ወዳጄ ሆይ! የተገፉ ነገሥታት ፣ ያጽናኑ ወዳጆች ፣ የተዳፈነ ፍትሕ ፣ የሰዎች መልካምነት ፣ የወላጆች ደግነት ተደብቀው የማይቀሩ ሐቆች ናቸው ። በህልውናቸው የተወቀሱ በሞታቸው የተመሰገኑ መሪዎች ብዙ ናቸው ። በቍስላችን ስፌት የሚለማመዱትን ስናይ ያጽናኑንን ነገር ግን የረሳናቸውን እነዚያን የጨለማ መብራቶች እናስባለን ። ለጊዜው ሐሰት ያሸነፈ ቢመስልም ለዘላለም የሚያሸንፈው እውነት መሆኑን በግፈኞች ውርደት እንማራለን ። መልካሞችን የምናውቃቸው ካለፉ በኋላ መሆኑ የዓለምን ስቃይ በእጥፍ እንዲጨምር አድርጎታል ። ወላጆችንም ምን ያህል እንዳሰቃየናቸው ስንወልድ ይገባናል ፣ ውለታ ለመክፈል ስንዘጋጅ ግን እነርሱ አልፈው ይሆናል ። እግዚአብሔር በዚህ ብሩህ ሰማይ…

Channel
ቃለ ዐዋዲ ዘ ተዋሕዶ
@kalleeeawadi
On this record: Growth · Engagement · Posts · Citations · Telegram's recommendations · Cite this entry
614subscribers
-4 since we began measuring on 28 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001412314956 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @kalleeeawadi |
| Created | Between 1 April 2019 and 30 November 2021 — estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 28 August 2026 |
| Last confirmed live | 14 September 2026 |
| Measurements held | 4 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 14 September 2026 |
| On Telegram | t.me/kalleeeawadi |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 14 Sept 2026, 19:18 | 614 | -1 |
| 6 Sept 2026, 20:21 | 615 | -3 |
| 28 Aug 2026, 15:15 | 618 | no change |
| 28 Aug 2026, 15:00 | 618 | first reading |
Engagement
20 posts held, back to 26 December 2024 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 page of Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 20 posts for this entry, the most recent from 6 March 2025. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Recent posts
ምስጋና ቢስነት በቅበላ ዋዜማ ምግቡ እንዳይበላሽ እየተባለ ይበላል ። ሰውዬው “ብላ ነገ ጾም ስለሆነ ምግቡ ይበላሻል” እያሉ ብዙ ሲያበሉት፡- “እኔ ቀድሜ ልበላሽ ነው” አለ ይባላል ። ሕፃን ልጅ በቃኝን ስለማያውቅ ያለ ልክ በልቶ ይታመማል ። “አልጠግብ ባይ ሲተፋ ያድራል” ይባላል ። ምግብን በልክ ያልበላ ሌሊቱን በሙሉ ሲጨነቅ ያድራል ። የሰው ልጅ ዕድገቱም ክብረቱም ይበቃኛል ሲል ነው ። ከብቶች እንኳ አተላ ጠጥተው ሲጠግቡ ጥለው ይሄዳሉ ፣ አልኮል መጠጥ እየጠጣ እያጋባ ተመልሶ የሚጠጣው ሰው ብቻ ነው ። አንበሳ የሚበቃውን ከበላ በኋላ ለሦስት ቀናት ያህል ዕረፍት ያደርጋል ። የተሰጡን አካላት ዕረፍት ይፈልጋሉ ። ጾም ሰማያዊ በረከት ከመስጠቱም በላይ የ…
ምስጋና ቢስነት በቅበላ ዋዜማ ምግቡ እንዳይበላሽ እየተባለ ይበላል ። ሰውዬው “ብላ ነገ ጾም ስለሆነ ምግቡ ይበላሻል” እያሉ ብዙ ሲያበሉት፡- “እኔ ቀድሜ ልበላሽ ነው” አለ ይባላል ። ሕፃን ልጅ በቃኝን ስለማያውቅ ያለ ልክ በልቶ ይታመማል ። “አልጠግብ ባይ ሲተፋ ያድራል” ይባላል ። ምግብን በልክ ያልበላ ሌሊቱን በሙሉ ሲጨነቅ ያድራል ። የሰው ልጅ ዕድገቱም ክብረቱም ይበቃኛል ሲል ነው ። ከብቶች እንኳ አተላ ጠጥተው ሲጠግቡ ጥለው ይሄዳሉ ፣ አልኮል መጠጥ እየጠጣ እያጋባ ተመልሶ የሚጠጣው ሰው ብቻ ነው ። አንበሳ የሚበቃውን ከበላ በኋላ ለሦስት ቀናት ያህል ዕረፍት ያደርጋል ። የተሰጡን አካላት ዕረፍት ይፈልጋሉ ። ጾም ሰማያዊ በረከት ከመስጠቱም በላይ የ…
የታሰሩትን ይፈታል “እግዚአብሔር የታሰሩትን ይፈታል ።” (መዝ. 145 ፡ 7) ። ሳዑዲ ዐረቢያን ላለፉት ዘጠና ዓመታት ከአያት እስከ ልጅ ልጅ እያስተዳደሯት ነው ። የአሁኑ አልጋ ወራሽ ልዑል መሐመድ ቢን ሰልማን ለየት ያለ ሰብእናና ውሳኔ ሲያደርጉ ይታያሉ ። በ32 ዓመታቸው አባታቸውን የተኩት ወጣት መሪ ንጉሣውያን ቤተሰቦችንና ባለጠጎችን የአገሬን ጥቅም አሳጥተዋል በማለት ንብረት ወርሰዋል ፣ ለእስር ዳርገዋል ። እነዚህ እስረኞች የታሰሩት ደረጃውን በጠበቀ ባለ አምስት ኮከብ ሆቴል ውስጥ ነው ። ነገር ግን እስረኞች ናቸው ። አንድ ድሀ ተነሥቶ የታደሉ ናቸው ፣ ኑሮአቸው ከእኔ ኑሮ ይሻላል አይለም ። እስር ባለ አምስት ኮከብ ሆቴል ውስጥ ቢታሰሩም ያው …
ቸር እንደ ሆነ ቅመሱ “እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነ ቅመሱ እዩም በእርሱ የሚታመን ሰው ምስጉን ነው ።” መዝ. 33 ፡ 8 ። በጣም ደግ የሆኑ ሰዎችን እናውቃለን ። ሰው በልቶ የጠገበ የማይመስላቸው ፣ ያንተ እጅ አያጠግብህም በእኔ እጅ ጉረስ እያሉ በላይ በላዩ የሚያበሉ ሰዎች በዙሪያችን አሉ ። ሰለጠኑ የሚባሉት እንኳን በሰው እጅ ሊጎርሱ የራሳቸውንም እጅ ማመን አቅቷቸው ምግባቸውን ወደ አፋቸው የሚያደርሱት በማንኪያ ፣ በሹካና በቢላዋ ነው ። እንብላ ማለትንም እየረሱ ነው ። ሁሉንም ነገር ስሌት ውስጥ እየከተቱት ነው ። ባልና ሚስትም የየግላቸውን ይከፍሉ ይሆናል እንጂ አንዱ ባንዱ ገንዘብ ማዘዝ አይችል…
File, posted without a caption
እግዚአብሔር የሚገለጠው ለምንድነው 1 ዲያቆን አሸናፊ መኮንን
ቃለ ዐዋዲ ዘ ተዋሕዶ pinned an audio file
https://youtu.be/EiOMVRvHyAw?si=NnE90dSKhjrajTYW
እውነተኛው የወይን ግንድ አዳም የሰው ልጆች መነሻ ነው ። አዳም የሰው ዘር ግንድ ነው ። የሰው ልጅ ጉዞ የጀመረው በእርሱ የቀጠለውም ከእርሱ አብራክ በተገኙት ልጆች ነው ። ሔዋንም የተገኘችው ከአዳም ነው ። አዳም የመጀመሪያው አባት ብቻ ሳይሆን የመጀመሪያዋ እናት የሔዋን እናትዋ ነው ። አዳም በኃጢአት በወደቀ ጊዜ ብልየት ወይም እርጅና አገኘው ። ኃጢአት ያስረጃል ፣ የማሰብን አቅም ፣ የመናገርን ብቃት ፣ የመሥራትን ችሎታ ያሳጣል ። በኃጢአት ብልየት ውስጥ ያለ ጽድቅን በነበር ክፋትን በአሁን ያወራል ። አዳም እውነት የሆነውን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ እንደ ውሸት ቆጥሮ ሐሰት የሆነውን የዲያብሎስን ቃል እንደ እውነት ተቀበለ ። በዚህ ምክንያት ሐሰተኛ ሆነ…
✝እግዚአብሔርም ብርሃን ይሁን አለ✝ Size:-128.8MB Length:-2:20:43 በርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo.
የማርቆስ ወንጌል ትርጓሜ 50 ማር.14-16 የመጨረሸው ክፍል ዲያቆን አሸናፊ መኰንን
Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @kalleeeawadi. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Forward network
Republishes
Channels on the register whose posts this channel has forwarded.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
Mentions
Names
Channels on the register whose handles appear in this channel's posts.
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
Appears in Telegram’s recommendations for other channels
The reverse of the list above, and a different kind of signal. This does not require this channel to have ever been asked about directly — each row below is a channel we DID ask Telegram about, whose Telegram-generated list happened to include this one. A channel can appear here with an empty list above it, because being named by someone else’s query is independent of having been queried itself.
@Adms_ltry · 23,349
Telegram ranks this channel #9 of 61 here — alongside 60 others — read 18 September 2026
@dr_zebene_lemma · 23,755
Telegram ranks this channel #44 of 77 here — alongside 76 others — read 17 September 2026
@Orthodoxss_Tewahdo · 43,358
Telegram ranks this channel #47 of 73 here — alongside 72 others — read 28 August 2026
This channel appears in 3 seed channels' Telegram-generated recommendation lists in total. Each is Telegram’s list for THAT channel, not this one — see how this is measured.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 14 September 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“ቃለ ዐዋዲ ዘ ተዋሕዶ” (@kalleeeawadi), 614 subscribers as measured 14 September 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/kalleeeawadi.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.