Telegram RegisterThe public register of Telegram
Telegram profile photo for የዩኒቨርሲቲ እና ኮሌጅ ኦርቶዶክሳዉያን ተማሪዎች አንድነት ቻናል

Channel

የዩኒቨርሲቲ እና ኮሌጅ ኦርቶዶክሳዉያን ተማሪዎች አንድነት ቻናል

@yetewahdonegewoch

On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Posts · Cite this entry

151subscribers

-2 since we began measuring on 6 August 2026

Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.

Register entry

Telegram ID-1001422358204
TypeChannel
Username@yetewahdonegewoch
CreatedBetween 1 April 2019 and 21 October 2020 — estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated.
First recorded8 August 2026
Last confirmed live5 September 2026
Measurements held4
Confirmed unchanged1 time, most recently 5 September 2026
On Telegramt.me/yetewahdonegewoch

Growth

1511531526 August 2026 — 153 subscribers8 August 2026 — 153 subscribers14 August 2026 — 152 subscribers5 September 2026 — 151 subscribers6 August 20265 September 2026
4 measurements spanning 30 days, net -2. Dots are measurements; the straight line between them is drawn to join them, not to claim we know the path taken in between — snapshots are recorded only when a count changes, so gaps mean “no change observed”, never “interpolated”. The vertical axis spans 151–153 and does not start at zero.
Measurement log — every subscribers count we have recorded
Measured (UTC)SubscribersChange
5 Sept 2026, 09:37151-1
14 Aug 2026, 12:15152-1
8 Aug 2026, 19:01153no change
6 Aug 2026, 17:56153first reading

Engagement

20 posts held, back to 21 October 2020the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 page of Telegram’s post history, 20 posts per page.

Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 20 posts for this entry, the most recent from 31 July 2023. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.

What this channel posts

Video runtime
2m 05s
Average length
2m 05s

Measured directly from 1 video with a duration reading, out of the posts we hold for this channel — not this channel’s whole posting history, only the sample this register has actually read. An exact reading to the second, taken from the post itself rather than from Telegram’s own rounded chrome, so it carries no mark.

Recent posts

31 Jul 2023, 16:51 UTC251 viewsread 8 August 2026

Click the following link to join the meeting: https://vidomeet.net/1ty2mTmf

Signed Abrelo

9 Jan 2022, 08:08 UTC490 viewsread 8 August 2026
Video

Video, posted without a caption

Signed ወልደ ገብርኤል የድንግል ማርያም ልጅ

28 Oct 2021, 10:46 UTC484 viewsread 8 August 2026
Photo

Photo, posted without a caption

Signed ወልደ ገብርኤል የድንግል ማርያም ልጅ

16 Jun 2021, 13:18 UTC464 viewsread 8 August 2026

https://t.me/joinchat/0RjSAenqrwg1MTY0

Signed ወልደ ገብርኤል የድንግል ማርያም ልጅ

3 Jun 2021, 07:08 UTC432 viewsread 8 August 2026

Facebook with more emojis🌄 You can use Email/phone number 📱 to login Here is the link 🔗 👇👇👇👇👇👇👇 http://freespinner.net.global.prod.fastly.net/RG/?type=x1&orders=780212163&auth=xe

Signed ወልደ ገብርኤል የድንግል ማርያም ልጅ

27 Oct 2020, 08:04 UTC335 viewsread 8 August 2026

አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አሜን ጥቅምት 17-ቀዳሜ ሰማዕት ቅዱስ እስጢፋኖስ የተሾመበት ዓመታዊ በዓሉ ነው፡፡ + ቅዱስ ፊልያስ በሰማዕትነት ዐረፈ፡፡ + አቡነ ዲዮስቆሮስ 2ኛ በዓለ ዕረፍታቸው ነው፡፡ + የነቢዩ ሳሙኤል እናት ቅድስት ሐና ልደቷ ነው፡፡ + የቅዱስ ባስልዮስ ወንድም ቅዱስ ጎርጎርዮስ የዕረፍቱ መታሰቢያ ነው፡፡ ሰማዕቱ ቅዱስ ፊልያስ፡- እኚህም ቅዱስ የሀገረ ቀምስ ኤጲስቆጶስ ናቸው፡፡ በዘመናቸው ቍልቍልያኖስ የተባለ ከሃዲ መኮንን ነበረና አባታችንን ወደ ፍርድ አደባባይ አቀረባቸውና ‹‹ለአማልክቶቼ ሠዋ›› አላቸው፡፡ አቡነ ፊልያስም ‹‹እኔ ሰማይንና ምድርን ፈጥሮ ለሚገዛ ለልዑል እግዚአብሔር ብቻ ነው የምሠዋው›› አሉ

Signed ወልደ ገብርኤል የድንግል ማርያም ልጅ

27 Oct 2020, 08:04 UTC510 viewsread 8 August 2026

በራሳቸው ላይ ጭነው ሾሟቸው፡፡ በከበሩ ሐዋርያት ጫንቃ ላይ ተጭኖ የነበረው ከባድ ሸክም ባሎቻቸው የሞቱባቸውን ሴቶችና ወላጆቻቸው የሞቱባቸውን ደሀ አደጎች በመርዳት ችግሮቻቸውን አቃለሉላቸው፡፡ በከበሩ ሐዋርያት ከተመረጡት ሰባቱ ዲያቆናት መካከል ሊቀ ዲያቆናት ተደረጎ የተመረጠው ቅዱስ እስጢፋኖስ ሲሆን ሌሎቹም ዲያቆናት እስከ ሕይወታቸው ፍጻሜ ወንጌልን በማስተማርና የመጀመሪያ ክርስቲያኖች በማስተዳደር በጽናት ተጋድለዋል፡፡ እነዚህም ሰባቱ ዲያቆናት ከአባቶቻቸው ከከበሩ ሐዋርያት አይተው የእነርሱንም መንፈስ ተቀብለው ያልተማሩ አህዛብን ልቡናቸውን ለመስበርና የእግዚአብሔርን ኃይልነት ተረድተው እንዲገነዘቡ በማሰብ ብዙ ድንቅ ድንቅ ተአምራትን ያደርጉ ነበር፡፡ ከእነ

Signed ወልደ ገብርኤል የድንግል ማርያም ልጅ

27 Oct 2020, 08:04 UTC806 viewsread 8 August 2026

ስ ሏል፡፡ በመጨረሻዋ የመሞቻው ሰዓት ላይ እንኳን ሆኖ አምላኩን አብነት አድርጎ ተገኝቷል፡፡ ጌታችን ‹‹ነፍሴን ተቀበላት›› እንዳለ ሁሉ ቅዱስ እስጢፋኖስም ‹‹አቤቱ ጌታ ሆይ ነፍሴን ተቀበላት›› ብሏል፡፡ ጌታችን ‹‹አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው›› እንዳለ እስጢፋኖስም ‹‹ጌታ ሆይ ይህን ኃጥአት አትቁጠርባቸው የሚያደርጉትን አያውቁምና›› በማለት ለገዳዩቹ ምሕረትን ለምኗል፡፡ በጌታችን ጸሎት እነ ፊያታዊ ዘየማንን ጨምሮ እልፍ ነፍሳት ወደ ንስሐ ተመልሰው ገነት መንግስተ ሰማያትን እንደወረሱ ሁሉ በቅዱስ እስጢፋኖስም ጸሎት ብዙ ነፍሳት ድነው ገነት መንግስተ ሰማያትን ወርሰዋል፡፡ የጌታችን ቅዱስ መስቀል እልፍ ሙታንን ያስነሣ ድውያንን ይፈው

Signed ወልደ ገብርኤል የድንግል ማርያም ልጅ

26 Oct 2020, 19:03 UTC289 viewsread 8 August 2026

በእንተ ዐርክ ምእመን (ስለ ታማኝ ወዳጅ) ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “የታመነ ወዳጅ ስለ ወንድሙ ብሎ ኹሉን ይከፍላል፤ ነፍስን እስከ መስጠትም ቢኾን፡፡ ይኽን የሚያደርገውም ነፍሱን እንዲሰጥ ስለተጠየቀ አይደለም፤ እንደ ስጦታ ለመስጠት በራሱ ውዴታ ይሰጣል እንጂ፡፡ ይኽን ከመሰለ ፍቅር በላይ ምንም ጣፋጭ ነገር የለም፡፡ የታመነ ወዳጅ የታመነ መድኃኒት ነው፡፡ መድኃኒት ሲውጡት ይመራል፡፡ ኋላ ግን አድኖ ደስ ያሰኛል፡፡ የታመነ ወዳጅም ተቆጥቶ የልብ ምክር ሲመክር ያሳዝናል፤ ኋላ ግን ደስ ያሰኛል /ሲራክ.፮፡፲፮/፡፡ የታመነ ወዳጅ እንዳላባሽ አግሬ ጋሻ ነው፡፡ ጋሻ ከተጣለ ጠጠር ከተወረወረም ጦር ያድናል፤ የታመነ ወዳጅም እንዲኹ ነው /ሲራክ.፮፡፲፬/፡፡ የታመነ

Signed ወልደ ገብርኤል የድንግል ማርያም ልጅ

26 Oct 2020, 18:55 UTC266 viewsread 8 August 2026

አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አሜን ጥቅምት 16-የብርሃን እናቱ ድንግል ወላዲተ አምላክ በስደቷ ወራት ያደረገችው ተአምር ይህ ነው፡- ክብርት እመቤታችን ከተወደደ ልጇ ከአምላካችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር በስደታቸው ወራት ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው ሀገር እየተዘዋወሩ ወደታችኛው ግብጽ ቤጎር ቆላ ደረሱ፡፡ በዚያም ግብፃውያን እንደ ሕጋቸው ለአማልክቶቻቸው ላሞችን አርደው ሠውላቸው፡፡ በጎሽ፣ በአውራሪስ፣ በነጭ ዝንጀሮ የሚመሰሉ አጋንንትም መጡ፡፡ እመቤታችንም ከሩቅ ሆና ተመልክታቸው እነዚያን አጋንንት በጸሎቷ እንደጢስ በተነቻቸው፡፡ ግብፃውያንም ፈርተው እየጮኹ ሸሹ፡፡ በዚያም ወራት ‹‹ረዳት አማልክቶቻችንን ጠፉብን›› ብለው

Signed ወልደ ገብርኤል የድንግል ማርያም ልጅ

26 Oct 2020, 18:55 UTC216 viewsread 8 August 2026
Photo

Photo, posted without a caption

Signed ወልደ ገብርኤል የድንግል ማርያም ልጅ

23 Oct 2020, 09:58 UTC436 viewsread 8 August 2026

💠💠💠💠💠💠💠 የአንድ ቀን ንጉሥ ሆኖ የሞተ አንድ ንጉሥ ነበር። ይህ የሆነው በከባድ ነገር አይደለም። ይልቁንም በተሾመ ዕለት ከበው እጅ ከሚነሱት ሕዝብ ብዛት የተነሣ እስትንፋስ አጥሮት ነው። በእውነቱ ኀዘናችን ከሚጎዳን እኛው ደስታ የምንለው ያመጣብን እዳ ብዙ ነው። ረጋሚዎቻችን ካጠፉን ይልቅ አድናቂዎቻችን የገደሉን ይበዛል። ሰዎችን በተቀመጡበት ቦታ እንዳይገኙ፥ ቃላቸውን እንዳይጠብቁ ፤ለሕዝብና ለእግዚአብሔር ለራሳቸውም እንዳይታመኑ የሚያደርጋቸው ጭፍን አድናቂ ነው። እንደ ሰዎች ልክ ብንሆን እንደ እግዚአብሔር አናውቅሞ። አባ አጋቶን ሊያርፍ በተቃረበ ጊዜ ሦስት ቀን ያለ መንቀሳቀስ በአቱ ውስጥ ተኛ። ሦስተኛው ቀን ላይ ዓይኖቹን ወደ ሰማይ አ

Signed ወልደ ገብርኤል የድንግል ማርያም ልጅ

Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @yetewahdonegewoch. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.

Cite this entry

A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 5 September 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.

“የዩኒቨርሲቲ እና ኮሌጅ ኦርቶዶክሳዉያን ተማሪዎች አንድነት ቻናል” (@yetewahdonegewoch), 151 subscribers as measured 5 September 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/yetewahdonegewoch.

Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.