ፈጣሪን እረሳን እስኪ እኛ ማነን እንጠይቅ መርምሩ የዚች አለም ስሪት ምን ይሆን ሚስጥሩ አደምን ሲፈጥር ያኔ በጥንስሱ መላኢኮች ናቸው ሱጁድ የወረዱት ለሱ ከቶስ ለምን ይሆን አሏህ የፈጠረን እኛስ ምን አረግን ምንስ ምላሽ ሰጠን በአሁን ጊዜ አለም በጣሙን ተናውጣ መች ይሆን ሚደርሰን የሞታችን እጣ ጊዜው ግን አሁን ነው የመመለሻው ቀን ሱጁድ ላይ ተደፍተን አሏህ ማረን ብለን አኛ ግን እምቢ አልን ፈጣሪን እረሳን ✍ አማር ታጁ(@Amuu77) Join us 👉👉 👇👇 @Allahisoneee @Allahisoneee

Channel
ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️
@Islamic_Poem_Ss
On this record: Growth · Engagement · Posts · Citations · Handles named that no longer answer · Cite this entry
3,246subscribers
-6 since we began measuring on 9 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of 3,162–10,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001599727164 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @Islamic_Poem_Ss |
| Created | Between 1 October 2021 and 23 March 2022— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 9 August 2026 |
| Last confirmed live | 13 August 2026 |
| Measurements held | 3 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 13 August 2026 |
| On Telegram | t.me/Islamic_Poem_Ss |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 13 Aug 2026, 23:36 | 3,246 | -6 |
| 9 Aug 2026, 21:00 | 3,252 | no change |
| 9 Aug 2026, 20:49 | 3,252 | first reading |
Engagement
20 posts held, back to 23 March 2022 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 20 posts for this entry, the most recent from 17 November 2022. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Recent posts
Ahbaboch ezih👆👆 channel wst gebtachihu be like tebaberugn Letbbrachihu jezakellah👍
✯☆ ℂ𝕠𝕕𝕖 ⓷ ☆✯ بسم لله ارحمان ارحم የሠዉ ልጅ ኪሳራ የሰውን ልጅ አሏህ አልቆ ፈጠረው ልክ በቁርአን እንደተጠቀሰው. وَلَقَدْ كَرَّمْنَا بَنِىٓ ءَادَمَ ነዉ ያለው. አሳምሮ ሠራን ከምንም ከማንም አሏህ በጥበብ ቃል እንዲህም አለንም لَقَدْ خَلَقْنَا ٱلْإِنسَٰنَ فِىٓ أَحْسَنِ تَقْوِيمٍ ምነኛ የበዛ ነዉ የሰው ልጅ ኪሳራ አሏህን እረስቶ ሌላ አካል ሲጣራ ከቶስ ለምን ይሆን ከሱ ውጭ ምንለምን ጭራሽ ይባስ ብሎ አሏህን እረሳን ፍጥሮቹን ሲፈጥር ማን ነበር ከሡ ጎን እስኪ መልስልኝ ካገኘሀው መልሱን እስኪ መልስልኝ,,,,,…
👉 የጀናዛ ብልት ውስጥ እጇ አልወጣ ያለች ሴት! .........መዲና ውስጥ አንዲት ሴትዮ ትሞትና ጀናዛዋ መታጠብ ይጀምራል በድንገት የአጣቢዋ ሴት እጅ ከጀናዛው ብልት ጋር ተጣብቆ አልላቀቅም አለ መዲና ውስጥ ያሉ ኡለማዎች የአጣቢዋ እጅ ይቆረጥ ወይስ የጀናዛው ብልት በሚል ከፍተኛ ውዝግብ ውስጥ ገ ቡ በዚህ ጊዜ ነበር ለእንግድነት ለመጡት ኢማሙ ማሊክ ይህ ጥያቄ የቀረበው እሳቸውም ወደ አጣቢዋ በመዞር .......see more ወላሂ ውሸት አደለም ገብተው ያንብቡት ከስር ነክተው ሙሉውን ለማንበብ 🄾🄿🄴🄽 ሚለውን ተጫኑ።
➠የስማቹን የመጀመሪያ ፊደል በመንካት የሚመጣልዎትን አስደናቂ ትእይንት ይመልከቱ መልካም ዕድል ለሁላቹሁም🦋
😱ድግሱ ተደግሷል ሙሽራው ሙስአብ ተሞሽሮ ሚዜዎቹ ዘንጠዋል የወንዱ ቤተሰቦች ጋር ሽር ጉድ እና ትርምሱ ቀጥሏል ሙሽራው ስልኩን አንስቶ ሙሽሪት ጋር ደወለ ገና ስልኩ እንደተነሳ በድንጋጤ ደርቆ ቀረ ..................... ሙሉውን ለማንበብ +#OPEN(ክፈት) ምትለውን ይጫኑ ወላሂ እውነት ነው😱 📄📄📄📄📄 📄 ክፈት 📄 📄📄📄📄📄
#ሴትየዋና_ጂኒው አንድ ሰው ሚስቱ ጂኒ እንደያዘው ሲያደርጋት "ጂኒ ሳይዛት አይቀርም" ይልና እንዲቀራባት ወደ አንድ ሸህ ይዟት ይመጣል ከተቀራባት በኋላ ጂኒው ለመውጣት ዝግጁ እንደሆነና ለመውጣት ግን አንድ መስፈርት እንዳለው ይናገራል "ካለመስፈርት ነው መውጣት ያለብህ" በማለት ሸይኹ ያስተባብላሉ ጂኒውም "እስቲ መስፈርቱን ስማኝ" ሸይኹም "እሺ ተናገር" ጂኒው "እወጣና ባሏ ውስጥ እገባለሁ" ባልየው "ይህን ሲሰማ በድንጋጤ ብድግ ይልና "በፍፁም አይሆንም" ይላል ጂኒው "ለምን በሱ አካል ልገባ እንደፈለኩ ታቃለህ?"..........See more 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 ሙስሊም አይዋሽም❗️ውሸት ሀራም ነው❗️ ይጫኑ👇👇 👉See more See more
قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ: «وَ اللهِ إِنِّي لأسْتَغْفِرُ اللهَ وَ أ تُوبُ إلَيْهِ فِي اليَوْمِ أكثَرَ مِنْ سَبْعِيْنَ مَرَّةٍ» የአላህ መልዕክተኛ ሶዐወ እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል፡ ‹‹በአላህ ይሁንብኝ እኔ በየቀኑ ከሰባ ጊዜ በላይ አላህን ምህረት እማፀናለሁ፡፡ ወደርሱም ተውባ አደርጋለሁ፡፡ ━─━────༺༻────━─━ 💌❥::::::Hijra Channel:::::❥💌 ━─━────༺༻────━─━
مَا مِنْ عَبْدٍ يُذْنِبُ ذَنْباً فَيُحْسِنُ الطُّهُورَ، ثُمَّ يَقُومُ فَيُصَلِّي رَكْعَتَيْنِ، ثُمَّ يَسْتَغْفِرُاللهَ إلَّا غَفَرَ اللهُ لَهُ አንድ የአላህ ባሪያ ወንጀል በሚፈፅምበት ወቅት ውዱእ በትክክል ያድርግ፡፡ ከዚያም ሁለት ረከዓዎችን ይስገድና አላህን ምህረት ይማፀን፡፡ አላህ ምህረትን ይለግሰዋል፡፡ See more👉 @Damemaka ━─━────༺༻────━─━ 💌❥:::::Hijra Cjannel::::❥💌 ━─━────༺༻────━─━
ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ተናገሩ"አንድ ሰው በሞተ ጊዜ ዘመዶቹ በቀብር ሥነስርአቱ ላይ ሲጨናነቁ አንድ እጅግ ያማረ ቆንጆ ሰው በጭንቅላቱ በኩል ይቆማል።ጀናዛውም እንደተከፈነ ያ ሰው በከፈኑ እና በሞተው ሰው ደረት መሀል ይሆናል።ከቀብር ሥነስርአቱም በህዋላ ቀባሪ ቤተሰቦቹ ወደ ቤት ሲመለሱ ሁለት ሙንከር እና ነኪር የተባሉ ምላኢኮች ወደ ቀብሩ በመምጣት ጀናዛውንና ያንን ቆንጆ ሰው በመለያየት ያንን የሞተውን ሰው በእምነቱ ጉዳይ ብቻውን በጥያቄ ሊያፋጡት ይሞክራሉ ። ሆኖም ያ ቆንጆ ሰው ይናገራል "ይህ ሰው አጋሬም ጋደኛዬም ነው ብቻውንም ልተወው አልችልም። እናንተ እንድትጠይቁት ከተመደባቹ ስራችሁን መሥራት ትችላላቹ እኔ ግን ወደ ጀነት መግባቱን ሳላረጋግጥ ትቼው እልሄ…
ዓኢሻ (ረ.ዐ) እንዳወሳችው ሰዕድ (ኢብን ሙዐዝ) በኸንደቅ ጦርነት የእጁ ዋነኛ ደም ስር ላይ ቆሰለ፡፡ ነቢዩም በመስጊድ ውስጥ አንድ ድንኳን ጣሉ በቅርብ ለመከታተል እንዲችሉ፡፡ በመስጊዱ ውስጥ የበኒ ጊፋር ድንኳንም ነበር፡፡ ከሰዕድ ድንኳን ወደ በኒ ጊፋር ድንኳን ደም መፍሰስ ጀመረ፡፡ ‹‹እናንተ ባለ ድንኳኖች ከናንተ ወደኛ የሚመጣው ምንድን ነው?›› በማለት ጮሁ፡፡ ከሰዕድ ቁስል በከፍተኛ ሁኔታ ደም እየፈሰሰ ነበር፡፡ ሰዕድ በድንኳኑ ውስጥ እያለ ሞተ፡፡ (ቡኻሪ ዘግበውታል) @Damemaka @Damemaka
#የስኬት_መንገድ ብዙም ባይኖረዉም ስላለዉ አመስግኖ በደስታ የሚኖር አንድ አፍሪካዊ ገበሬ ነበር። አንድ ቀን ጎረቤቱ የገበሬዉ ቤት መጥቶ በወሬ መሃል እንዲህ አለዉ “አዉራ ጣትህን የሚያክል አልማዝ ቢኖርህ የራስህ ከተማ ይኖርህ ነበር። የእጅህን ጭብጥ የሚያክል አልማዝማ ቢኖርህ የራስህ አገር ይኖርሃል።” ያን ቀን ለሊት ገበሬው እንቅልፍ ባይኑ አልዞር አለዉ። ሰውዬው የነገረዉን ነገር ሲያወጣ ሲያወርድ እንዲሁ ነጋ። ጠዋት ተነስቶ እርሻዉን ሸጦ፣ ቤተሰቦቹንም ለሰዉ አደራ ሰጥቶ አልማዝ ፍለጋ ከቤቱ ወጣ። ካገር አገር ብዙ ተንከራተተ። የፈለገዉን አልማዝ ግን ሊያገኝ አልቻለም። በመጨረሻም ብዙ ደክሞ፣ ተጎሳቁሎና መንፈሱ ተሰብሮ ተስፋ ስለቆረጠ ራሱን አጠፋ።…
Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @Islamic_Poem_Ss. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Citation-graph rank
Citation-graph rank — 1,120,451 of 1,336,469entries in the measured graph. A weighted position computed from the forward and mention edges below — republished posts weigh more than named mentions — and recomputed periodically, over the whole graph. Published only as this ordinal position, never as a score: a position is a fact, and a score printed beside one channel’s name would read as a verdict this register does not make. The two counts beneath stay separate for the same reason mentions are never summed with forwards anywhere else on this page — a named-by count costs nothing to manufacture. The top 100 by this measure, or how it is computed.
Forward network
Republishes
Channels on the register whose posts this channel has forwarded.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
Mentions
Named by 1 registered channel — every channel on the register whose own posts have named this one, by its current username or any other username it currently holds, merged from two separately captured readings of the same fact so a namer caught by only one of them is not missed and a namer both caught is not counted twice. A username this channel has since dropped is not matched — that handle may belong to someone else now, and crediting today’s namer to yesterday’s owner would misattribute it.
Named by
Channels on the register whose posts name this channel's handle.
Names
Channels on the register whose handles appear in this channel's posts.
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
Handles this channel named that no longer answer
- Dead references
- 2
- handles named in this channel’s posts, vacant today
- Evidenced gone
- 0
- we ourselves saw one of these resolve, at some point
- Never seen alive
- 2
- vacant every time we have ever looked
@Islamic_Poem_Ss named 2 handles that resolve to nothing today. That is a fact about the reference, not necessarily a fact about the handle’s history — see the two groups below.
Most of these may never have existed as a live channel at all.A handle a channel names can be a typo, an aspirational name nobody registered, or a channel that was already gone before this one ever mentioned it. Unless a row below is marked evidenced, all we know is that it references a handle that is not a live channel today — not that anything “died”. How this is measured.
Never seen alive
References a handle that is not a live channel — we have no record it ever was one.
named in 9 posts, 10 August 2026 – 10 August 2026
named in 1 post, 10 August 2026 – 10 August 2026
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 13 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“ኢስላማዊ አለም እና ግጥም☪️” (@Islamic_Poem_Ss), 3,246 subscribers as measured 13 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/Islamic_Poem_Ss.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.