የአዲስ አድማስ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ ===== አዲስ አድማስ https://bit.ly/2V1zyZQ ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2V0I6jx ትዊተር↠ https://bit.ly/33fDhaP ቴሌግራም↠ https://bit.ly/2JgeCvG ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3q2hXiv
❤2

Channel
@AdissAdmas
On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Reactions · Posts · Citations · Cite this entry
18,565subscribers
+59 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of 10,000–31,623.
| Telegram ID | -1001177013100 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @AdissAdmas |
| Description | የአዲስ አድማስ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ ===== አዲስ አድማስ https://bit.ly/2V1zyZQ ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2V0I6jx ትዊተር↠ https://bit.ly/33fDhaP ቴሌግራም↠ https://bit.ly/2JgeCvG ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3q2hXiv የእርስዎና የቤተሰብዎ |
| Created | Between 1 April 2018 and 31 July 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 6 August 2026 |
| Last confirmed live | 14 August 2026 |
| Measurements held | 9 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 14 August 2026 |
| On Telegram | t.me/AdissAdmas |
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 14 Aug 2026, 20:18 | 18,565 | +13 |
| 13 Aug 2026, 09:15 | 18,552 | +15 |
| 12 Aug 2026, 11:44 | 18,537 | +3 |
| 11 Aug 2026, 09:23 | 18,534 | +27 |
| 10 Aug 2026, 10:01 | 18,507 | -3 |
| 9 Aug 2026, 07:52 | 18,510 | +10 |
| 8 Aug 2026, 06:11 | 18,500 | -2 |
| 7 Aug 2026, 05:28 | 18,502 | -4 |
| 6 Aug 2026, 13:32 | 18,506 | first reading |
177 posts held, back to 5 August 2026 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 21 pagesof Telegram’s post history, 20 posts per page.
ERR is average views per post over the last 30 days divided by subscribers, the definition TGStat uses, so this figure is comparable with the one you will see elsewhere. It falls structurally as a channel grows: a high ERR on a small channel and a low one on a large channel describe reach mathematics, not quality. We publish the figure and the sample it came from and pass no verdict on it.
ER is defined industry-wide as (forwards + reactions + comments) ÷ views— note the denominator is views, not subscribers. Telegram’s public web preview carries views and reactions but not forward or comment counts, so the reaction rate above is the reactions term only and is therefore a floor: the true ER for this channel is higher by an amount we have not measured and will not estimate. It is computed over the 159 of 177 measured posts that carry a reaction reading, and over those same posts' views.
| Window | Rolling 30 days · latest post in window 14 August 2026 |
|---|---|
| Posts held | 177 (5 August 2026 – 14 August 2026) |
| Views total | 201,032 |
| Reactions total | 912 |
| Forwards / comments | not exposed by the public surface — not measured, not estimated |
| Readings taken | 15 Aug 2026, 09:33 UTC |
Views are a single reading per post, taken at the time above. A post published in the last day or two is still accumulating views, which pulls the 30-day average down slightly. That is a property of the standard definition rather than a fault in it, so we keep the definition rather than “correcting” the number into something nobody can reproduce.
Precision. Telegram publishes view counts on its public widget in short form — 8.12K, 3.7M — so any reading at or above 1,000 reaches us rounded to three significant figures, and only counts below 1,000 are exact. Averages and rates derived from them are shown to the same precision rather than to the unit: a figure like 3,701,250 would assert digits nobody measured.
Reaction counts are published per emoji and rounded the same way, so a total below 1,000 is exact and a larger one is a sum that may carry a rounded component from each emoji above 1,000. Because it is a sum, it does not look rounded — read a large reaction total as three significant figures per contributing emoji rather than as the figure it prints.
Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 15 August 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. A count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints these counters in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈142,000 means somewhere between 141,500 and 142,499.
912 reactions across 156 posts, in 8 distinct kinds. The most used accounts for 58.2% of them.
| Reaction | Count | Share | Share, drawn |
|---|---|---|---|
| ❤ | 531 | 58.2% | |
| 👍 | 187 | 20.5% | |
| 👎 | 88 | 9.65% | |
| 😁 | 42 | 4.61% | |
| 👏 | 40 | 4.39% | |
| 😭 | 14 | 1.54% | |
| 🤔 | 8 | 0.877% | |
| 🤯 | 2 | 0.219% |
No sentiment is inferred, and none should be read in. This table is ordered by count and by nothing else. Emoji do not carry stable meaning across languages or communities — 🙏 is thanks in one channel and mourning in another — so we publish which ones were pressed and how often, and pass no judgement on what an audience meant by them.
Precision. Telegram publishes reaction counts per emoji and short-forms each one — 4.34K, 1.2M — so any single kind at or above 1,000 reaches us at three significant figures, and only counts below 1,000 are exact. The shares above are ratios of those figures and carry the same error. This is also why the total here can differ slightly from a reaction total printed elsewhere on the page: both are sums of the same rounded parts, taken over samples with different edges.
Coverage. Reactions were read on 159 of the 177 sampled posts in this sample. Summed by Telegram’s own count on each post — not by adding up the per-emoji breakdown above — those same posts carry 912reactions in total: the kind of figure the paragraph above means by “a reaction total printed elsewhere on the page”.
Measured over the 177 most recent posts we hold, published 5 August 2026 to 14 August 2026, using the newest reading held for each. Telegram Stars are excluded: they are a payment, not a reaction, and they have their own section.
የአዲስ አድማስ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ ===== አዲስ አድማስ https://bit.ly/2V1zyZQ ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2V0I6jx ትዊተር↠ https://bit.ly/33fDhaP ቴሌግራም↠ https://bit.ly/2JgeCvG ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3q2hXiv
❤2
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ «የመረጃ ሳምንት» ተጀመረ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2019 (2026/27) ትምህርት ዘመን የትምህርት ፕሮግራሞቹን የሚያስተዋውቅበት «የመረጃ ሳምንት» ከነሐሴ 8 እስከ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. በስድስት ኪሎ ዋና ግቢ ፎረም ሕንፃ መካሄድ ጀምሯል። መርሃ-ግብሩ በተለይም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ላጠናቀቁና ለድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የተዘጋጀ ሲሆን፣ ስለ ቅድመና ድህረ-ምረቃ የመግቢያ መስፈርቶች፣ የማመልከቻ ሂደቶች፣ የመግቢያ ፈተናዎች እና ስለ ስኮላርሺፕ (የመንግስት፣ የግልና ፕሬዝዳንታዊ) አማራጮች ሰፊ መረጃ የሚሰጥበት ነው። በዚህ ኤክስፖ ላይ የሚታደሙ ጎብኚዎች ከየኮሌጆቹ ከተወከሉ ባለሙያዎች ጋር በቀጥታ በመገናኘ…
ቻይና የዓለማችን ግዙፉን የኃይል ማመንጫ ግድብ መገንባት ጀመረች ቻይና በቲቤት በሚገኘው ያርሉንግ ጻንግፖ ወንዝ ላይ በዓለማችን ትልቁ የሆነውን የውኃ ኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድብ በመገንባት ላይ ትገኛለች። ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ እስከ 60,000 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ የማመንጨት አቅም ይኖረዋል። ይህ የኃይል መጠን በአሁኑ ወቅት በዓለም ትልቁ ከሚባለው የቻይናው የሦስቱ ተሸለቆዎች (Three Gorges) ግድብ በሦስት እጥፍ ይበልጣል። ስለዚህ ግንባታው ሲያልቅ በዓለማችን ትልቁ የኤሌክትሪክ ማመንጫ ይሆናል። ግድቡ የቻይናን የታዳሽ ኃይል አቅም በጣም የሚያሳድገው ቢሆንም፤ በአካባቢ ጥበቃ እና በወንዙ የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ላይ ጉዳት ያደርሳል በሚል ሥ…
❤2👍2
ጋዜጠኞቹ ፍርድ ቤት የካዱትን የወንጀል ክስ እንዲያምኑ እየተገደዱ ነው -ሲፒጄ ዓለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች (CPJ)፣ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በሽብር የተከሰሱ አምስት ጋዜጠኞች በይቅርታ ከእስር እንዲፈቱ በአማራ ክልል ለተፈጠረው ቀውስና ለጠፋው የሰው ሕይወት "ይቅርታ" እንዲጠይቁና "ኃላፊነት" እንዲወስዱ ግፊት እያደረጉ ነው ሲል ወቀሰ። ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣ መስከረም አበራ፣ ገነት አስማማው፣ ዳዊት በጋሻው እና ዓባይ ዘውዱ "ራሳችንን ጥፋተኛ አድርገን የይቅርታ ደብዳቤ አንጽፍም" ማለታቸውን ቡድኑ ከጋዜጠኞቹ ጠበቃ መስማቱን ጠቁሟል። የሲፒጄ የአፍሪካ ኃላፊ ሙቶኪ ሙሞ፤ ጋዜጠኞቹ ፍርድ ቤት ውስጥ የካዱትን የወንጀል ክስ አሁን እንዲያምኑ ባለሥልጣና…
👏5👍1
በአሜሪካ የቀረችው አትሌት ፃድቃን መኮንን የደረሰባትን ተናገረች በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ለመወዳደር ወደ አሜሪካ ያቀናችው አትሌት ፃድቃን መኮንን፤ አሜሪካ ከደረሰች በኋላ በሌላ አትሌት መተካቷና ከውድድር ውጪ መደረጓ እንደተነገራት ገልጻለች። በሂደቱም በሌላ ሰው ባጅ ስታዲየም እንድትገባ መደረጉና ጥያቄዎቿን የሚመልስ አካል ማጣቷ ውስጧን እንዳሳዘነው የገለጸች ሲሆን፣ ውሳኔውንም የወሰነችው ተገዳ እንደሆነ በተጎዳ መንፈስ ተናግራለች። አትሌቷ በመጨረሻም ከቡድኑ ጋር ቺካጎ ከገባች በኋላ ከስፖርት ቡድኑ በመለየት በአሜሪካ ለመቅረት ወስናለች። እንደ ኢትዮ ስፖርት ዘገባ፤ ከዚሁ ጉዞ ጋር ተያይዞ አትሌት ፃድቃን መኮንንን ጨምሮ ነጋሄ እያሱ፣ እመቤት ጥላሁን …
👍1
የቱሪዝም ሚኒስቴር ለሼፎች ልዩ ስልጠና መስጠት ጀመረ 🍽 የቱሪዝም ሚኒስቴር ከ"Resolve to Save Lives" ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ለሚገኙ ባለኮከብ ሆቴሎች የምግብ ዝግጅት ባለሙያዎች (ሼፎች) የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥቷል። ስልጠናው በጤናማ የአመጋገብ ዘይቤ፣ በጥራት አሰጣጥ፣ በምግብ ዝግጅት ቁጥጥር እና በኩሽና ንፅህና አደረጃጀት ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ ሆቴሎች ለአለም አቀፍና አህጉር አቀፍ እንግዶች ጥራቱን የጠበቀና አስተማማኝ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል ያለመ እንደሆነ የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ብቃት ማረጋገጫ መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ታሪኩ ደምሴ ገልፀዋል። የ"Resolve to Save Lives" ካንትሪ ዳይሬ…
❤3👎1
የደቡብ አፍሪካ ሦስት ከተሞች ስም ተቀየረ በደቡብ አፍሪካ ኢስተርን ኬፕ ግዛት የሚገኙት ሌዲ ግሬይ (ወደ ኢንኮሲ ማኮቤኒ)፣ ስተርክስፕሩት (ወደ ኢንኮሲ ምፓንጋዚ) እና ሄርሼል (ወደ ኢንኮሲ ሊህሎንጎ) የተባሉ ሦስት ከተሞች የቅኝ ግዛት ዘመን ስማቸው ተቀየረ። መንግሥት ለአካባቢው ባህላዊ መሪዎች ማክበሪያነት ባከናወነው በዚህ ፕሮግራም፣ ከአፓርታይድ ውድቀት በኋላ ባለፉት 32 ዓመታት ውስጥ ከ1,500 በላይ የከተሞች ስም እንዲለወጡ እና 30 የሚሆኑ የቅኝ ግዛት ሐውልቶች እንዲነሱ ተደርጓል። ይሁን እንጂ ውሳኔው በሀገሪቱ ሰፊ አከራካሪ ሀሳቦችን አስነስቷል። ተቃዋሚዎች ሂደቱ የሕዝብ ገንዘብን ያባክናል፣ ማኅበረሰቦችን ይከፋፍላል እንዲሁም እስከ 170 ዓመታት…
❤1
በአውሮፓ ረዥሙ የእመቤታችን ሐውልት በፖላንድ ሊመረቅ ነው በፖላንድ ኮኖቶፔ መንደር የተሠራውና በበዓለ ፍልሰታ ዕለት የሚመረቀው የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሐውልት፣ በጠቅላላው 55.6 ሜትር ይረዝማል። ሐውልቱ 40.8 ሜትር ቁመት ያለው የእመቤታችን ምስልና 15 ሜትር መሠረት ያለው ሲሆን፣ በብራዚል ከሚገኘው ታዋቂው የኢየሱስ ክርስቶስ ሐውልት ይበልጣል። ለግንባታው ከ2,500 ኩቢክ ሜትር በላይ ኮንክሪት የፈጀው ይህ ግዙፍ ሐውልት፣ በሥሩ ውስጥ ጎብኚዎች በሊፍት ወጥተው አካባቢውን በሩቅ የሚያዩበት የእይታ ቦታ አለው። በፖላንዳዊው ሀብታም ሮማን ካርኮሲክ በግል ገንዘብ የተገነባው ይህ መንፈሳዊ መታሰቢያ፣ በርካታ ምዕመናንና ቱሪስቶችን ወደ ስፍራው ይ…
❤11😁1
የኛ ሀገር ልጅ የቤተሰቡ ኢንሹራንስ ፖሊሲ ነው የልጁን ስም ከዕጣው ለማስተሳሰር ቤተሰብ ብዙ አማራጭ ይጠቀማል . . . ሰላማዊት የሚባሉ ሰዎች ሰላማዊ አይደሉም፣ ደስታ የሚባሉ ሰዎች ደስተኛ አይደሉም፤ ከበደ የሚባሉ ሰዎች ያን ያህል ከባድ አይደሉም፤ አሸናፊ የሚባሉ ሰዎች ብዙ ጊዜ ተሸንፈዋል፤ ናደው የሚባሉ ሰዎች የናዱት ነገር የለም፤ ተረፈ የሚባሉ ሰዎች ከኑሮ ውድነቱ አልተረፉም፤ ተፈራ የሚባሉ ሰዎች ከሚፈራቸው የሚፈሩት ነገር ይበዛል፤ አበረ የሚባሉ ሰዎች የትኛውም ማኅበር ውስጥ የሉም፤ ብርሀኑ የሚባሉ ሰዎች ከሰው የተለየ ብርሀን የላቸውም፤ ሀብታሙ የሚባሉ ሰዎች ሀብታም አይደሉም . . . . ነገር ግን የድሀ ሀገር ነገር፣ አብዛኛው ሰው ተስፋ ያደ…
❤5😁1
የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል የፖሊሲ አካላት ጉባኤ በዩጋንዳ ካምፓላተጀመረ 36ኛው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል (EASF) የፖሊሲ አካላት ስብሰባ በዩጋንዳ ካምፓላ እየተካሄደ ይገኛል። በጉባኤው የቀጠናውን ሰላምና ደኅንነት ማረጋገጥ እንዲሁም የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች ላይ በሰፊው እየተመከረ ነው። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊትን በመወከል በስብሰባው ላይ የተሳተፉት የመከላከያ ውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል ተሾመ ገመቹ፤ ኢትዮጵያ በቀጠናው ሰላምን ለማስፈንና የተጠንቀቅ ኃይሉን ለማጠናከር የምታደርገውን ሁለገብ ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል አረጋግጠዋል። ይህም ስብሰባ በየደረጃው ለአምስት ተከታታ…
❤6
በግሪክ የተዘጋችውን የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ለማስከፈት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ነው ተባለ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ በኢትዮጵያ የግሪክ አምባሳደር አንቶኒዮስ ስጉሮፖሎስን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በውይይታቸውም በግሪክ አቴንስ ከተማ ከ40 ዓመታት በላይ አገልግሎት ስትሰጥ የቆየችውና በምእመናንና በአስተዳደር መካከል በተፈጠረ አለመግባባት በሀገሪቱ የሃይማኖት ሚኒስቴር በተዘጋችው የምክሐ ደናግል ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን ጉዳይ ላይ መክረዋል። ይህች ቤተክርስቲያን በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን መንፈሳዊ አገልግሎትን ከመስጠት ባለፈ ባህልንና እምነትን ለማስቀጠል እንደ ትልቅ ማዕከልና መ…
❤2👍2
የደቡብ ሱዳን ኤምባሲ በናይሮቢ በቤት ኪራይ ዕዳ ምክንያት ተዘጋ በኬንያ ናይሮቢ የሚገኘው የደቡብ ሱዳን ኤምባሲ የአራት ወራት የቤት ኪራይ ባለመክፈሉ ምክንያት ማክሰኞ ነሐሴ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ሙሉ በሙሉ መዘጋቱ ተገለጸ። የኤምባሲው ሠራተኞች እና ፓስፖርት ወይም የጉዞ ሰነድ ለማግኘት ወደ ቦታው የሄዱ ዜጎች በሩ ተዘግቶባቸው መመለሳቸውን ተናግረዋል። መንግሥት አፋጣኝ መፍትሔ እስኪሰጥ ድረስም ኤምባሲው ተዘግቶ እንደሚቆይ ታውቋል። የሲቪክ ማህበራት መሪዎች ይህ ዕዳ መከፈል አለመቻሉ የሀገሪቱን ገጽታ በእጅጉ እንደሚጎዳ ገልጸዋል። በመሆኑም የደቡብ ሱዳን መንግሥት በውጭ ሀገር ለሚገኙ ኤምባሲዎች በጀት በመመደብ ጉዳይ ላይ ልዩ ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ አ…
❤2
Showing the 12 most recent of 177 posts we hold for @AdissAdmas. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Citation-graph rank — 242,094 of 1,478,351entries in the measured graph. A weighted position computed from the forward and mention edges below — republished posts weigh more than named mentions — and recomputed periodically, over the whole graph. Published only as this ordinal position, never as a score: a position is a fact, and a score printed beside one channel’s name would read as a verdict this register does not make. The two counts beneath stay separate for the same reason mentions are never summed with forwards anywhere else on this page — a named-by count costs nothing to manufacture. The top 100 by this measure, or how it is computed.
Republished by
Channels on the register that have forwarded this channel's posts into their own feed.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
Named by 3 registered channels — every channel on the register whose own posts have named this one, by its current username or any other username it currently holds, merged from two separately captured readings of the same fact so a namer caught by only one of them is not missed and a namer both caught is not counted twice. A username this channel has since dropped is not matched — that handle may belong to someone else now, and crediting today’s namer to yesterday’s owner would misattribute it.
Named by
Channels on the register whose posts name this channel's handle.
Names
Channels on the register whose handles appear in this channel's posts.
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 14 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“Addis Admass” (@AdissAdmas), 18,565 subscribers as measured 14 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/AdissAdmas.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.