ረመዷን፡ ከልምድ ባለፈ፣ በዕውቀት የታጀበ የነፍስ ስንቅ ክፍል ስምንት የረመዳን ደንቦች በአቡ ዳውድ በተዘገበው ሐዲስ ነቢዩ (ﷺ) ከንጋት በፊት ለመጾም ያልወሰነ (ያላሰበ) አልጾመም ብለዋል። ለሱሁር ለመነሳት የቻልነውን ያህል መሞከር አለብን። ነቢዩ (ﷺ) ከንጋት በፊት ጥቂት ብሉ፣ በዚያን ጊዜ ምግብ መብላቱ በረካ አለውና ብለዋል። ብዙዎቻችን በራሳችን ደካማነት ምክንያት ይህን ትልቅ በረካ እናጣለን። ምግብ ባይኖር እንኳ አንድ ተምርና ውሃ መውሰድ ይኖርብናል። ከንጋት በፊት ያለው ጊዜ እንደ በረካ የሚታሰብበት ምክንያት የሌሊቱ አንድ ሶስተኛ በመሆኑ፤ አምላክ ወደ ታችኛው ሰማይ የሚወርድበትና ምህረቱን የሚቸርበት ጊዜ ስለ…

Channel
🌷ከሱኒዋ እህት ለሱኒይቷዋ🌷🌷ﻣﺎ ﺃﺟﻤــﻞ ﺃﻥ ﺗﻜــﻮﻥ ﺍﻟﻤــﺮﺃﺓ🌷 👑ﻃﺎﻟﺒﺔ ﻋﻠﻢ ﻧﺎﺷﺮﺓ ﻟﻠﺨﻴﺮ ﻋﺎﺭﻓﺔ ﻟﻠﺴﻨﺔ
@suniwa
On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Posts · Citations · Cite this entry
584subscribers
+0 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001146920511 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @suniwa |
| Description | وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالأِنْسَ إِلاَّ لِيَعْبُدُونِ *ሱራህ 51, አያህ 56* ጋኔንንና ሰውንም ሊግገዙኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም፡፡ ================================ |
| Created | Between 1 July 2016 and 31 January 2020— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 6 August 2026 |
| Last confirmed live | 7 August 2026 |
| Measurements held | 2 |
| On Telegram | t.me/suniwa |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 6 Aug 2026, 18:02 | 584 | no change |
| 6 Aug 2026, 11:06 | 584 | first reading |
Engagement
19 posts held, back to 14 November 2025 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 19 posts for this entry, the most recent from 6 February 2026. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
What this channel posts
- Photos
- 960
- Videos
- 140
- Links
- 997
Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 6 August 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. Below Telegram’s rounding threshold, so these counts are exact.
Recent posts
ኢኽላስ 1⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3082 2⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3083 3⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3084 የሰላት ግዴታነት 4⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3085 5⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3086 የሰላት ትሩፋት በተመለከተ የመጡ ሀዲሶች 6⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3087 7⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3088 የህብረት ሰላት በተመለከተ የመጡ ሀዲሶች 8⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3089 9⃣ ሀዲስ https://…
بسم الله الرحمان الرحيم የፊቅህ ትርጉም "ፊቅህ" በዓረብኛ ቋንቋ መገንዘብ ማለት ነው። አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ የነቢዩ ሹዓይብን (ዐ.ሰ) ህዝቦች ሲናገሩ እንዲህ ይላል፦ ﴿مَا نَفْقَهُ كَثِيرًا مِّمَّا تَقُولُ﴾ «ከምትለው ነገር ብዙውን አንገነዘብም (አንረዳም)።» (ሁድ 91) እንዲሁም እንዲህ ብሏል፦ ﴿وَلَٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ﴾ «ግን ማጥራታቸውን አታውቁትም (አትረዱትም)።» (አል ኢስራእ 44) ፊቅህ በትምህርታዊ ትርጉሙ፦ ተግባራዊ የሆኑና ከዝርዝር መረጃዎች የተወሰዱ ሸሪዓዊ ድንጋጌዎችን ማወቅ ማለት ሲሆን፣ አንዳንድ ጊዜም ህጎቹ እራሳቸው ፊቅህ ይባላሉ። ወሳኝ የሆኑ…
Photo, posted without a caption
የወላጆች አደብ በልጆች ላይ ልጆችና የልጅ ልጆች፡ የአላህ ስጦታና የቤት አማና ልጆችና የልጅ ልጆች ከልዑል አላህ የተሰጡ ስጦታዎችና የቅርቢቱ ዓለም ሕይወት ጌጦች ናቸው። አላህ እንዲህ ብሏል፦ “የሰማያትና የምድር ንግስና የአላህ ብቻ ነው፤ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን (ልጆችን) ይሰጣል፤ ለሚሻውም ወንዶችን ይሰጣል። ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጣምራቸዋል። የሚሻውንም መካን ያደርጋል። እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና።” [አል-ሹራ፡ 49-50]። እንዲሁም እንዲህ ብሏል፦ “ሀብትና ልጆች የቅርቢቱ ዓለም ሕይወት ጌጦች ናቸው።” [አል-ካህፍ፡ 46]። ደግሞም እንዲህ ብሏል፦ “አላህም ለእናንተ ከነፍሶቻችሁ (ከጎሳችሁ) ሚስቶችን አደረገላችሁ። ከሚስቶቻችሁ…
የሴቶችን ተፈጥሯዊ ደም የተመለከተ አጭር መልዕክት ክፍል አራት የወር አበባ የሚጀምርበት እና የሚያቆምበትን የጊዜ ገደብ በተመለከተ. ይህንን ክፍል ከሁለት አቅጣጫ በኩል እንንካው፡- የመጀመሪያው፡- የወር አበባ የሚጀምርበት ዕድሜ ሁለተኛው፡- የወር አበባ የሚዘልቅበት የጊዜ ቆይታ የመጀመሪያው ጉዳይ፡- የወር አበባ በብዛት የሚከሰትበት የዕድሜ ክልል ከአስራ ሁለት ዓመት እስከ ሃምሳ ዓመት መካከል ባለው ነው። ምናልባትም ሴቷ እንደ ሁኔታዋ፣ እንደ አካባቢዋ እና እንደ አየር ሁኔታ የወር አበባዋ ከተጠቀሰው ጊዜ ቀድሞ ሊጀምርም ዘግይቶ ሊዘልቅም ይችላል። የኢስላም ሊቃውንት አላህ ይዘንላቸውና አንዲት ሴት የወር አበባ ማየት የምትጀምርበት…
በአላህ መመካት ሰላሳ አንደኛው ሀዲስ ኢብኑ ዓባስ እንዲህ ይላሉ "አንድ ቀን ከነቢያችን (ﷺ) ጀርባ ነበርኩ እንዲህም አሉኝ 'አንተ ልጅ ሆይ! የተወሰኑ ቃላት ላስተምርህ (አድምጠኝ) :- አላህን ጠብቅ ይጠብቅሃል፤ አላህን ጠብቅ ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ፤ ስትለምን አላህን ብቻ ለምን፤ እርዳታም ስትፈልግ አላህ ብቻ እንዲረዳህ ጠይቅ፤ መላው ህዝብ ሊጠቅምህ ቢሰበሰብ አላህ የወሰነልህን እንጂ ሊጠቅሙህ አይችሉም። ሊጎዱህም ቢሰበሰቡ አላህ የፈረደብህን እንጂ ሊጎዱህ አይችሉም። ብዕሮች ተነስተዋል መዝገብም ደርቋል'።" ቲርሚዚ ዘግበውታል። ከሀዲሱ የምንማራቸው ቁምነገሮች 1⃣ ኢስላም ልጆችን በመልካም ስነ-ምግባርና በ…
ኢኽላስ 1⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3082 2⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3083 3⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3084 የሰላት ግዴታነት 4⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3085 5⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3086 የሰላት ትሩፋት በተመለከተ የመጡ ሀዲሶች 6⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3087 7⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3088 የህብረት ሰላት በተመለከተ የመጡ ሀዲሶች 8⃣ ሀዲስ https://t.me/AlIkhilasmedresa/3089 9⃣ ሀዲስ https://…
Photo, posted without a caption
ክፍል አንድ በኢስላም ውስጥ ለወላጆች ሊሰጥ ስለሚገባው ክብር፣ ስለ በጎ አድራጎት (ቢር) እና ተያያዥ አደቦች (ስነ-ምግባራት) የወላጆች ሐቅና ከእነርሱ ጋር ሊኖር የሚገባ አደብ የወላጆች ሐቅ እጅግ ታላቅ ነው፤ አላህ (ሱብሀነ ወተዓላ) ለእነርሱ መልካም መዋልንና እነርሱን መንከባከብን እርሱን ከመገዛት ጋር አቆራኝቶታል፦ “የእስራኤልን ልጆች ‘ከአላህ በስተቀር ሌላን አትገዙ፤ ለወላጆችም መልካምን ውሉ’ በማለት ቃል ኪዳን በያዝንባቸው ጊዜ (አስታውስ)።” (አል-በቀራህ፡ 83) “ጌታህም (እንዲህ ሲል) አዘዘ፡- እርሱን እንጂ ሌላን አትገዙ፤ ለወላጆቻችሁም መልካምን ውሉ።” (አል-ኢስራእ፡ 23) ከነቢዩ (ﷺ) ሐዲሶች የተወሰዱ ትምህርቶች የላቀ …
የሴቶችን ተፈጥሯዊ ደም የተመለከተ አጭር መልዕክት ክፍል አንድ በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ በጣም አዛኝ በሆነው። ምስጋና ሁሉ ለአላህ የተገባ ነው፤ እናመሰግነዋለን፤ እርዳታውንም እንለምነዋለን፤ ምሕረቱንም እንማጸነዋለን፤ ወደ እርሱም በንሰሐ እንመለሳለን፤ ከነፍሶቻችን ክፋትና ከመጥፎ ሥራዎቻችንም በአላህ እንጠበቃለን። አላህ የመራውን የሚያጠምመው የለም፤ ያጠመመውንም የሚመራው የለም፤ ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የሌለ ብቸኛና ተጋሪ የሌለው መሆኑን እመሰክራለሁ፤ ሙሐመድም የአላህ ባሪያና መልዕክተኛው መሆናቸውን እመሰክራለሁ፤ የአላህ ሰለዋትና ሰላም በእርሳቸው፣ በቤተሰቦቻቸውና በባልደረቦቻቸው እንዲሁም እ…
قَالَ ابْنُ بَطَّالٍ كَمَا فِي «فَتْحِ الْبَارِي» (١١/٣٩٦): «جِهَادُ الْمَرْءِ نَفْسَهُ هُوَ الْجِهَادُ الْأَكْمَلُ»، قَالَ اللهُ تَعَالَى: ﴿وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ * فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ﴾ [النازعات: ٤٠-٤١]. وَالْأَعْدَاءُ ثَلَاثَةٌ كَمَا ذَكَرَ ذَلِكَ بَعْضُ الْأَئِمَّةِ: ١- الْعَدُوُّ. ٢- الشَّيْطَانُ. ٣- النَّفْسُ. فَالنَّفْسُ عَدُوَّةٌ؛ لِأَنَّهَا تَدْ…
Showing the 12 most recent of 19 posts we hold for @suniwa. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Citation-graph rank
Citation-graph rank — 1,058,075 of 1,176,251entries in the measured graph. A weighted position computed from the forward and mention edges below — republished posts weigh more than named mentions — and recomputed periodically, over the whole graph. Published only as this ordinal position, never as a score: a position is a fact, and a score printed beside one channel’s name would read as a verdict this register does not make. The two counts beneath stay separate for the same reason mentions are never summed with forwards anywhere else on this page — a named-by count costs nothing to manufacture. The top 100 by this measure, or how it is computed.
Forward network
Republishes
Channels on the register whose posts this channel has forwarded.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
Mentions
Named by 1 registered channel — every channel on the register whose own posts have named this one, by its current username or any other username it currently holds, merged from two separately captured readings of the same fact so a namer caught by only one of them is not missed and a namer both caught is not counted twice. A username this channel has since dropped is not matched — that handle may belong to someone else now, and crediting today’s namer to yesterday’s owner would misattribute it.
Named by
Channels on the register whose posts name this channel's handle.
Names
Channels on the register whose handles appear in this channel's posts.
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 6 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“🌷ከሱኒዋ እህት ለሱኒይቷዋ🌷🌷ﻣﺎ ﺃﺟﻤــﻞ ﺃﻥ ﺗﻜــﻮﻥ ﺍﻟﻤــﺮﺃﺓ🌷 👑ﻃﺎﻟﺒﺔ ﻋﻠﻢ ﻧﺎﺷﺮﺓ ﻟﻠﺨﻴﺮ ﻋﺎﺭﻓﺔ ﻟﻠﺴﻨﺔ” (@suniwa), 584 subscribers as measured 6 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/suniwa.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.