Telegram RegisterThe public register of Telegram
Telegram profile photo for መ/ር ናትናኤል ባዬ የብሉይና የሐዲስ የሊቃውንት መምህር

Channel

መ/ር ናትናኤል ባዬ የብሉይና የሐዲስ የሊቃውንት መምህር

@natinaelbaye

On this record: Growth · Engagement · Posts · Citations · Cite this entry

447subscribers

-4 since we began measuring on 2 September 2026

Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.

Register entry

Telegram ID-1001619696170
TypeChannel
Username@natinaelbaye
CreatedBetween 1 December 2021 and 30 April 2023 — estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated.
First recorded2 September 2026
Last confirmed live11 September 2026
Measurements held3
Confirmed unchanged1 time, most recently 11 September 2026
On Telegramt.me/natinaelbaye

Growth

4474514492 September 2026 — 451 subscribers2 September 2026 — 451 subscribers11 September 2026 — 447 subscribers2 September 202611 September 2026
3 measurements spanning 10 days, net -4. Dots are measurements; the straight line between them is drawn to join them, not to claim we know the path taken in between — snapshots are recorded only when a count changes, so gaps mean “no change observed”, never “interpolated”. The vertical axis spans 446–452 and does not start at zero.
Measurement log — every subscribers count we have recorded
Measured (UTC)SubscribersChange
11 Sept 2026, 22:19447-4
2 Sept 2026, 03:45451no change
2 Sept 2026, 03:30451first reading

Engagement

20 posts held, back to 27 July 2026the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 page of Telegram’s post history, 20 posts per page.

ERR · 30 days
30.2%
avg views ÷ 447 subscribers
Avg views / post
135
9 posts measured
Reaction rate
this channel exposes no reaction counts
Posts in window
9
of 20 held

ERR is average views per post over the last 30 days divided by subscribers, the definition TGStat uses, so this figure is comparable with the one you will see elsewhere. It falls structurally as a channel grows: a high ERR on a small channel and a low one on a large channel describe reach mathematics, not quality. We publish the figure and the sample it came from and pass no verdict on it.

ER is defined industry-wide as (forwards + reactions + comments) ÷ views — note the denominator is views, not subscribers. Telegram’s public web preview carries views and reactions but not forward or comment counts, so the reaction rate above is the reactions term only and is therefore a floor: the true ER for this channel is higher by an amount we have not measured and will not estimate.

What these figures were computed from
WindowRolling 30 days · latest post in window 31 August 2026
Posts held20 (27 July 202631 August 2026)
Views total1,213
Reactions total
Forwards / commentsnot exposed by the public surface — not measured, not estimated
Readings taken2 Sept 2026, 03:45 UTC

Views are a single reading per post, taken at the time above. A post published in the last day or two is still accumulating views, which pulls the 30-day average down slightly. That is a property of the standard definition rather than a fault in it, so we keep the definition rather than “correcting” the number into something nobody can reproduce.

Precision. Telegram publishes view counts on its public widget in short form — 8.12K, 3.7M — so any reading at or above 1,000 reaches us rounded to three significant figures, and only counts below 1,000 are exact. Averages and rates derived from them are shown to the same precision rather than to the unit: a figure like 3,701,250 would assert digits nobody measured.

Reaction counts are published per emoji and rounded the same way, so a total below 1,000 is exact and a larger one is a sum that may carry a rounded component from each emoji above 1,000. Because it is a sum, it does not look rounded — read a large reaction total as three significant figures per contributing emoji rather than as the figure it prints.

Recent posts

31 Aug 2026, 21:21 UTC55 viewsread 2 September 2026
Photo

✍️ቀዳማዊ ፣ ለእርሱ ተስማሚ እና ተገቢ የነበረውን የክርስቶስን ልደት በዝምታ አክብሩ ። አእምሯችንን ከመመርመር ወይም ስለ እርሱ ከመጠየቅ ልንጠብቀው ይገባል። ✍️ምንም ዓይነት ጊዜ ወይም ዘመን በእነርሱ መካከል በማይገባበት ጊዜ፣ ነገሮችን ለመገመት የሚያስችል መንገድ በሌለበት፣ ምንም ተመልካች በሌለበት፣ ምንም ተራኪ በሌለበት፣ አእምሮ እንዴት የሃሳብ ቅርጽ ሊያበጅ ይችላል? ምላስስ ለአእምሮ እንዴት ሊያገለግል ይችላል? በእርግጥ፣ አብ ነበረ፤ ወልድም ተወለደ። “መቼ?” ብለህ አትጠይቅ፤ ያ ሞኝነት የተሞላበት ጥያቄ ነው። «እንዴት?» ብለህ አትጠይቅ፤ ምላሽ ማግኘት አይቻልምና። ✍️ምክንያቱም “መቼ” የሚለው ጊዜያዊ አንድምታ ያለው ሲሆን፣ «እንዴት» የ

30 Aug 2026, 14:29 UTC112 viewsread 2 September 2026
Photo

💐ድንኳን ሰፊው የፍቅር ሐዋርያ 💐ቅዱስ ጳውሎስ አንድ መምህር ሲያስተምር ይህን ካላደረጋችሁ ብሎ በሰዎች ላይ ምንም ተጽዕኖ እንዳያሳድር አብነት ነው፤ እየሰበከም ድንኳን መስፋቱን አልተወም። 💐ቆዳ እየወጠረ ሥራውን አስፋፍቶ ይሠራ ነበር ፤ ይህ ሙያውም ከነገሥታት ወገን ከሆኑት እንኳ እርሱን ከመስማት አልከለከላቸውም።

26 Aug 2026, 16:54 UTC140 viewsread 2 September 2026

ምሥጢረ ሥላሴ ምሥጢር ፦ማለት የተሰወረ ረቂቅ ከኅሊት በላይ የሆነ ማለት ሲሆን፣ ሥላሴ ማለት አንድነት ያለው ሦስትነት ማለት ነው፤ በጥምር አንብበን ስንተረጉመው በአንድነትና በሦስትነት ያለ የእግዚአብሔር ምሥጢር ማለት ይሆናል። ምሥጢር በሁለት ይከፈላል፤ የፈጣሪ ምሥጢርና የፍጡራን ምሥጢር የፍጡራን ምሥጢር የሚባለው የግዙፋኑና የረቂቃኑ ፍጥረት ነው። 💐ረቂቃን ✍️መላእክት ✍️ነፍስ ✍️ነፋስ 💐ግዙፋን ✍️ሥጋ ✍️እንስሳት ✍️አራዊት ✍️ሰማይ ✍️ምድር ሰው ተፈጥሮው ምሥጢር ነው፤ አራቱ ባሕርያት እሳት፣ ውሃ፣ ነፋስ፣መሬት ተቃራኒ ናቸው፤ በሰው አካል በሥጋ ውስጥ ግን የነፋስ ባሕርይ ከመሬት ባሕርይ ጋራ ሳ

22 Aug 2026, 20:13 UTC186 viewsread 2 September 2026

«አምስቱን አዕማደ ምሥጢር ማወቅ ያለብን ለምን አስፈለገ ?» አምስቱን አዕማደ ምሥጢር ማወቅ ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያን ለሆነ ሁሉ ይገባል፤ አምስቱን አዕማደ ምሥጢር ማወቅና መረዳት ለካህናት ወይም ለመንፈሳዊ አገልጋዮች ብቻ ያልሆነበት ምክንያት እነዚህ የዶግማ ትምህርቶች “መሠረተ ሃይማኖት፦የሃይማኖት መሠረት” ናቸው፤ እግዚአብሔር ከእኛ የሚፈልገው ስለ እርሱ ምንም ሳናውቅ እንዲናምነው ብቻ ሳይሆን እርሱ ራሱን በገለጠልን መጠን አውቀን ተረድተን እንድናምን ነው። እግዚአብሔር ራሱን ለሰዎች ያስተዋወቀበት መንገድና ለሰዎች ያለውን ጥልቅ ፍቅሩን የገለጠባቸው ትምህርቶች አምስቱ አዕማደ ምሥጢር ይባላሉ፤ አንድ ልጅ ከተወለደ በኋላ «ከማን እንደተገኘና ማን እንደ

22 Aug 2026, 08:05 UTC123 viewsread 2 September 2026
Photo

«ነገር ግን መምህራችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ አለን፦ 'የእናቴን ሥጋ ከአልጋ ላይ አንሱ፤ በዘንባባ እና በጣፋጭ መዓዛ ባላቸው ቅርንጫፎችም በጥሩ ሁኔታ አጣፍጡት። እኔ እስከማዝዛችሁ ቦታ ድረስ ከሙታን ተለይቼ በነሣሁ ጊዜ ያስተማርኳችሁን መዝሙር በፊቱ ዘምሩ።' መድኃኔዓለምም እነዚህን ነገሮች ከተናገረ በኋላ፣ ከድንግል እናቱ ጋር ወደ ሠረገላው ገባ፤ የእግዚአብሔርም መላእክት እኛ እያየናቸው በክብር እና በሞገስ ወደ ሰማይ እስኪደርሱ ድረስ በፊቱ መዝሙር ዘመሩ።»

21 Aug 2026, 20:01 UTC146 viewsread 2 September 2026

ሰማይ ወደ ሰማይ 💐🙏ሰው በመጀመሪያ የተፈጠረው በሰማይ ለመኖር ነው፤ ነገር ግን የተፈጠረበትን ዓላማ በዘነጋ ጊዜ ከሰማይ ወረደ። በዚህም ምክንያት ሰማይ ለሰው ሳይሆን ሰው ለሰማይ የተፈጠረ እስኪመስል ድረስ ማሰብ ጀመረ፤ስለዚህ እግዚአብሔር ሰውን መጀመሪያ ወደተፈጠረለት ማደሪያው ሰማይ ለመመለስ ሌላ ሰማይ አዘጋጀ። እርሷም ድንግል ማርያም ናት፤ ለዚህ አይደል? «ኮንኪ ዳግሚተ ሰማይ ዲበ ምድር» ..“በምድር ላይ ሁለተኛ ሰማይ ሆንሽ” ያለ አፈ በረከት ቅዱስ ኤፍሬም፣ የመጀመሪያዋ ሰማይ መፈጠር ጨለማ ለሚፈራረቀው ፀሐይ መውጫ ነው። የሁለተኛዋ ሰማይ መፈጠር ግን መጥለቅ ለማይስማማው፣ የጽድቅ ፀሐይ ለሆነው ለክርስቶስ ማደሪያነት ነው፤ ፈጣሪ ከፍጥረቱ እንደ

18 Aug 2026, 17:59 UTC203 viewsread 2 September 2026
Photo

እንደ ፀሐይ አበራ ✍️የክርስቶስ ፊት «እንደ ፀሐይ አበራ» ማቴ፲፯÷፩ _ በማለት ሐዋርያው የክርስቶስ ድንቅ የሆነ መለኮታዊ መገለጥ ይናገራል፤ «እንደ ፀሐይ አበራ፤» የሚለውን ሐረግ የተጠቀመው በትክክል የክርስቶስን መገለጥ ስለሚገልጸልት አይደለም። ለእኛ ለማስረዳት ቅርብ የሆነ፣ ከፀሐይ የበለጠ ሌላ ፀሐይ ስለሌ ነበር እንጂ፤ የክርስቶስ መገለጥ ግን ከፀሐይ በላይና ከመነገር የሚያልፍ ብርሃን ነው። ✍️ሐዋርያት ይህን መገለጥ አይተው ቢወድቁ አንድነቅም፤ ነገር ግን አይተው በመውደቃቸው እንደነቃለን። ምክንያቱም የደካማ ሥጋ ዓይን እንኳንስ መለኮታዊ ብርሃን አይቶ ታራ የሆው፣ ፍጡር የሐምሌና ነሐሴ የመብረቅ ብልጫታ ያስደነግጠዋል፤ ጆሮም በነጎድጓዱ ይነዋወ

Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @natinaelbaye. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.

Forward network

Republished by

Channels on the register that have forwarded this channel's posts into their own feed.

Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.

Cite this entry

A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 11 September 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.

“መ/ር ናትናኤል ባዬ የብሉይና የሐዲስ የሊቃውንት መምህር” (@natinaelbaye), 447 subscribers as measured 11 September 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/natinaelbaye.

Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.