13 Jul 2022, 05:39 UTC526 viewsread 7 August 2026 < +ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን >>
"እኛክርስቲያኖች ነን ቤተክርስቲያን ደግሞ የክርስቲያን ቤት ናት ታዲያ ቤተክርስቲያን በእኛ ስም ከተጠራች ከተሰየመች በአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ስም ብትሰየም ጥፋቱ ምንድነው አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ክርስቲያን አይደሉም ?)
_
የሽቶ ጠርሙስ የሰበረችውና ሽቶ በጌታ እግር ላይ ያፈሰሰችው ሴት ታሪክ ወንጌል በተነበበት ሁሉ ስሟ ይነሳ ከተባለ ስለ ክርስቶስ ሲሉ አንገታቸው ስለተሰበረው ደማቸው ስለፈሰሰው "ስለነ ቅድስት አርሴማ ስለቅዱስ ጊወርጊስ ስለ ሰማዕታቱ ወንጌል በተነበበት ሁሉ ቢነገር ጥፋቱ ምንድነው የሽቶ ጠርሙስ ከመስበር አንገት መስበር አይበልጥም ን ? ሽቶ ከማፍሰስ ደም ማፍሰስ አይበል…
Signed እጠበኝ ቆሽሻለው
5 Jun 2022, 19:15 UTC527 viewsread 7 August 2026 + ዘኬዎስ አጭር ባይሆን +
ዘኬዎስ በማጠሩ ምክንያት በኢያሪኮ እያለፈ ያለውን ክርስቶስን ለማየት ተቸገረ:: ሕዝቡ ብዙ ነውና የቆሙት ሁሉ ጌታን ከማየት ከለሉት:: የሾላ ዛፍ ላይ ወጥቶ ጌታን ለማየት ሲሞክር ጌታ አሻቅቦ አየው::
እሱ ዛፍ ላይ ጌታን ሊያይ እንጂ ሊታይ አልወጣም:: ጌታ ሊታዩ ከሚሞክሩ ይልቅ ሊያዩት የሚሹትን ይወዳልና ዘኬዎስን ጠራው::
ከምድር ቆመን ዓይናችንን አንጋጥጠን ማረን የምንለው ጌታ ዘኬዎስን ከምድር ሆኖ ወደ ላይ እያየ ና ልማርህ አለው:: "ዛሬ በቤትህ እውል ዘንድ ይገባኛል" አለው:: ጌታ ወደ ቤቱ ገባ:: ለዘኬዎስ ቤት መዳን ሆነለት::
ዘኬዎስ አጭር ባይሆን ኖሮ ከሰዎች ጋር እየተጋፋ ጌታን ያይ ይሆናል እንጂ በጌታው ዓይ…
Signed Bĩńűÿę
4 Jun 2022, 08:54 UTC336 viewsread 7 August 2026 #መድኃኔ_ዓለም
"እርሱ በእውነት ክርስቶስ የዓለም መድኃኒት እንደሆነ እናውቃለን" (ዮሐ 4÷42)
ኢየሱስ ማለት መድኃኒት ማለት ነው መድኃኒትነቱ በጥቂት ሰዎች ብቻ የተገደበ፤እንደነ ኢያሱ በእስራኤል ዘሥጋ ማዳን ብቻ የተገለጠ ሳይሆን፤በሥጋ፣ በመንፈስና በነፍስ ማዳን ላይ የተመሠረተ ለሰው ልጆች ሁሉ የተሰጠ፤ ያውም ከአዳም ጀምሮ እስከ ዓለም መጨረሻ ድረስ ለሚነሳው ትውልድ ሁሉ የሆነ ማዳን ነው፡፡
ስለዚህም መድኃኒትነቱ ውሱን እንዳልሆነ ለማጠየቅ ˝ኢየሱስ˝ የሚለው በምልኣት ሲገለጥ ˝የዓለም-መድኃኒት˝ ብለን እንጠራዋለን፡፡
ዓለም ማለት ዘመድ፤ ዘመደ ፍጥረት ፤ሰማይ ከነግሡ ምድር ከነልብሱ፤ሰማይ ከነደመናው ምድር ከነጉተናው ማለት ሲሆን ሁሉን የጠቀለለ …
Signed Bĩńűÿę
26 May 2022, 05:11 UTC283 viewsread 7 August 2026 https://youtu.be/FDmQ_InGZXQ
Signed Bĩńűÿę
30 Apr 2022, 03:37 UTC261 viewsread 7 August 2026 ያልሰማህ ስማ የሰማህም ላልሰማ አሰማ !!!!
Signed Bĩńűÿę
30 Apr 2022, 03:37 UTC320 viewsread 7 August 2026 Voice message
#ጀሃድ_አወጁ!!☝️☝️☝️
ሁላችሁም ኦርቶዶክሳዊያን ይሄነን ቮይስ ስሙ!☝️ እኛ እራሳችሁን እንድትጠብቁ እና እንድትጠነቀቁ እንጅ ግደሉ ሚል አምላክ ስለሌለን እንደ እነሱ ገጀራ አናነሳም!
የክርስቲያን ዝርያት በሙሉ የተዋሕዶ ልጅ ሆነ ፕሮቴስታንት የሆነ ሁሉ ይዳረስ ይስማ በክርስቲያን ላይ በሙሉ ነው እያወጁ ያሉት!
ማንኛውም ሰው በቴሌግራም አካውንት ላለው ኦርቶዶክስ በሙሉ ሸር ያድርግ!!!
ለበለጠ መሰል መረጃዎች በቴሌግራም ሊንኩን በመጫን ተከታተሉ👉 t.me/DebteraMedia
Signed Bĩńűÿę
17 Mar 2022, 17:41 UTC359 viewsread 7 August 2026 ፨ ተዓምረ ማርያም ገና አልተጨረሰም!
በቤተ-ክርስቲያናችን የቅዳሴው መገባደጃ ላይ ዲያቆኑ "ነአኹቶ"ን ጨርሶ ካህናት ከገቡ በኋላ ትምርተ ወንጌል ሳይሰበክ ካህኑ "ተዓምሪሃ ለእግዝዕትነ ማርያም..... " ብሎ የእመቤታችን ያደረገችውን ተዓምር በቀኑ መሠረት ያነባል ምዕመኑም በፅሞና ከተቀመጠበት ተነስቶ በክብር ያዳምጣል።ተዓምሯ ቢነገረው ቢነገረው ለማይሰለቸው ህዝብም እመቤታችንም ተዓምሯን ሳይሰለቻት ታደርግለታለች በስሟ ለሚተማመነው ሁላ በዘርፋፋ ቀሚሷ ዛሬም ታሳፍረዋለች ምልጃዋ ጣዕሟ ፍቅሯ ሁላ ለሞት ስንቅ ታደርግለታለች።ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫም እንደተናገረው እናት የወለደቻትን ልጅ በማታድንበት የፍዳ እና የበቀል ሰዓት መሸሸጊያ ትሆናቸዋለች። የስጋን ደ…
Signed San
1 Mar 2022, 18:37 UTC322 viewsread 7 August 2026 Video
ተዓምረ ማርያም ገና ተጽፎ አላለቀም። ሁላችሁም ሼር አድርጉት።
@ApostolicSuccession
Signed Bĩńűÿę
1 Mar 2022, 18:27 UTC457 viewsread 7 August 2026 #ጉባኤ_ሐዲስ_ኪዳን
#የአሥራ_አንዱ_ሐዋርያት_ስምና_ታሪክ_ይህ_ነው
https://t.me/+43txasWGPhc1NGU0
1. ጴጥሮስ የተባለው ስምዖን
• ሀገሩ በገሊላ ባህር ቤተ ሳይዳ ነው
• አባቱ ዮና ሲሆን ነገዱ በአባቱ ከነገደ ሮቤል
በእናቱ ነገድ ከነገደ ስምዖን ነው
• የቀድሞ ስሙ ስምዖን ነበር ፤ ስምዖን ማለት እግዚአብሔር ሰማኝ ማለት ነው
ይህም የእናቱን ነገድ ያስታውሳል ፤ እናቱ ከነገደ ስምዖን ናት
• ጴጥሮስን ከመጠራቱ በፊት ኮንኮርዲያ (ጴርጴቱዋ) የምትባል ሴት አግብቶ ይኖር ነበር
• ጌታ በአረማይክ ኬፋ ብሎ ጠርቶታል፤ በግሪክ ጴጥሪ/ጴጥሮስ፤ በግእዝ ኰኲሕ ፤ በአማርኛ ዐለት/ድንጋይ ማለት ነው
• የሐዋርያት አለቃ ነው
“የመንግሥተ ሰማያትን…
Signed Bĩńűÿę
1 Mar 2022, 18:27 UTC328 viewsread 7 August 2026 ዮሐንስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴⁴ በነገው ኢየሱስ ወደ ገሊላ ሊወጣ ወደደ፥ ፊልጶስንም አገኘና፦ ተከተለኝ አለው።
⁴⁵ ፊልጶስም ከእንድርያስና ከጴጥሮስ ከተማ ከቤተ ሳይዳ ነበረ።
⁴⁶ ፊልጶስ ናትናኤልን አግኝቶ፦ ሙሴ በሕግ ነቢያትም ስለ እርሱ የጻፉትን የዮሴፍን ልጅ የናዝሬቱን ኢየሱስን አግኝተነዋል አለው።
⁴⁷ ናትናኤልም፦ ከናዝሬት መልካም ነገር ሊወጣ ይችላልን? አለው። ፊልጶስ፦ መጥተህ እይ አለው።
👉“ፊልጶስ- ጌታ ሆይ፥ አብን አሳየንና ይበቃናል አለው።”
— ዮሐንስ 14፥8
ዕረፍቱ ኅዳር አሥራ ስምንት ቀን ነው
በሀገረ አፍራቅያ ተዘቅዝቆ ተሰቅሎ ተገርፎ ነፍሱን ሰጥቷል!
በረከቱ በሁላችንም ላይ ይደርብን
አሜን!
6. በርተሎሜዎስ ፦ ባለ አትክልት ወይ…
Signed Bĩńűÿę
24 Feb 2022, 05:25 UTC233 viewsread 7 August 2026 Photo
አንገቱ ላይ መስቀል በማሰሩ የሚገደለው ወገኔ ይሄን ያየ ክርስቲያን እንዴት ዝም ብሎ ያልፋል ከላይ በlinku ገብታችሁ ፈርሙ videoውንም ስሙ
Signed Bĩńűÿę
23 Feb 2022, 12:47 UTC183 viewsread 7 August 2026 Video
Video, posted without a caption
Signed Bĩńűÿę
Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @retua21. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.