The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 29 days, that account will self-destruct and this channel may no longer have an owner.

Channel
ርዕሰ ቅዱሳን
@Kedusan2
On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Posts · Citations · Cite this entry
100subscribers
+0 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001253160370 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @Kedusan2 |
| Description | በስመአብ በወልድ በመንፈሰ ቅዱስ አሀድ አምላክ አሜን የቅዱሳንን ገድል ተዐምር እንዲሁም የተለየዩ አስተማሪ የሆኑ ትምህርቶችን እናገኝበታለን የቅዱሳኑ #ፀሎት #ረድኤት #በረከት #ክብር #አማላጅነት ለዘላለሙ ከኛ ጋራ #ይሁን አሜ |
| Created | Between 1 March 2018 and 14 February 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 9 August 2026 |
| Last confirmed live | 22 August 2026 |
| Measurements held | 2 |
| On Telegram | t.me/Kedusan2 |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 9 Aug 2026, 10:33 | 100 | no change |
| 6 Aug 2026, 17:57 | 100 | first reading |
Engagement
15 posts held, back to 14 February 2021 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 15 posts for this entry, the most recent from 23 October 2022. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
What this channel posts
- Photos
- 100
- Videos
- 3
- Links
- 16
Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 9 August 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. Below Telegram’s rounding threshold, so these counts are exact.
- Video runtime
- 36m 29s
- Average length
- 36m 29s
Measured directly from 1 video with a duration reading, out of the posts we hold for this channel — not this channel’s whole posting history, only the sample this register has actually read. An exact reading to the second, taken from the post itself rather than from Telegram’s own rounded chrome, so it carries no ≈ mark.
Recent posts
💚💛❤️ "ሰላም ለፍልሰተ ሥጋከ፡፡ እምውሳጤ ገዳም ዔላመ። ወእምነ ዔላምኒ ደብረ ሊባኖስ ዳግመ። ተክለ ሃይማኖት ባህለ ከመ ወንጌላዊ ቀደመ። እመ ረከቡ ደቂቅከ በዓለም ሕማመ። በኀቤከ፡አባ ይርከቡ ሰላመ"። ትርጉም፦ ተክለ ሃይማኖት ሆይ፤ከገዳመ ዔላም (ደብረ አስቦ) ወደገዳመ ደብረ ሊባኖስ ለፈለሰው ሥጋህ ሰላም እላለሁ። ቅዱስ አባት ሆይ፤ ስብከተ ወንጌላዊ ስብከት ነው እኮን። አባት ሆይ ልጆችህ በዚህ ዓለም ብዙ መከራ ቢያገኛቸውም በአንተ ዘንድ ፍጹም ሰላምና ዕረፍትን እንደሚያገኙ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ። መልክአ ተክለሃይማኖት። የመነኰሳት ሁሉ አለቃ ሐዋርያ ሰማዕት የታላቁ መምህር የክቡር አባታችን የአቡነ ተክለ ሃይማኖት የሥጋው ፍልሰት፦ የፍልሰቱም ምክንያ…
Photo, posted without a caption
በ፳፻፲ወ፬ ዓ.ም የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ መክፈቻ ሥነሥርዓት ላይ ብፀዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ መልዕክት አስተላለፉ።የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይነበባል፦ መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ ፦ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ፤ • ብፁዕ አቡነ ያሬድ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የምሥራቅ ጎጃምና የአርሲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ የበላይ ኃላፊ፤ • ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ የሲዳማ፣ የጌድኦ፣ የአማሮና ጉርጂ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ • ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት፣ • በአጠቃላ…
በዚህ ዙርያ ይህ ዓቢይ ጉባኤ በስፋት ተወያይቶ አቅጣጫ እንደሚያስቀምጥም ይጠበቃል፤ በመጨረሻም ለሁሉም ኢትዮጵያውያን ልጆቻችንና ወገኖቻችን የምናስተላልፈው መልእክት ሰላምንና አንድነትን ለማረጋገጥ ጕልበትን እንደ አማራጭ መውሰድ አቁመን፣ የተከሠቱብንን ችግሮች በውይይትና በድርድር ለመፍታት ለሚደረገው ጥረት የላቀ ድጋፍ በመስጠት በጦርነትና በረኃብ፣ በድርቅና በበሽታ እያለቁ ያሉ ልጆቻችንንና ወገኖቻችንን እንድንታደግ በእግዚአብሔር ስም በመማፀን መንፈሳዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ፤ እግዚአብሔር ጉባኤያችንን ይባርክ ፤ ኢትዮጵያንንና ሕዝቦችዋንም ይቀድስ!! ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን ፤ አባ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳ…
Photo, posted without a caption
Photo, posted without a caption
❤️ [በዓለ ሆሣዕና] ❤️ ✍ በመጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ ♥ ሆሣዕና ማለት የዕብራይስጥ ቃል ነው፤ “ሆሻአና” ሲባል ትርጒሙም “አቤቱ አኹን አድን” ማለት ነው፤ ይኽ በዓለ ሆሣዕና ከ9ኙ ዐበይት የጌታ በዓላት ውስጥ ሲኾን ክንፋቸው ትእምርተ መስቀል የሚሠራው ኪሩቤል ሱራፌል በፍርሀት በረዐድ ኹነው ዘፋኑን የሚሸከሙት ጌታ በትሕትና ኾኖ ጀርባዋ ላይ ትእምርተ መስቀል ባለባት በአህያና በውርንጫይቱ ተቀምጦ እየተመሰገነ ወደ ቤተ መቅደስ የገባበት፣ የዘካርያስ ትንቢት የተፈጸመበት፣ ሕዝቡ ዘንባባ ይዘው የዘመሩበት፣ ሕፃናት በንጹሕ አንደበታቸው ሆሣዕና ብለው ያመሰገኑበት ታላቅ በዓል ነው፡፡ ♥ ይኽም ታሪክ በ4ቱ ወንጌላት ላይ ሲጻፍ …
Sewochin megudat weyim masikefat
💚💛❤️ # ልብ_ብለህ_አስተውል #አትመኝ፦ እንደ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ትሆናለህ፡፡ ዘፍጥ 3÷1-8 # አትቅና፦ እንደ ቃየል ወ ንድምህን ትገላለህ፡፡ ዘፍጥ 4÷1- #አትስከር፦ አዕምሮ አሳጥቶ የማይገባ ሥራ ትሠራለህ፡፡ ዘፍጥ 19÷30-38 # ዓለምን አትመልከ ት፦ እንደ ሎጥ ሚስት የጨው ዐምድ ሆነህ ትቀራለህ፡፡ ዘፍጥ 19÷22-23 #በአባትህ አትሳቅ፦ እንደ ካም ትረገማለህ፡፡ ዘፍጥ 9÷20 #እልከኛ አትሁን፦ እንደ ፈርዖን ትሰጥማለህ፡፡ ዘፀ 14÷28 # በሐሰት አትመስክ ር፦ እንደ ሐማ ባዘጋጀኸው ጉድጓድ ትገባለህ፡፡ መጽ.አስቴ 7÷1 #ትዕቢተኛ አትሁን፦ እንደ ሰናክሬም ትወድቃለህ፡፡ 2ነገ 19÷35 #ክፉ ባልንጀራን አትያዝ፦ እንደ ሶምሶን በጠ…
#ተዋህዶ #ሰማዕታት_በደም የፃፉሽ ውብ ፊደል ፤ #የሐዋርያት ትምህርት የቅዱሳን ገድል ፤ #የፃድቃን ትሩፋት በእምባቸው የታተምሽ፤ #የገሀነም ደጆች ከቶም የማይችሉሽ ፤ #ራስሽ_ክርስቶስ በቃሉ ያፀናሽ ፤ #ከትውልድ ትውልድ የምታበሪ ደምቀሽ፤ #የማንነቴ ምንጭ ክብሬ በረከቴ፤ መድመቂያ መታያ ውበት ሰገነቴ፤ በፍቅር በጥበብ ሞልተሽ ያሳደግሽኝ፤ ልጅነቴን ባርከሽ በሞገስ ያቆምሽኝ፤ #በልቤ_የታተመ ፍቅርሽ በደም ስሬ፤ #በቅኔ_የሞላሽኝ አፌን በዝማሬ፤ #ከውጊያ_ማሞለጫ ምሽግ ከለላዬ፤ ለነፍሴም ማትረፊያ መንገድ ጠራጊዬ፤ የእድሜ ልክ ቃል ኪዳን ያሰርኩብሽ ውዴ፤ አክሊል ማህተሜ ነሽ አይጠፋም መውደዴ፤ በአለም ድካም ቢዝል ቢሳሳ ጉልበቴ ፤ #ምስጢር ገመናዬ መ…
ተክለሀይማኖት ባህታዊ ተክለሃይማኖት ባህታዊ ፤ ምድራዊ ሲሉህ ሰማያዊ ባደባባዩ ተተክለሃል ፤ ተክልዬ መልካሙን ፍሬ አፍርተሃል (2) ቃል ኪዳን አለህ የገነነ ፤ምህረት የሚያሰጥ የታመነ በስምህ ውሃ አጠጥተን ፤ ዋጋችን በዝቷል አባታችን ተክለሃይማኖት ባህታዊ፤ ምድራዊ ሲሉህ ሰማያዊ ባደባባዩ ተተክለሃል ፤ ተክልዬ መልካሙን ፍሬ አፍርተሃል እኛም ሆነናል ልጆችህ ፤ ማርኮ አስቀርቶ ምግባርህ በምልጃህ ፀሎት ትሩፋት፤ ቤታችን ሞላ በረከት ተክለሃይማኖት ባህታዊ ፤ ምድራዊ ሲሉህ ሰማያዊ ባደባባዩ ተተክለሃል ፤ ተክልዬ መልካሙን ፍሬ አፍርተሃል ምህረት ይዘንባል ከሰማይ፤ ባንድ እግርህ ቆመህ ስትፀልይ ብዙ ተጋድሎን አትርፈሃል፤ ያገለገልከው አኩርቶሃል ተክለ…
Showing the 12 most recent of 15 posts we hold for @Kedusan2. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Forward network
Republishes
Channels on the register whose posts this channel has forwarded.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
Mentions
Names
Channels on the register whose handles appear in this channel's posts.
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 9 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“ርዕሰ ቅዱሳን” (@Kedusan2), 100 subscribers as measured 9 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/Kedusan2.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.