https://youtu.be/zyYYchudtt4?si=akTg7ULPyOMmqVZb

Channel
KJCN church /Prophet Amanuel Daba
@kingjesus7
On this record: Growth · Engagement · Posts · Cite this entry
125subscribers
+0 since we began measuring on 7 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001320172577 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @kingjesus7 |
| Created | Between 1 March 2018 and 31 August 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 9 August 2026 |
| Last confirmed live | 22 August 2026 |
| Measurements held | 4 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 22 August 2026 |
| On Telegram | t.me/kingjesus7 |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 22 Aug 2026, 22:36 | 125 | -1 |
| 15 Aug 2026, 01:04 | 126 | +1 |
| 9 Aug 2026, 02:45 | 125 | no change |
| 7 Aug 2026, 13:30 | 125 | first reading |
Engagement
18 posts held, back to 1 June 2025 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 18 posts for this entry, the most recent from 21 November 2025. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Recent posts
https://youtu.be/MCGDQKk2K6Q?si=WIwgz6MCKd6lHV73
#ሰበር_ዜና ፦በሚመጣው 3 ቀናቶች ውስጥ እግዚአብሄር አምላክ ከባባድ የፋይናንሻል በሮች የበረከት በሮች በሀይል ሲከፈትላችሁ አያለሁ። መብቀል ይጀምራል። 🔥እሁድ በጨው የሚፀለይበት ቀን 🔥 እሁድ ከሰዓት 6:00 ሰአት ጀምሮ ኘሮግራማችን ይጀምራል 🌟ከቤተሰቦ ጋር በመምጣት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ ። ⛪️አድራሻ ሀያት አደባባይ ወደ ለሚ ኩራ ክፍለከተማ በሚወስደው መንገድ ከኦልማርት ፊት ለፊት ያገኙናል ለበለጠ መረጃ 0922768942
💥"የሜዳውስ፡ አህያ አርነት ማን አወጣው? የበረሃውንስ አህያ ከእስራቱ ማን ፈታው? በረሃውን ለእርሱ ቤት አድርጌ ሰጠሁት ፤ መኖሪያው በጨው ምድር ነው። በከተማው ውካታ ይዘብታል። የነጂውን ጩኸት አይሰማም። ተራራውን እንደ መሰማርያው ይመለከተዋል ፥ ለምለሙንም ሁሉ ይፈልጋል ።" 💥በጌታ በኢየሱስ ስም እባርካቸዋለሁ አሜን በሉ ስራቹ, ኢኮኖሚያቹ, ጤናቹ, ትዳራቹ እንደዚህ ቃል መለቀቅ ይሁንላችሁ ፤ ለምለሙንም ስፍራ የያዘባቹ፤ ቀኝ ገዥ የሆነባችሁ በልጓም ከሚመራችሁ ፤ ህይወታቹንም በሁከትና በሽብርን የሞላባቹ በጌታ በኢየሱስ ስም አንደ እግዚአብሔር ነብይ አርነት አወጣቸዋለሁ ። ከፍታውን ተራራዉን ውረሱ! አሜን ኢዮብ 39_5-8
#ሰበር_ዜና፦ በዚህ ሳምንት በኢየሱስ ስም በምስክርነት ትቆማላችሁ✋ በዚህ ሳምንት ድንገተኛ ሳቅ ወደ ቤታችሁ ይግባል ። በኢየሱስ ስም✋ 👉እመኑ በዚህ 3 ቀን ውስጥ ድንገተኛ ያልተጠበቀ የበረከት በር ይከፈታል። 👉ከዚህ በኃላ አበዳሪ እንጂ ተበዳሪ አትሆኑም። በኢየሱስ ስም ✋ 👉አሜን በሉ ለተቀበሉት ሁሉ ይሁንላችሁ። መስካሪዎች ትሆናላችሁ። ለ5 ሰው ሼር አድርጉ። 🛑 አርብ ከ6:00 ሰአት ጀምሮ 👉ለሰዎች በስራቸው ላይ ባርኮት እንዲለቀቅና 🌟በዚህ አመት ጭንገፋ ከቤታቸው ላይ እንዲነሳ የሚፀለይበት ድንቅ ጉባኤ ተዘጋጅቷል 🛑በዚህ ቀን ነብይ አማኑኤል ዳባ ለሁሉ እጅ በመጫን የሚፀልይ ይሆናል✋ ⛪️አድራሻ ሀያት አደባባይ ወደ ለሚ ኩራ ክፍለከተማ በሚወስደው መንገድ…
#ሰበር_ዜና #መልካም ዜና#አሜን፦በኢየሱስ ስም ከነገ ጠዋት ጀምሮ አስደናቂ የምስራች ዜና በእጅህ ስልክ ተደዉሎ የተያዘባችሁ የትኛውም ዶክመንቶች የበረከት በሮች እንደ ተለቀቁ ይነገራቸዋል። ✍️በእውነት እመኑ ከነገ ጠዋት ጀምሮ በእጃችሁ በያዛችሁት ስልክ ላይ መልካም የምስራች ዜና ትሰማላችሁ። 🔥 በእምነት አሜን በሉ ይሁንላችሁ 🙏 ቢያንሰ ለ 5 ሰው ሼር አድርጉት
https://vm.tiktok.com/ZMHWVqqDRGwN9-uqgmn/ This post is shared via TikTok Lite. Download TikTok Lite to enjoy more posts: https://www.tiktok.com/tiktoklite
ጌታ መልካም ጊዜ ሰጥቶን እሁድን በሃይልና ለብዙዎች መፅናናት ሆኖ አሳልፎአል በዚህ እኛው አርብ ከ7:00 ሰአት ጀምሮ የክብር ጊዜ ይቀጥላል
Photo, posted without a caption
ዛሬ የሃይል እና የመፈታት የzoom ኘሮግራም ከምሽቱ 3:00 ሰአት ጀምሮ ከታች ባለው Link ተጭነው ይግቡhttps://us06web.zoom.us/j/82906602953?pwd=3g09XqbdWkn3JEgmTmhbIRDwpbRVWT.1
Photo, posted without a caption
የባለጠግነትን በር ማስከፈት/ትንቢታዊ ፕሮግራም/ አርብ መስከረም 16 በፍጹም አይቀርም/ ከ3 ሰዐት ጀምሮ https://youtube.com/watch?v=F2W18to0AIU&feature=shared
Showing the 12 most recent of 18 posts we hold for @kingjesus7. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 22 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“KJCN church /Prophet Amanuel Daba” (@kingjesus7), 125 subscribers as measured 22 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/kingjesus7.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.