yesterday’s owner would misattribute it.
Named by
Channels on the register whose posts name this channel's handle.
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
Appears in Telegram’s recommendations for other channels
The reverse of the list above, and a different kind of signal. This does not require this channel to have ever been asked about directly — each row below is a channel we DID ask Telegram about, whose Telegram-generated list happened to include this one. A channel can appear here with an empty list above it, because being named by someone else’s query is independent of having been queried itself.
@fanatelevision · 202,563
Telegram ranks this channel #22 of 84 here — alongside 83 others — read 11 August 2026
@AbiyAhmedAliofficial · 176,238
Telegram ranks this channel #38 of 79 here — alongside 78 others — read 12 August 2026
This channel appears in 2 seed channels' Telegram-generated recommendation lists in total. Each is Telegram’s list for THAT channel, not this one — see how this is measured.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 12 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“Addis Standard Amharic” (@AddisstandardAmh), 19,939 subscribers as measured 12 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/AddisstandardAmh.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.