በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት ክቡር ዳኛ ተመሰገን ወንድምአገኝ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ነሐሴ 09/2018 ዓ/ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። በዳኛ ተመስገን ወንድምአገኝ ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን፤ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸው እና የስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እንመኛለን።
😢76❤17

Channel
@fscethiopiaPR
On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Reactions · Posts · Citations · Cite this entry
18,960subscribers
+67 since we began measuring on 7 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of 10,000–31,623.
| Telegram ID | -1001413938707 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @fscethiopiaPR |
| Description | Federal Supreme Court is the highest court in Ethiopia. It is constitutionaly established court. It is also one of the three pillars of the federal state that assures the check and balance in & among. |
| Created | Between 1 April 2019 and 30 September 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 7 August 2026 |
| Last confirmed live | 16 August 2026 |
| Measurements held | 10 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 16 August 2026 |
| On Telegram | t.me/fscethiopiaPR |
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 16 Aug 2026, 14:04 | 18,960 | +5 |
| 15 Aug 2026, 00:03 | 18,955 | +9 |
| 13 Aug 2026, 13:57 | 18,946 | +6 |
| 12 Aug 2026, 13:45 | 18,940 | +1 |
| 11 Aug 2026, 13:15 | 18,939 | -2 |
| 10 Aug 2026, 13:33 | 18,941 | +5 |
| 9 Aug 2026, 15:12 | 18,936 | +5 |
| 8 Aug 2026, 13:43 | 18,931 | +31 |
| 7 Aug 2026, 14:38 | 18,900 | +7 |
| 7 Aug 2026, 13:47 | 18,893 | first reading |
13 posts held, back to 17 July 2026 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 22 pagesof Telegram’s post history, 20 posts per page.
ERR is average views per post over the last 30 days divided by subscribers, the definition TGStat uses, so this figure is comparable with the one you will see elsewhere. It falls structurally as a channel grows: a high ERR on a small channel and a low one on a large channel describe reach mathematics, not quality. We publish the figure and the sample it came from and pass no verdict on it.
ER is defined industry-wide as (forwards + reactions + comments) ÷ views— note the denominator is views, not subscribers. Telegram’s public web preview carries views and reactions but not forward or comment counts, so the reaction rate above is the reactions term only and is therefore a floor: the true ER for this channel is higher by an amount we have not measured and will not estimate.
| Window | Rolling 30 days · latest post in window 15 August 2026 |
|---|---|
| Posts held | 13 (17 July 2026 – 15 August 2026) |
| Views total | 74,910 |
| Reactions total | 354 |
| Forwards / comments | not exposed by the public surface — not measured, not estimated |
| Readings taken | 16 Aug 2026, 19:40 UTC |
Views are a single reading per post, taken at the time above. A post published in the last day or two is still accumulating views, which pulls the 30-day average down slightly. That is a property of the standard definition rather than a fault in it, so we keep the definition rather than “correcting” the number into something nobody can reproduce.
Precision. Telegram publishes view counts on its public widget in short form — 8.12K, 3.7M — so any reading at or above 1,000 reaches us rounded to three significant figures, and only counts below 1,000 are exact. Averages and rates derived from them are shown to the same precision rather than to the unit: a figure like 3,701,250 would assert digits nobody measured.
Reaction counts are published per emoji and rounded the same way, so a total below 1,000 is exact and a larger one is a sum that may carry a rounded component from each emoji above 1,000. Because it is a sum, it does not look rounded — read a large reaction total as three significant figures per contributing emoji rather than as the figure it prints.
Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 16 August 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. A count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints these counters in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈142,000 means somewhere between 141,500 and 142,499.
387 reactions across 13 posts, in 4 distinct kinds. The most used accounts for 67.4% of them.
| Reaction | Count | Share | Share, drawn |
|---|---|---|---|
| ❤ | 261 | 67.4% | |
| 😢 | 80 | 20.7% | |
| 👍 | 33 | 8.53% | |
| 👏 | 13 | 3.36% |
No sentiment is inferred, and none should be read in. This table is ordered by count and by nothing else. Emoji do not carry stable meaning across languages or communities — 🙏 is thanks in one channel and mourning in another — so we publish which ones were pressed and how often, and pass no judgement on what an audience meant by them.
Precision. Telegram publishes reaction counts per emoji and short-forms each one — 4.34K, 1.2M — so any single kind at or above 1,000 reaches us at three significant figures, and only counts below 1,000 are exact. The shares above are ratios of those figures and carry the same error. This is also why the total here can differ slightly from a reaction total printed elsewhere on the page: both are sums of the same rounded parts, taken over samples with different edges.
Coverage. Reactions were read on 13 of the 13 sampled posts in this sample. Summed by Telegram’s own count on each post — not by adding up the per-emoji breakdown above — those same posts carry 387reactions in total: the kind of figure the paragraph above means by “a reaction total printed elsewhere on the page”.
Measured over the 13 most recent posts we hold, published 17 July 2026 to 15 August 2026, using the newest reading held for each. Telegram Stars are excluded: they are a payment, not a reaction, and they have their own section.
በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት ክቡር ዳኛ ተመሰገን ወንድምአገኝ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ነሐሴ 09/2018 ዓ/ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። በዳኛ ተመስገን ወንድምአገኝ ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን፤ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸው እና የስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እንመኛለን።
😢76❤17
በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአርባ ምንጭ ማዕከል የዲጂታል ዳኝነት አገልግሎት መስጠት ጀመረ ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም (የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአርባ ምንጭ ማዕከል የተዘረጉትን የኢ-ፋይሊንግ፣ የትራንስክሪፕሽን እና የርቀት ችሎት አገልግሎቶችን በአካል ተገኝተው አስመርቀዋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከፍተኛ አመራሮች የተገኙ ሲሆን፣ አዲሱ አሰራር በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የተጀመረውን የዲጂታላይዜሽን ስራ ወደ ክልል ማዕከላት የማስፋት አካል ነው። ማዕከሉ በአካል መገኘት ሳይያስፈ…
❤18👍12
የፍርድ ቤቶች አመራሮችና ዳኞች በአርባምንጭ ከተማ የችግኝ ተከላ አካሄዱ ነሐሴ 03/2018 ዓ.ም (የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት የተመራ የፍርድ ቤቶች ከፍተኛ አመራሮችና ዳኞች ልዑክ በአርባምንጭ ከተማ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሂደዋል። በአርባምንጭ ከተማ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረትን ጨምሮ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት አመራሮች፣ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች ተሳትፈዋል። የልዑካን ቡድኑ ከችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በተጨ…
❤11
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የማህበራዊ ሚዲያ ገጾችን ይከታተላሉ፦ 👉 ፌስቡክ ↠ https://web.facebook.com/FSCEthiopia 👉 ትዊተር (ኤክስ) ↠ https://x.com/federalsupreme1 👉 ሊንክድኢን ↠ https://tinyurl.com/supereme-court-of-ethiopia 👉 ቴሌግራም ↠ https://t.me/fscethiopiaPR ዋትስአፕ ↠ https://tinyurl.com/fscethiopia 👉 ዩቲዩብ ↠ https://www.youtube.com/@fscethiopia 👉 ቲክቶክ ↠ https://tiktok.com/@federal.supreme.court
❤11
አገር አቀፍ የሕግ ተርጓሚዎች መድረክ ተጠናቀቀ ነሐሴ 02/2018 ዓ.ም (የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) በአርባ ምንጭ ከተማ ሲካሄድ የቆየው አገር አቀፍ የሕግ ተርጓሚዎች የግንኙነት መድረክ ተጠናቋል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የጉባኤው ሰብሳቢ እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምሕረት፣ ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የተገልጋዮችን እና የኅብረተሰቡን እርካታ በጋራ ማረጋገጥ የመድረኩ ዋነኛ ዓላማ መሆኑን ገልጸው፤ በዚህ ጉዳይ ላይ በጋራ ሥልጣንና ኃላፊነት መሥራት በአዋጁ የተጣለብን የሁላችንም ኃላፊነት ሲሉ ተናግረዋል። ክቡር ፕሬዝዳንቱ አክለውም፣ ከቴክኖሎጂ አጠቃቀም፣ ከአገልግሎት አሰጣጥ፣ ከፍ…
❤15👏3
አገር አቀፍ የሕግ ተርጓሚዎች መድረክ እየተካሄደ ይገኛል ነሐሴ 01/2018 ዓ.ም (የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) አገር አቀፍ የሕግ ተርጓሚዎች የግንኙነት መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በጉባኤው ላይ ለመሳተፍ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምሕረትን ጨምሮ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝዳንቶች አርባ ምንጭ ከተማ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። መድረኩ እንደ አገር የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጡን በሚያሻሽሉ የጋራ አጀንዳዎች ላይ በመምከር የተለያዩ ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል።
❤20
በአዋጅ ቁጥር 322/1995 መሰረት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተደራጀባቸው ክልሎች ያሉ የክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 78(2) እና 80(4) ድንጋጌ በተሰጣቸዉ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የዉክልና ስልጣናቸዉ በቀጥታ ያዩዋቸዉን የፈዴራል ጉዳዮች በይግባኝ የማየት ስልጣን ያላቸዉ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ሳይሆኑ በክልሉ እንዲደራጁ የተደረጉት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች ናቸው ተብሎ ተወስኗል፡፡ ሙሉ የውሳኔ ሰነዱ ተያይዟል።
❤28👍12
ፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት አዲስ ተሿሚ አመራሮች የሥራ ርክክብ አደረጉ ሐምሌ 30/2018 ዓ.ም (የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) የፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት አዲስ የተሾሙ አመራሮች በዛሬው ዕለት የሥራ ርክክብ አድርገዋል፡፡ የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ/ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በፈቃዳቸው መልቀቂያ ባስገቡት የፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት አመራሮች ምትክ በኢትዮጵያ እስልምና ጠቅላይ ምክር ቤት ተመልምለው የቀረቡ እጩዎችን ተገቢውን ማጣራት በማድረግ ሹመት መስጠቱ ይታወሳል። ክቡር ሼህ መከተ ሙሄ መኮንን የፌዴራል ጠቅላይ ሼሪ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት እንዲሁም ክቡር ሼህ አብዱልመናን መሐመድ አህመዲን የፌዴ…
❤23😢4
የፌደራል ፍርድ ቤቶች በከፊል ዝግ ሆነው ስለሚቆዩባቸው ጊዜያት የተሰጠ መግለጫ
❤13👏2
በፌደራል ፍርድ ቤቶች ተጨማሪ ስማርት ችሎቶች አገልግሎት መስጠት ጀመሩ ሐምሌ 23/2018 ዓ.ም (የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከአውሮፓ ህብረት ባገኘው ድጋፍ በፌደራል ከፍተኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች በሚገኙ ምድብ ችሎቶች ተጨማሪ ስማርት ችሎቶችን በዛሬው ዕለት አስመርቆ ወደ ስራ እንዲገቡ አድርጓል። ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት፤ የፍርድ ቤቶችን አሠራር ለማዘመን ከሦስት ዓመታት በፊት በጠቅላይ ፍርድ ቤት ደረጃ የተጀመረው ይህ ጥረት በአሁኑ ወቅት ከ35 በላይ ችሎቶች የስማርት ኮርት ሲስተም ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ መቻሉን ገልጸዋል። ** New smart Co…
❤33👍3
የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን ሰጠ፡፡ የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ሃምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዮ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላለፈ፡፡ በዚህም መሰረት 1. በፌደራል ፍ/ቤት ዳኞች ላይ ቀርበዉ ዉሳኔ ያላገኙ ዉዝፍ የዲሲፕሊን ክሶችን ለማጥራት እና ለቅሬታ አቅራቢዎች ምላሽ ለመስጠት የሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከተወያየ በኋላ የፌደራል ዳኞች የስነ ምግባር እና የዲስፕሊን ኮሚቴ በተጨማሪ ባለሙያዎች ድጋፍ እንዲደረግለት እና በዉዝፍ የዲስፕሊን ክሶች ላይ የዉሳኔ ሀሳብ ለጉባኤዉ እንዲቀርብ ጉባኤዉም በቀጣይ 2 ወራት ዉስጥ የተጠራቀሙ የዲስፕሊን ክሶችን ትኩረት በመስ…
❤23👍6
የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ በ2018 በጀት ዓመት ከወሰናቸውና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፌዴሬሽን ም/ቤት ካፀደቃቸው ውሳኔዎች መካከል በወንጀል ጉዳይ የሕገ መንግሥት ትርጉም የቀረበበትን፤ ከሕገ መንግሥቱ አንፃር መርምሮ ማናቸውም በወንጀል የተከሰሰ ሰው ድርጊቱን ስለመፈፀሙ ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ (beyond reasonable doubt) ካልተረጋገጠበት በቀር ጥፋተኛ ተብሎ የቅጣት ውሳኔ ሊሰጥበት የማይገባ ስለመሆኑ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 20 ንዑስ አንቀፅ 3 ንፁህ ሆኖ ከመገመት መብት አንፃር ያቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ተቀብሎ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፌዴሬሽን ም/ቤት አስገዳጅ የሕገ መንግሥት ትርጉም ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ የውሳኔውን ዝርዝር በዚህ ሊንክ https:…
❤24
Showing the 12 most recent of 13 posts we hold for @fscethiopiaPR. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Citation-graph rank — 239,852 of 1,481,243entries in the measured graph. A weighted position computed from the forward and mention edges below — republished posts weigh more than named mentions — and recomputed periodically, over the whole graph. Published only as this ordinal position, never as a score: a position is a fact, and a score printed beside one channel’s name would read as a verdict this register does not make. The two counts beneath stay separate for the same reason mentions are never summed with forwards anywhere else on this page — a named-by count costs nothing to manufacture. The top 100 by this measure, or how it is computed.
Republished by
Channels on the register that have forwarded this channel's posts into their own feed.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 16 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“The Federal Supreme Court of Ethiopia” (@fscethiopiaPR), 18,960 subscribers as measured 16 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/fscethiopiaPR.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.