Messages in this channel will be automatically deleted after 1 day

Channel
ደbre Sellaም Keጨnie Medhanialem Secondary School
@medhaniale
On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Posts · Citations · Cite this entry
402subscribers
+0 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001362620801 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @medhaniale |
| Description | KECHENIE School |
| Created | Between 1 March 2018 and 31 July 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 6 August 2026 |
| Last confirmed live | 7 August 2026 |
| Measurements held | 2 |
| On Telegram | t.me/medhaniale |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 6 Aug 2026, 19:45 | 402 | no change |
| 6 Aug 2026, 14:43 | 402 | first reading |
Engagement
17 posts held, back to 25 December 2021 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 17 posts for this entry, the most recent from 19 April 2022. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
What this channel posts
- Photos
- 469
- Videos
- 12
- Links
- 193
Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 6 August 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. Below Telegram’s rounding threshold, so these counts are exact.
Recent posts
ውድ የመድሽ አስተማሪዎችና ተማሪዎች ፤ ይህንን የትምህርት ቤታችን ቻናል ሁሉንም የቴሌግራም ተጠቃሚ ተማሪዎቻችን እንዲያውቁትና እንዲቀላቀሉ ሼር ማድረጋችን እና ይህንን @medshschool ሊንክ ተጥቀመው እንዲገቡ መንገራችን አንዘንጋ።👍👍👍👍👍 በትምህርት ቤቱ የሚተላለፉልን መልእክትና ጠቃሚ መረጃ እንዲሁም የትምህርት አጋዥ የሆኑትን የተለያዩ መረጃዎችን የሚለቀቅበት መሆኑንም እናሳውቃለን።
Channel name was changed to «ደbre Sellaም Keጨnie Medhanialem Secondary School»
Channel photo updated
Channel name was changed to «debre selam kechene medhanialem secondary school»
ማሳሰቢያ፦ በክፍለ ከተማችን በመንግስት ት/ቤቶች በቋሚነት በመስራት ላይ ለምትገኙ መ/ራን፦ 1ኛ. ከጀማሪ እሥከ መምህርነት ደረጃ ብቻ በሚለው ማስታወቂያ ተቀጥራችሁ ከዚያ በላይ ያለው አገልግሎታችሁ ያልተያዘላችሁ መ/ራን መረጃችሁን በመያዝ፤ እና 2ኛ. በተለያዪ የትምህርት አይነቶች በግላችሁ በመንግሥት ኮሌጅ (ዩኒቨርሲቲ) ተምራችሁ ያልተያዘላችሁ መ/ራን የት/ት ማስረጃችሁን ዋና እና ኮፒውን በመያዝ፤ አስከ 21/7/14 ረቡዕ 6:30 ድረስ ብቻ ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
Signed DEREJE KEBEDE
Photo, posted without a caption
Signed DEREJE KEBEDE
የቴ/ሙ/ስ/ ተቋማት መግቢያ ነጥብ ይፋ ተደረገ። በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ በ2014 ዓ.ም የሰልጣኞች ቅበላ መቁረጫ ነጥብን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚሁ መሰረት በመጀመሪያ ዙርና 2ኛ ዙር የ2013 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ ማጠቃለያ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ከላይ በምስሉ በተቀመጠው መስፈርት መሰረት የቴ/ሙ/ስ/ ተቋማት ተቀብለው እንደሚያሰለጥኑ ተገልጿል። በትምህርት ሚኒስቴር የመቁረጫ ነጥብ መሠረት ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ አምጥተው ነገር ግን በቴክኒክና ሙያ ተቋማት ገብተው ለመሰልጠን ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች በደረጃ 5 ወይም 4 መሰልጠን እንደሚችሉ ተገልጿል። አካል ጉዳተኞች በሚያመቻቸው እና በመረጡት ሙያና የስልጠና ደረጃ ገብተ…
Signed DEREJE KEBEDE
ቀን 08/07/2014 ዓ.ም ማስታወቂያ በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ ባስመዘገባችሁት ውጤት መሠረት በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ማግኘት የሚያስችላችሁ ታማሪዎች ከዚህ ቅደም የተቋም እና የመስክ ምርጫ ማካሄዳችሁ ይታወቃል። ስለሆነም ትምህርት ሚኒስቴር በቅርቡ ምደባ የሚያደርግ መሆኑን አውቃችሁ የሚከተሉትን ማስተካከያዎች እንድታደርጉ እንጠይቃለን:: 1ኛ. የዩኒቨርሲቲዎችን የቅበላ አቅም፣ የተማሪዎች አማካይ ውጤት አፈፃፀም፣ ወዘተ ከግንዛቤ በማስገባት የዩኒቨርሲቲ ምርጫችሁን እስከ መጋቢት 13/2014 ዓ.ም ድረስ በ http://Portal.neaea.gov.et ገብታችሁ እንድታስተካክሉ እየገለጽን ከምደባ በኋላ የሚቀርብ ምንም …
Signed DEREJE KEBEDE
Photo, posted without a caption
Signed DEREJE KEBEDE
ቀን 05/07/2014 ዓ.ም የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ማለፊያ ነጥብ ይፋ ሆነ። የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስቴር ዴኤታ ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ለጋዜጠኞች የ12ኛ ክፍል መለቀቂያ ፈተና መቁረጫ ነጥብ ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በሁለት ዙር ለተሰጠው የመልቀቂያ ፈተና የተሰጠው የማለፊያ ነጥብ የተለያየ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በዚህም መሰረት በመጀመሪያ ዙር ፈተናቸውን የወሰዱ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞች ውጤት የሚከተለውን ይመስላል በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ለመማር ለተፈጥሮ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞት ማለፊያ ነጥብ ለወንድ 363 ለሴት 351 ሲሆን በተፈጥሮ ሳይንስ በታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች…
Signed DEREJE KEBEDE
የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ማለፊያ ነጥብ ይፋ ሆነ። የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስቴር ዴኤታ ሳሙኤል (ዶ/ር) ለጋዜጠኞች የ12ኛ ክፍል መለቀቂያ ፈተና መቁረጫ ነጥብ ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በሁለት ዙር ለተሰጠው የመልቀቂያ ፈተና የተሰጠው የማለፊያ ነጥብ የተለያየ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በዚህም መሰረት በመጀመሪያ ዙር ፈተናቸውን የወሰዱ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞች ውጤት የሚከተለውን ይመስላል በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ለመማር ለተፈጥሮ ሳይንስ መደበኛ ተፈታኞት ማለፊያ ነጥብ ለወንድ 363 ለሴት 351 ሲሆን በተፈጥሮ ሳይንስ በታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች ላሉ መደበኛ ተፈታኞች ለወንድ 351 ለሴ…
Signed 👉06 👍 ፮ Oppa∞∞
Showing the 12 most recent of 17 posts we hold for @medhaniale. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Mentions
Names
Channels on the register whose handles appear in this channel's posts.
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 6 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“ደbre Sellaም Keጨnie Medhanialem Secondary School” (@medhaniale), 402 subscribers as measured 6 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/medhaniale.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.