The owner of this channel has been inactive for the last 11 months. If they remain inactive for the next 30 days, they may lose their account and admin rights in this channel. The contents of the channel will remain accessible for all users.

Channel
ቅድሚያ ለተወሂድ
@mnhjaslefya2
On this record: Growth · Engagement · Posts · Citations · Cite this entry
462subscribers
-2 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001394354509 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @mnhjaslefya2 |
| Created | Between 1 March 2018 and 31 July 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 6 August 2026 |
| Last confirmed live | 14 August 2026 |
| Measurements held | 3 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 14 August 2026 |
| On Telegram | t.me/mnhjaslefya2 |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 14 Aug 2026, 06:48 | 462 | -2 |
| 6 Aug 2026, 23:16 | 464 | no change |
| 6 Aug 2026, 23:03 | 464 | first reading |
Engagement
19 posts held, back to 8 October 2022 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 19 posts for this entry, the most recent from 19 May 2025. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Recent posts
1000613590769 ሰኢድ መሐመድ ሪድዋን ካሚል ለሸይኽ ያሲን ሙሣ ህክምና ትብብር የተከፈተ አካውንት ነው ... ሸይኹን ለማሳከም እንተባበር ! https://t.me/Muhammedsirage
ኡስታዝ አቡል ዐባስ ላ ኢላሀ ኢለሏህ ደረጃዎቿ እና መስፈርቶቿ t.me/NABAWITUBE
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته የተከበራችሁ እህትና ወንድሞች ይህ ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን ሙዓዝ አብዱልወሃብ ይባላል።ተወልዶ ያደገው ጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ ውስጥ ሲሆን በደረሰበት የሞተር አደጋ ክፉኛ በመጎዳት የአልጋ ቁራኛ ሆኗል። እጁንም ጨምሮ ከአንገት በታች ያለው ሰውነቱ አይታዘዝለትም።ቤተሰቦች አዲስ አበባ ዮርዳኖስ ሆስፒታል በማሳከም ያላቸውን ሁሉ ጨርሰው ወደ መላዊ የኢትዮጵያ ህዝብ እጆቻቸውን ዘርግተዋል። ሰውነቱ ቆሳስሎ ስለነበር ቁስሉ ከሻረ በኃላ ቢታከም የመዳን ተስፋ እንዳለው በሀኪሞች የተነገረን ሲሆን እኛ ቤተሰቦቹ እሱን ለማሳከም ምንም አቅም የለንም። የኢትዮጵያ ህዝቦች የአቅማችሁን ትብብር ታደ…
በየሰፈሩ ልጆችን በክረምት ቁርኣን ለምታስተምሩ መርከዞች ~ ቁርኣን ላልጨረሱ ልጆች ኪታብ ባታስቀሩ መልካም ነው። ልጆቹ አቅማቸው ገና ስለሆነ ኪታቡን አይዙትም። ለቁርኣን የሚሰጠውን ትኩረትም በእጅጉ ይቀንሰዋል። ቁርኣን መቅራት ያልቻለ ልጅ እንዴት ኪታብ መቅራት ይችላል? ስለዚህ በዚህ የአቅም ደረጃ ላይ ላሉ ህፃናት ሙሉ ትኩረት ለቁርኣን ቢሰጥ ነው የሚሻለው። አንዳንድ መሰረታዊ ነገሮችን ማስጨበጥ ከተፈለገ በኪታቡ ፈንታ በጣም አሳጥሮ በቃል ብቻ ከእድሜያቸው ጋር የሚሄዱ ቀላል ነገሮችን ጣል ማድረግ በቂ ነው። ለምሳሌ የኢማንና የኢስላም ማእዘናት፣ የውዱእ አደራረግ፣ የሶላት አሰጋገድ፣ በጣም ቀላል አደቦችንና አጫጭር ዚክሮችን ቀለል ባለ መልኩ እየደጋገሙ ለማስ…
ለኮምቦልቻ ሙስሊሞች ~ የአሕባሽ ቡድን የኮምቦልቻን ገፅታ ክፉኛ አጠልሽቷል። ይህንን መርዝ ነቅሎ በመጣል ላይ ያልተገደበ ርብርብ ማድረግ ያስፈልጋል። የዚህ ቆሻሻ አንጃ ተውሳክ የበከላቸውን ወይም ለጥርጣሬ ያጋለጣቸውን ወንድሞች ባልተቆጠበ ትምህርት ማከም ይገባል። መስጂዶችን በሒክማና በትጋት በመጠቀም ህብረተሰቡን ማንቃት ይገባል። ይሄ ቡድን ጎዳና ላይ ወጥቶ ባደባባይ ሙስሊሞችን ከእስልምና እያወጣ እያወጀ ዞሮ ሌሎችን በኸዋ -ሪጅነት የሚወነጅል አይኑን በጨው ያጠበ አንጃ ነው። ይሄ ቡድን ከአመት በፊት ወሎ ተሁለደሬ ላይ መስጂድ አቃጥሎ ሲጨፍር ነበር። ባለፈው አመት ሆለታ ላይ የመስጂድ ኢማም ገድሏል። ሰሞኑን በኮምቦልቻ መስጂድ ውስጥ ኢማም ደብድቧል። ሙስሊሞ…
لَيْلَةُ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِّنْ أَلْفِ شَهْرٍ ☑️ መወሰኛይቱ ሌሊት ከአንድ ሺሕ ወር በላጭ ናት፡፡ አላህ ሱብሀነሁ ተአላ በአመቱ የሚከሠቱ ነገሮችን ዉሳኔ የሚያስተላልፍባት ለሊት ናት። በዚች በለሊት አላህን ከልባችን ልንለምነዉ የዱኒያ የአኼራ መልካምን ነገር እንዲሠጠን ልንጠይቀዉ ለሊቷን በኢባዳ እናሳልፋት። 📩በነዚህ ውድ በሆኑ ቀናቶች ይቺን ዱአ እናብዛ። ⬅️اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》 ♦️አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅርባይነትንም ትወዳለህ ይቅር በለኝ!!} =
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: " من علم أية من كتاب الله عزّ وجل كان له ثوابها ماتليت" السلسلة الصحيحة
✅ የጁምዓ ቀን ሱናዎች ❶ኛ ገላን መታጠብ። ➋ኛ ሽቶን መቀባባት እና መዋብ። ❸ኛ ሲዋክን መጠቀም። ❹ኛ የክት ልብስ መልበስ። ❺ኛ በጊዜ መስጂድ መጓዝ። ❻ኛ በእግር እየተጓዙ ወደ መስጅድ መሄድ። ❼ኛ መስጂድ ከደረሱ በኋላ የሰዎችን ትከሻ በመረማመድ ሰዉን አለማስቸገር። ❽ኛ ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ቢሆንም ተህየቱ መስጂድ መስገድ። ❾ኛ ኹጥባ ወደ የሚያደርገው ኢማም መዞርና እሱን እያዩ ኹጥባ ማድመጥ። ❿ኛ ኹጥባ በሚደረግበት ሰዓት ፀጥታን መላበስ። ⓫ኛ ሰደቃን ማብዛት። ⓬ኛ ከሀሙስ ማታ ጀምሮ እሰከ ጁምዓ ዐስር ድረስ ሱረቱ ከሕፍ መቅራት። ⓭ኛ ዱዓ ተቀባይነት የሚያገኝበት ሰዓትን መጠባበቅ። ⓮ኛ በነቢዩ ﷺ ላይ ሰለዋትን በብዛት ማውረድ።
የአደባባይ ኢፍጣር New/አዲስ 1) ያሲን ኑሩ ስለ አደባባዩ ኢፍጣር አላማ/ንያ ምን አለ? 2) የአደባባይ ኢፍጣሩን ከበድር ዘመቻ ጋር ማገናኘት ሸሪዐዊ መሰረት የለውም 3) ሴት ወጣት እህቶቻችንን ከመሸ አደባባይ ላይ መጥራት ኢስላም እንዴት ያየዋል https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
ከ"ዘመናዊ" የጥንቆላ ወጥመዶች እንጠንቀቅ ~ በዚህ ዘመን ጥንቆላ መልኩን እየቀየረ እየመጣ እንደሆነ እያየን ነው። በእርግጥ የቀደመው ዓይነት ጥንቆላም ቢሆን ብዙም ገበያው አልቀዘቀዘም። የሺርክ እንቁላል የሚጥሉ በርካታ ጠንቋዮች ከገጠር አልፈው በየከተማው መሽገዋል። በሌላ በኩል "ለተማረው" እና ለሚያነበው የማህበረሰብ ክፍል ታልመው የሚቀርቡ የጥንቆላ ዓይነቶች መቅረብ ከጀመሩ ቆይተዋል። ጋዜጦችና መጽሔቶች እንዲሁም የሬዲዮ ፕሮግራሞች ሳይቀሩ ቁም ነገር አገኛለሁ ብሎ ለሚከታተላቸው ወገን ጥንቆላን ሲያቀርቡ ማየት የሚያሳዝን ነገር። ዛሬ ደግሞ እንደ ፌስቡክ ያሉ ፕላትፎርሞችን በመጠቀም የሰዎችን ህይወት፣ ሙያ፣ እድሜ፣ ጋብቻ፣ የኳስ ውድድር ውጤቶችን፣ ወዘተ ቀ…
https://t.me/AbumuslimAlarsi/9946
Showing the 12 most recent of 19 posts we hold for @mnhjaslefya2. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Forward network
Republishes
Channels on the register whose posts this channel has forwarded.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
Mentions
Names
Channels on the register whose handles appear in this channel's posts.
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 14 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“ቅድሚያ ለተወሂድ” (@mnhjaslefya2), 462 subscribers as measured 14 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/mnhjaslefya2.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.