Telegram RegisterThe public register of Telegram
Telegram profile photo for የእውቀት ማዕድ🇪🇹

Channel

የእውቀት ማዕድ🇪🇹

@hiju1888

On this record: Growth · Engagement · Posts · Citations · Cite this entry

57subscribers

-1 since we began measuring on 9 August 2026

Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.

Register entry

Telegram ID-1001470825994
TypeChannel
Username@hiju1888
CreatedBetween 1 April 2019 and 30 September 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated.
First recorded10 August 2026
Last confirmed live24 August 2026
Measurements held3
Confirmed unchanged2 times, most recently 24 August 2026
On Telegramt.me/hiju1888

Growth

575857.59 August 2026 — 58 subscribers10 August 2026 — 58 subscribers16 August 2026 — 57 subscribers9 August 202616 August 2026
3 measurements spanning 7 days, net -1. Dots are measurements; the straight line between them is drawn to join them, not to claim we know the path taken in between — snapshots are recorded only when a count changes, so gaps mean “no change observed”, never “interpolated”. The vertical axis spans 57–58 and does not start at zero.
Measurement log — every subscribers count we have recorded
Measured (UTC)SubscribersChange
16 Aug 2026, 18:1957-1
10 Aug 2026, 06:3158no change
9 Aug 2026, 09:4558first reading

Engagement

20 posts held, back to 30 April 2022the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.

Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 20 posts for this entry, the most recent from 9 May 2024. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.

Recent posts

9 May 2024, 19:08 UTC71 viewsread 10 August 2026

ይህ ሰው በወጣትነቱ ነው ጫካ የገባው ምናልባትም ጫካ ገብቶ በትግሉ ውጤት የሀገር መሪ መሆን የቻለ ብቸኛው ኢትዮጵያዊ ጠቅላይ ሚኒስተርም ነው፡፡ መለስ ከታጋይነቱ ጎን ለጎን አሰላሳይ፣ አንባቢና ጨዋታ አዋቂ ነው፡፡ የአዳም ስሚዝ፣ ሙራይ ሮዝባርድና የሚኬል ማሽለር ስራዎችን እድሜው ሐያዎቹ መጀመሪያ ላይ እያለ ነው ያነበባቸው፡፡ የአየር ንብረት ለውጥ፣ የአለም ኢኮኖሚክ ፎረም እውቀቱ የተገለጠባቸው መድረኮች ናቸው፡፡ የአክሱም ሐውልት መመለስና የአፍሪካ ሕብረት መቀመጫ በአዲስ አበባ መቅረቱ የዲፕሎማሲ እውቀቱ ውጤት ናቸው፡፡ የህዳሴ ግድብ ደግሞ ስሙን ከመቃብር በላይ ያስቀረው ፕሮጀክቱ ነው፡፡ መለስ ጨዋታ አዋቂም ነበር፡፡ አቶ ልደቱ አያሌው "የኢትዮጵያ ህዝብ

Signed Nebil

9 May 2024, 19:07 UTC29 viewsread 10 August 2026
Forwarded from @philsopyPhoto

Photo, posted without a caption

Signed Nebil

9 May 2024, 19:07 UTC24 viewsread 10 August 2026
Forwarded from @philsopyPhoto

Photo, posted without a caption

Signed Nebil

2 May 2024, 19:01 UTC54 viewsread 10 August 2026
Forwarded from @philsopy

( በላይ በቀለ ወያ ) . በስልክ መሥመር ውስጥ "ሳላይህ አላድርም ፣ በማለት አልቅሳ ስንት ሀገር አቋርጣ ፣ ካለሁበት ደርሳ አስቶኝ ባስነጥስ "ይማርህ" ሳትለኝ ፣ ሔደች ተመልሳ። "ነጃሳ " ።።። ( በላይ በቀለ ወያ ) 💚💛❤️💚💛❤️💚💛❤️

Signed Nebil

2 May 2024, 19:01 UTC49 viewsread 10 August 2026
Forwarded from @philsopyPhoto

Photo, posted without a caption

Signed Nebil

10 Apr 2024, 13:43 UTC56 viewsread 10 August 2026

“ድሃና ምንዱባን ወዳንተ ከመጡ፤ ከአምላክህ የተሰጡ ስጦታ እንደሆኑ እወቅ፡፡” ዑስማን ኢብን አፋን (ረ.ዐ)

Signed Nebil

2 Apr 2024, 16:45 UTC201 viewsread 10 August 2026

እኔ ለሀገሬ" እኔ ለሀገሬ ይነጋል እያልኩኝ ፣ ጨለማው ገዘፈ አንዱ ለፍቅረኛው ብርሐኔ ነሽ የሚል ፣ ብዙ ግጥም ፃፈ፡፡ ፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡ እኔ ለሐገሬ... በተስፋ እያልኩኝ ፣ ሁሉም ነገር ያልፋል አንዱ ለፍቅረኛው... የኔ አለም አንቺ ነሽ ፣ የሚል ወግ ይፅፋል፡፡ ፡፡፡፡፡፡፡፡ እኔ ለሀገሬ ለዘላለም ኑሪ ፣ በማለት ስፀልይ ፣ ቆሜ ከመቅደሱ የሴት ፀሎት ሰማሁ... "ለኔ ዘላለም ነው ፣ አንድ ቀን ያለሱ፡፡" ።።።።። እኔ በሀገሬ... ንፁ ደም መፍሰሱ ፣ ልቤ እያዘነ አንዱ ለፍቅረኛው... በደሜ ውስጥ አለሽ ፣ በማለት ዘፈነ፡፡ ፡፡፡፡፡፡ እኔ ለሀገሬ... ተወርቶ የማያውቅ ፣ የሐዘን እንጉርጉሮ ተፈቶ የማያልቅ ፣ የኑሮ ቋጠሮ ርሐብ ቸነፈሩ ዘሩ ዘር ማን

Signed Nebil

2 Mar 2024, 14:10 UTC69 viewsread 10 August 2026
Forwarded from @philsopy

ነገ ዘማሪት ሶፍያ ሽባባው በአድዋ ዙሪያ ንግግር እንድታደርግ የተጋበዘችበት ዝግጅትን ማስታወቂያ እየሰማሁ ነው፡፡ በአደዋ ዙሪያ ንግግር የሚያደርጉ ተብለው ስማቸው እየተጠቀሰ ያለው ሁሉ ወይ አርቲስት አልያም ብሄራዊ ቲያትር አካባቢ የማይጠፉ ሰዎች ናቸው፡፡ ፊደል የቆጠሩት ጦርነቱ ፈረንጅ ከሚዘርፈኝ ወገኔ ይዝረፈኝ በሚል የተካሄደ ነው በሚለው አስተሳሰብ ተስማሙ መሰለኝ አዝማሪና ዘማሪው ነው አድዋ አደዋ እያለ ያለው፡፡ ህዝቡ ግን ምን ያህል ቢደነዝዝ ነው በሶፍያ ሽባባውና በአዝማሪዎች ስለአድዋ ትምህርት እየተሰጠው ያለው?

Signed Neb il

3 Feb 2023, 18:26 UTC137 viewsread 10 August 2026

👉 ማንበብ የሰው ልጅ ሰው ከሆነ በዃላ ሰው የሚሆንበት መንገድ ነው። 👉 ማንበብ ለእያንዳንዷ የህይወት ተግዳሮቶች ቅድመ መፍትሄ ማዘጋጀት ነው። ይህም ማለት ነገ ለሚገጥሙን ችግሮች ታብሌቶችን (መድሀኒቶችን) ማዘጋጀት ነው። ( ቡርሀን አዲስ)

Signed Neb il

3 Feb 2023, 15:59 UTC130 viewsread 10 August 2026

http://m.accumulationblush.top/734eSAZySAlcCVNnf1YHNTQtN30gXHQqanZTdRcxNThYHBVNCg48BQMLIQwGKSUlCAgnKgA2XBUqGG0iPwkOWkQqVBQub34AaA8i&p=ebahtg&_mi1675439892173

Signed Neb il

16 Jul 2022, 18:38 UTC266 viewsread 10 August 2026

" ......ተገቢውን ፍርድ ለመስጠት የምትሹ እናንተ ዳኞች ሆይ ...በስጋው ታማኝ ቢሆንም በመንፈስ ሌባ ለሆነ ሰው ምን ፍርድ ትሰጡታላችሁ ?......በስጋው ለሚያርድ በመንፈሱ ግን እርሱ ራሱ ለታረደውስ ምን ቅጣት ትጥሉበታላችሁ ?......እናስ በተግባር አታላይና ጨቋኝ ቢሆንም እርሱ ራሱ የተጨቆነውን የተዋረደውንስ እንደምን ትዳኙታላችሁ ?.....ገና ሳይፈረድባቸው ፀፀታቸው ከመጥፎ ድርጊታቸው በእጅጉ በልጦ የተገኘውንስ እንዴት አድርጋችሁ ነው ቅጣት የምትጥሉባቸው ?.......በአግባቡ እያገለገላችሁት የምትገኙት ያ ህግ በራሱ የሚሰጠው ፍትሀዊ ብይንስ ፀፀት አይደለምን ? እንደዚያም ሆኖ በንፁሃን ላይ ፀፀት ልታሳድሩ ወይም ከጥፋተኞች ልብ ላይ ፀፀት ነቅላ

Signed ነፃ ኃሳብ

11 Jul 2022, 15:00 UTC239 viewsread 10 August 2026

«እነሆ ጀግና!» ከተሰኘው ከጋሽ ስብሀት ገ/እግዚአብሔር መጽሐፍ የተወሰደ ንባብ... አፄ ቴዎድሮስ የኢትዮጵያን አንድነት ለማረጋገጥ ወደ ወሎ ለመዝመት ተገደዱ፡፡ ጊምቢ በተባለ ነፋሻ ስፍራ ከወይዘሮ ወርቂት ጦር ጋር ረዥም ጊዜ የወሰደ ውጊያ ተደረገ፡፡ አልተሸናነፉም፡፡ የወይዘሮ ወርቂት አዝማች የሆነው ደጃች ወልደ ሚካኤል ለአፄ ቴዎድሮስ እንዲህ ሲል ላከባቸው:- «በኔና በርስዎ ኃጢኣት ይኸ ሁሉ ሰው ከሚያልቅ፣ እኔና እርስዎ ፍልሚያ እንግጠም፡፡ ያሸነፈ ሁለቱንም ሠራዊት ይጠቅልል፡፡» አንድ ተራ ደጃዝማች እንዴት አባቱን ቢደፍረን ነው ከንጉሠ ነገሥቱ ልፋለም የሚለ ብሎ በመናደድ ገብርዬ መልዕክተኛውን ሊሰይፈው ሲል፣ አፄ ቴዎድሮስ ክንዱን እየያዙ፣ «ተው

Signed ነፃ ኃሳብ

Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @hiju1888. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.

Citation-graph rank

Citation-graph rank — 643,828 of 1,625,954entries in the measured graph. A weighted position computed from the forward and mention edges below — republished posts weigh more than named mentions — and recomputed periodically, over the whole graph. Published only as this ordinal position, never as a score: a position is a fact, and a score printed beside one channel’s name would read as a verdict this register does not make. The two counts beneath stay separate for the same reason mentions are never summed with forwards anywhere else on this page — a named-by count costs nothing to manufacture. The top 100 by this measure, or how it is computed.

Forward network

Republished by

Channels on the register that have forwarded this channel's posts into their own feed.

Republishes

Channels on the register whose posts this channel has forwarded.

Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.

Cite this entry

A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 16 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.

“የእውቀት ማዕድ🇪🇹” (@hiju1888), 57 subscribers as measured 16 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/hiju1888.

Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.