ክብረ ወሰኑ በዮሚፍ በኩል ወደ ኢትዮጽያ ተመልሷል! 💚💛❤️ የቀድሞው የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤት ዮሚፍ ቀጀልቻ በቦነስ አይረስ 56:51 በመግባት የግማሽ ማራቶን የዓለም ክብረ ወሰንን ከጃኮብ ኪፕሊሞ መልሶ ተቆጣጥሯል 💪 ይህም ከቀደመው ክብረ ወሰን በ29 ሰከንድ የፈጠነ ነው 💥 #Ethiopia #Athletics #HalfMarathon #YomifKejelcha #Sports #EthiopianNews #AmharicNews #EthioTube #Africa

Channel
EthioTube
@ethiotube
On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Posts · Telegram's recommendations · Cite this entry
8,145subscribers
-70 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of 3,162–10,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001247879069 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @ethiotube |
| Description | ኢትዪትዩብ፦ ኢትዮጵያዊ። ነፃ። ገለልተኛ። Follow us on other our social media networks: Facebook.com/EthioTube Twitter.com/EthioTube Youtube.com/EthioTube Instagram.com/EthioTube |
| Created | Between 1 March 2018 and 31 July 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 6 August 2026 |
| Last confirmed live | 24 August 2026 |
| Measurements held | 9 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 24 August 2026 |
| On Telegram | t.me/ethiotube |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 24 Aug 2026, 15:13 | 8,145 | -24 |
| 21 Aug 2026, 09:34 | 8,169 | -10 |
| 18 Aug 2026, 10:43 | 8,179 | -13 |
| 15 Aug 2026, 16:55 | 8,192 | -6 |
| 11 Aug 2026, 18:08 | 8,198 | -9 |
| 8 Aug 2026, 20:55 | 8,207 | -6 |
| 6 Aug 2026, 05:50 | 8,213 | -2 |
| 6 Aug 2026, 03:03 | 8,215 | no change |
| 6 Aug 2026, 02:00 | 8,215 | first reading |
Engagement
27 posts held, back to 11 July 2026 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 19 pagesof Telegram’s post history, 20 posts per page.
- ERR · 30 days
- 20.1%
- avg views ÷ 8,145 subscribers
- Avg views / post
- 1,640
- 13 posts measured
- Reaction rate
- —
- this channel exposes no reaction counts
- Posts in window
- 13
- of 27 held
ERR is average views per post over the last 30 days divided by subscribers, the definition TGStat uses, so this figure is comparable with the one you will see elsewhere. It falls structurally as a channel grows: a high ERR on a small channel and a low one on a large channel describe reach mathematics, not quality. We publish the figure and the sample it came from and pass no verdict on it.
ER is defined industry-wide as (forwards + reactions + comments) ÷ views— note the denominator is views, not subscribers. Telegram’s public web preview carries views and reactions but not forward or comment counts, so the reaction rate above is the reactions term only and is therefore a floor: the true ER for this channel is higher by an amount we have not measured and will not estimate.
| Window | Rolling 30 days · latest post in window 23 August 2026 |
|---|---|
| Posts held | 27 (11 July 2026 – 23 August 2026) |
| Views total | 21,322 |
| Reactions total | — |
| Forwards / comments | not exposed by the public surface — not measured, not estimated |
| Readings taken | 25 Aug 2026, 17:47 UTC |
Views are a single reading per post, taken at the time above. A post published in the last day or two is still accumulating views, which pulls the 30-day average down slightly. That is a property of the standard definition rather than a fault in it, so we keep the definition rather than “correcting” the number into something nobody can reproduce.
Precision. Telegram publishes view counts on its public widget in short form — 8.12K, 3.7M — so any reading at or above 1,000 reaches us rounded to three significant figures, and only counts below 1,000 are exact. Averages and rates derived from them are shown to the same precision rather than to the unit: a figure like 3,701,250 would assert digits nobody measured.
Reaction counts are published per emoji and rounded the same way, so a total below 1,000 is exact and a larger one is a sum that may carry a rounded component from each emoji above 1,000. Because it is a sum, it does not look rounded — read a large reaction total as three significant figures per contributing emoji rather than as the figure it prints.
What this channel posts
- Photos
- ≈10,300
- Videos
- ≈57
- Links
- ≈3,300
Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 25 August 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. A count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints these counters in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈142,000 means somewhere between 141,500 and 142,499.
Recent posts
የማይክል ካሪክ ማንችስተር ዩናይትድ አዲሱን የውድድር ዘመን በቅሌት ጀምሮታል! ሀል ሲቲ 2-0 ማንችስተር ዩናይትድ #PremierLeague #EPL #ManUtd #ManchesterUnited #Football
አዲሱ የውድድር ዘመን በሻምፒዮኖቹ ድል ተጀመረ! አርሰናል 3-0 ኮቨንተሪ #PremierLeague #EPL #Arsenal #Coventry #Football
በአሜሪካ ሜሪላንድ አውሮፕላን ማረፊያ 847 ፓውንድ (384 ኪ.ግ) ጫት በቁጥጥር ስር ዋለ በአሜሪካ ሜሪላንድ ግዛት በሚገኘው የባልቲሞር/ዋሽንግተን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ (BWI)፣ ከለንደን በመጡ ሁለት አሜሪካውያን መንገደኞች ሻንጣ ውስጥ በድምሩ 847 ፓውንድ (ወደ 384 ኪሎ ግራም) የሚመዝን ሕገ-ወጥ ጫት ተይዟል። ዋና ዋና ነጥቦች፦ ክስተቱ፦ ተጠርጣሪዎቹ ጫቱን በ12 ሻንጣዎች ውስጥ የሻይ ቅጠል አስመስለው ይዘው ሲጓዙ በጉምሩክና ድንበር ጥበቃ (CBP) ባለስልጣናት ፍተሻ ወቅት ተይዟል። የተያዘው ጫት የገበያ ዋጋ ወደ 100,000 ዶላር እንደሚገመት ተገልጿል። ጫት በአሜሪካ ሕግ፦ ጫት በምስራቅ አፍሪካ እና በአረብ ባሕረ-ሰላጤ ባህ…
ትናንት ረፋድ ላይ በመቀለ ከተማ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት 13 ሰዎች ቆሰሉ ትናንት ነሐሴ 14/2018 ዓ.ም. በትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀለ የተለያዩ ቦታዎች ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት 13 ሰዎች ከባድ እና ቀላል የመቁሰል አደጋ እንደደረሰባቸው የክልሉ ኮምንኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታውቋል። የድሮን ጥቃቱ “የመኖሪያ አካባቢን ዒላማ ያደረ” መሆኑን የክልሉ እና የህወሓት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አማኑኤል አሰፋ ተናግረዋል። በትናንቱ ጥቃት የቆሰሉ ዜጎች አይደር ሆስፒታል መግባታቸውም ተሰምቷል። የክልሉ ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በትናንቱ መግለጫ የድሮን ጥቃቱ በሐውልቲ ክፍለከተማ፣ ሞሞና ጣቢያ፣ ቀጠና 27፣ እዳማርያም እና ኩሓ በተሰኙ አካባቢዎች በሚገኙ መ…
አንድ ሴት ታዳጊን በጋራ ሆነው ሲደበድቡ የነበሩ ተማሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ ከሰሞኑ በማኅበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር የነበረ አንዲት ታዳጊ ስትደበደብ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል መነጋገሪያ ሆኖ ነበር። በርካታ ሰዎች ቪዲዮን እየተቀባበሉ ደብዳቢዎቹ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር እንዲውሉ በማሳሰብ ቁጣቸውን ሲገልጹ ተስተውሏል። ይህን ተከትሎ ነሐሴ 11/ 2018 የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ባወጣው መግለጫ ድርጊቱ የተፈጸመው በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ዓለም ባንክ አካባቢ በጥቅምት ወር መሆኑን ገልጿል። ታዳጊዋን የደበደቡት ተማሪዎች ኤደን ዳዊት እና ሃኒ ሁሴን እንደሚባሉም አስታውቋል።ይህ ቪዲዮው በማኀበራዊ ሚዲያ ከመሰራጨ…
በግልገል በለስ ከተማ ንጹኃን ላይ በደረሰ ጥቃት ቢያንስ 8 ሰዎች ሲገደሉ ከ 20 በላይ መቁሰላቸው ተገለጸ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ ንጹኃን ላይ በደረሰ ጥቃት ቢያንስ 8 ሰዎች ሲገደሉ ከ 20 በላይ መቁሰላቸውን የከተማዋ ነዋሪዎች ለኢትዮቲዩብ ተናግረዋል። የዞኑ አስተዳደር ትላንት ነሐሴ 5/2018 ባወጣው መግለጫ ‘የጉምዝ ኃይል እና የፋኖ ታጣቂዎች” ጥቃት በመክፈት ወደ ከተማው ለመግባት ሞክረዋል ሲል መወንጀሉ ይታወሳል። መግለጫው በጥቃቱ በንጹኃን ሰዎች ላይ ጉዳት ስለመድረሱ ሳይገልጽ ቀርቷል። በዚህ ጉዳይ ላይ ያነጋገርናቸው ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ የከተማው ነዋሪዎች በበኩላቸው በትላንቱ ጥቃት ቢያንስ 8 ንጹኃን…
ራሳቸውን የጉሙዝ ኃይል ብለው የሚጠሩና የፋኖ ታጣቂዎች በለስ ከተማ ለመግባት ሞክረው ነበር ተባለ 👉በዛሬው ጥቃት ከአስር በላይ ሰላማዊ ሰዎች ተገድለዋል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ ዛሬ ነሐሴ 5/2018 ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ገደማ “ራሳቸውን የጉሙዝ ኃይል ብለው የሚጠሩና በጫካ የሚንቀሳቀሱ ቡድኖች ከጽንፈኛው ፋኖ ጋር በመሆን ወደ ከተማ ለመግባት እና በዜጎች ላይ ጉዳት ለማድረስ ሙከራ ማድረጋቸውን” የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ። አስተዳደሩ “ጽንፈኛ” ሲል በጠራው የፋኖ ቡድን ላይ በተወሰደ የተቀናጀ “ከባድ እርምጃ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ተመልሷል” ብሏል። በአሁኑ ሰዓት በከተማዋ ያለውን ፍጹም ሰላምና መረጋጋት ለማስ…
"4 ኪሎ ሰው የለም ቢባል ፋኖ ይሁን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አንዳቸውም አይመጡም አቅም የላቸውም" በኬኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ጄነራል ባጫ ደበሌ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ከሰሞኑ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ወቅታዊ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮችን በተመለከተ አነጋጋሪ ሀሳቦችን አንስተዋል። አምባሳደሩ በዚህ ቃለመጥይቅ ምን አሉ? 👉ህወሓት የኢትዮጵያን መንግሥት ለመጣል ደብረ ሲና ድረስ ደርሶ ነበር። በኢትዮጵያ መንግሥት በሠራዊት እና በሕዝቡ ያ እንዳይሆን ከሽፎ ወደ ትግራይ እንዲመለስ ተብሏል። ህወሓት ከደብረ ሲና ሲመለስ እኮ ሙሉ በሙሉ ህወሓት የሚባል ነገር ሁለተኛ እንዳይነሳ አድርጎ መጨረስ ይቻል ነበር። መቀለ መግባት ይቻል ነበር። እስከ …
በቁጥጥር ሥር የዋሉት የኢሕአፓ ሁለት አባላት እና የፓርቲው ጠበቃ ከ “ጽምዶ” ጋር በተያያዘ ውንጀላ ቀረበባቸው ከትላንት በስቲያ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት ሁለት የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) አባላት እና የፓርቲው ጠበቃ፤ “የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ተንቀሳቅሰዋል” የሚል ውንጀላ ቀረበባቸው። ፖለቲከኞቹ እና ጠበቃው ከህዝባዊ ወያነ ሓርነት (ህወሓት)፣ “ከሌሎች ጸረ- ሰላም ኃይሎች” እና “ጽምዶ” ተብሎ ከሚጠራው ኃይል ጋር “በመቀናጀት” በአዲስ አበባ ከተማ አባላትን “በመመልመል” እና “በማደራጀት” ተጠርጥረዋል። የፌደራልፖሊስ እነዚህን ውንጀላዎች ያቀረበው፤ በአቶ አበበ አካሉ፣ አቶ ይስሀቅ ወልዳይ እና አቶ አበራ ንጉስ ላይ ነው። የኢሕ…
በፃድቃኔ ማርያም ገዳም ውስጥ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ 14 ሰዎች ሞቱ በሰሜን ሸዋ ዞን፣ በሞጃ እና ወደራ ወረዳ በምትገኘው የጻድቃኔ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ገዳም ውስጥ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ 14 ሰዎች ሞቱ። ሌሊቱን የክረምት ዝናብ ሲወርድ እንዳደረ እና ይህም ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 27/2018 ዓ. ም. ጠዋት 12 ሰዓት አካባቢ "የዋሻ ናዳ" ማስከተሉን የአካባቢው ባለሥልጣን ገልጸዋል። መሬት መንሸራተቱ በተከሰተበት ጊዜ በቤተ ክርስቲያኑ ዋሻው በር ላይ ፀሎት ሲደረጉ የነበሩ ምዕመናን ላይ ጉዳቱ መድረሱንም የሞጃ እና ወደራ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ እና የግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዳኛቸው አዝብጤ ለቢቢሲ ተናግረዋል። አምስት …
ወደ ስዊድን ያቀኑ 20 የእግርኳስ ቡድን አባላት መጥፋታቸው ተሰማ ወደ ስዊድን ያቀኑ ዕድሜያቸው ከ 14 እስከ 17 የሚገመት 20 ታዳጊ የእግርኳስ ተጫዋቾች ከ መሪያቸው ጋር መጥፋታቸውን ስዊድን ሄራልድ ዘግቧል። "ጎቲያካፕ" ለተሰኘ የእግር ኳስ ውድድር ከኢትዮጵያ የሔዱት ታዳጊዎች ካረፉበት ትምሕርት ቤት ሳያሳውቁ በመውጣት መሰወራቸውን የስዊድን ፖሊስ አስታውቋል። እግር ኳስ ተጫዋቾቹ ወደ ኢትዮጵያ እንዳልተመለሱ ያረጋገጠው ፖሊስ፤ በራሳቸው ፍላጎት ጠፍተው ሊሆን እንደሚችል አመላክቷል። #Ethiopia #EthiopianFootball #EFF #Sweden #EthiopianNews #AmharicNews #EthioTube #Africa
Showing the 12 most recent of 27 posts we hold for @ethiotube. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Appears in Telegram’s recommendations for other channels
The reverse of the list above, and a different kind of signal. This does not require this channel to have ever been asked about directly — each row below is a channel we DID ask Telegram about, whose Telegram-generated list happened to include this one. A channel can appear here with an empty list above it, because being named by someone else’s query is independent of having been queried itself.
@dw_amharic · 55,535
Telegram ranks this channel #37 of 84 here — alongside 83 others — read 23 August 2026
This channel appears in 1 seed channel's Telegram-generated recommendation list in total. Each is Telegram’s list for THAT channel, not this one — see how this is measured.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 24 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“EthioTube” (@ethiotube), 8,145 subscribers as measured 24 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/ethiotube.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.