👋👋👋 ሰላም Metanoia family's 👆ከላይ በምስሉ ላይ እንዳያችሁት የመናኙ ጉዞ የተሰኘው መንፈሳዊ መፅሀፍ በ1⃣6⃣7⃣8⃣ ጆን ቡንያን በተባለ ወንጌላዊ በEngland, Bedford Gaol በእምነቱ ምክንያት በእስር ላይ በነበረበት ጊዜ በራዕይ ያየውን 🧐 ያሳፈረበት መፅሀፍ ነው ። 📜ይህ መፅሀፍ 5⃣ ክፍለ ዘመናትን በመሻገር በክርስቲያኖችም ዘንድ ተወዳጅነት ያተረፈ አልፎም የህይወትን ለውጥ በማምጣት የተመሰከረለት ነው ። እኛም ይህን መፅሀፍ 📖 ለህይወታችሁ ይበጃል : የክርስትና ጉዞአችሁንም 🏃 በድል ትወጡት ዘንድ🏆 ግብአት ይሆናችኃል ብለን በትረካ መልክ አዘጋጅተን በሳምንት 3⃣ ቀን ፨ ከፊታችን ሰኞ ጀምረን ልናቀርብላችሁ ተዘጋጅተናል ። በመሆኑም…

Channel
የወንጌል ባለአደሮች
@gospelisone
On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Posts · Citations · Handles named that no longer answer · Cite this entry
152subscribers
+0 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001484724633 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @gospelisone |
| Description | ይህ ቻናል የተከፈተው 👉 ወንጌልን ላልሰሙ ማሰማት 👉 የአማኞች ህይወት ግንባ 👉ክርስቲያኖች ለክርስቶስ ዳግም ምፅአት ነቅተው እንዲኖሩና 👉የኢየሱስ ደቀመዛሙርት የሆኑኑት የወንጌል አገልግሎት ባለአደራነታቸውን እንዳይዘነጉ ፤ channel @gospelisone join For any comment @puregospelpower |
| Created | Between 1 April 2019 and 6 March 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 8 August 2026 |
| Last confirmed live | 14 August 2026 |
| Measurements held | 2 |
| On Telegram | t.me/gospelisone |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 8 Aug 2026, 19:30 | 152 | no change |
| 6 Aug 2026, 20:42 | 152 | first reading |
Engagement
20 posts held, back to 6 March 2021 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 20 posts for this entry, the most recent from 1 December 2023. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
What this channel posts
- Photos
- 17
- Videos
- 6
- Links
- 2
Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 8 August 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. Below Telegram’s rounding threshold, so these counts are exact.
Recent posts
በዚህ መዝሙር ስለ ኢትዮጵያ ፣ ስለ ቤተክርስቲያን ፤ ስለትውልዱ ማልዱ 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭 🎤 ዘማሪ ዮሴፍ በቀለ ለሌሎችም ሼር ማረግ እንዳትረሱ 🔥🔥@youthrevival14🔥🔥 🔥🔥@youthrevival14🔥🔥
👋ሰላም የጌታ ፀጋ የበዛላችሁ ወጣቶችና ተማሪዎች ። እግዚአብሔር በተናገረን መሰረት የሪቫይቫል እሳት እያፈሰሰ ነው ደግሞም ከዚህ በበለጠ ያፈሳል 🔥🔥🔥🔥 ስለዚህ እግዚአብሔር ላዘጋጀው ለዚህ የተሀድሶ እሳት ዝግጁና ብቁ እንድንሆን ግድ ስለሚል እኛም ደግሞ የመንፈስ ቅዱስን ፈቃድና ሃሳብ የመፈፀም ረሃብ ውስጣችንም ስላለ እንደ ጌታ ፈቃድ ይሄን ህብረት እርሱ ራሱ ሰጥቶናል ። በዚህም የቴሌግራም ህብረት የእግዚአብሔር ሃሳብ የምንካፈልበት፣ አብረን የምንፀልይበት እና የምንቃትትበት ይሆናል ። እናንተም በዚህ መንፈስ አብራችሁን እንድትሆኑ እንዲሁም ለምታውቋቸው ወጣቶች ፣ የሃይስኩል ፣ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሼር በማረግ እንድትተባበሩን እንላለን ። 🙏🙏 እግዚአብ…
Senjo Fellowships Presents ልዩ የትንሳኤ ፕሮግራም 📆 ሚያዝያ 13 🕡 08:00 ጀምሮ 📌 ኡራኤል ባቡር ጣብያ ፊት ለፊተ መካነ እየሱስ
A woman was once asked: What do you "gain" from praying to God regularly? She replied: Usually ′′ I don't earn anything ", but rather ′′ I lose things ". And she quoted everything she lost praying to God regularly: I lost my pride. I lost my arrogance. I lost greed. I lost my urge. I lost ′′ my ′′ anger. I lost the lust. I lost the pleasure of lying. I lost the taste of sin. I lost impatience, despair, and discourag…
🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 ውድ የወንጌል ባለደራ ቤተሰቦች እንኳን ለ2014 በሰላም አደረሳችሁ ። በምህረቱ ጠብቆን ቸርነቱን አብዝቶ ብዙ ጨለማዎችን በብርሃኑ ላሳለፍን እግዚአብሔር ምስጋና ይሁን ቀጣዩ አመት በትጋት የምንወጣበት ብዙ ምርኮ የምንሰበስብበት ይሁንልን ። መልካም አዲስ አመት 🌼🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼 🌼 🌼 🌼 🌼 🌼 🌼 🌼 🌼 🌼🌼🌼 🌼 🌼 🌼 🌼🌼🌼 🌼 🌼 🌼 🌼 🌼 🌼🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼 🌼
ውድ የወንጌል ባለአደራ ቤተሰቦች ሰሞኑን በተለያዩ ምክንያት በፕሮግራማችን መገኘት ባለመቻላችን ከልባችን ይቅርታ እየጠየቅን ። በቅርብ ጊዜያት የተለያዩ ፕሮግራሞችን በተለይ ደሞ ወንጌልን በማስመልከት 👉 እንዴት መመስከር እንዳለብን 👉ስንመሰክር ለሚያገጥሙን ለተያዩ ሰዎች የምንሠጣቸው መልሶች ለምሳሌ : የኔ ሀጢያት እጅግ ብዙ ነው ለሚሉ ፣ እግዚአብሔር መኖሩ ለሚጠራጠሩ ፣ የራሴ ሀይማኖት አለኝ ለሚሉ ፣ ኢየሱስ ታላቅ ሰው ወንም ነብይ እንጂ አምላክ አይደለም ለሚሉ ፣ ከክርስቶስ ውጭ ሌላ አማላጅ አለ ለሚሉ ... ለonly Jesus : ለJehovah witness የምንሰጠው መልስ 👉እንዲሁም በቃልና በኑሮ ለወንጌል ዋጋ የከፈሉ የአባቶቻችንን ታሪክ (የህይወት ልም…
1ኛ ጴጥሮስ 1 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባትና አምላክ ይባረክ፤ እርሱ ከታላቅ ምሕረቱ የተነሣ በኢየሱስ ክርስቶስ ከሞት መነሣት ምክንያት ለሕያው ተስፋ በሚሆን አዲስ ልደት፣ ⁴ እንዲሁም በሰማይ ለማይጠፋ፣ ለማይበላሽና ለማይለወጥ ርስት እንደ ገና ወለደን። እንኳን ለጌታችንና ለመድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በአል በሰላም አደረሳችሁ ። ኢየሱስ ክርስቶስ ስለኛ መከራ ተቀብሎ በመስቀል ላይ ሞቶ በ3ተኛው ቀን ሞትን ድል አድርጎ በመነሳት በእርሱ ላመንን ፍፃሜያችንን ከዘላለም ሞት ወደ ህያው ህይወት ፣ ለማይጠፉና ለማይበላሽ እውነተኛ ለሆነ ተስፋ በትንሳኤው ሀይል ለወለደን ለእርሱ ክብር ይሁን ። አሜን በእንድም በ…
'ልብህን ለፍቅሩ ክፍት አድርግ '። ብዙ ሰዎች ስለ ፍቅር ብዙ ነገርን ይላሉ ። ፍቅርንም በተለያየ መረዳት ይረዱታል፤ በተረዱበትም አረዳድ ለመኖር ሲጥሩ ይታያሉ ። በተመሳሳይ ሁኔታም ሰዎች የክርስቶስን ፍቅር ለመረዳት ይሞክራሉ ። አንዳንዶች ፍቅሩን ተረድተው የጨረሱ አርገው ያስባሉ ። ሌሎቹ ደግሞ ፍቅሩን በድንግዝግዝ እንደሚያዩ አድርገው ለክርስቶስ ፍቅር ልባቸውን ባዶ አድረገው እለት እለት ከሰማይ ይልቅ ከፍ ካለው ፤ ከባህር እጅግ በጠለቀው ፍቅሩ ለመሞላት በፊቱ ይሆናሉ ። መፅሀፍም እንደሚለው " “ከቅዱሳን ሁሉ ጋር ስፋቱና ርዝመቱ ከፍታውም ጥልቅነቱም ምን ያህል መሆኑን ለማስተዋል፥ ከመታወቅም የሚያልፈውን የክርስቶስን ፍቅር ለማወቅ ትበረቱ ዘንድ፥ እስ…
1ኛ ቆሮንቶስ 11 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²³ እኔ ከጌታ የተቀበልሁትን ለእናንተ አስተላልፌአለሁና፤ ጌታ ኢየሱስ አልፎ በተሰጠባት ሌሊት እንጀራን አንሥቶ ²⁴ ከባረከ በኋላ ቈርሶ፣ “ይህ ስለ እናንተ የሚሆን ሥጋዬ ነው፤ ለመታሰቢያዬም አድርጉት” አለ። ²⁵ እንዲሁም ከእራት በኋላ ጽዋውን አንሥቶ፣ “ይህ ጽዋ በደሜ የሚሆን አዲስ ኪዳን ነው፤ ስለዚህ ከጽዋው በምትጠጡበት ጊዜ ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት” አለ። ²⁶ ይህን እንጀራ በምትበሉበት ጊዜ፣ ይህንም ጽዋ በምትጠጡበት ጊዜ ሁሉ ጌታ እስከሚመጣ ድረስ ሞቱን ትናገራላችሁ። @gospelisone
#ጓደኛዬ_በሞት_ኣፋፍ_ላይ_ሁኖ_ምን_እንዳለኝ_ታውቃለህ? . ጦርነቱ ጋብ ካለ በኋላ አንድ ወታደር በውጊያ ሜዳ የወደቀውን ጓደኛውን ለመፈለግ አለቃውን ያስፈቅዳል፤አለቃውም በህይወት መኖሩ ለሚያጠራጥር ሰው ብለህ ህይወትህን አደጋ ላይ እንድትጥል አልፈቅድልህም፤ በማለት ፍቃድ ይነፍገዋል!! ወታደሩ ግን አሻፈረኝ ብሎ ፍለጋውን ይቀጥላል፤ከፍለጋ በኋላ እሱም ሞት አፋፍ ላይ በደረሰው ሁኔታ ቆስሎ የሞተ ጓደኛውን አስክሬን ተሸክሞ ይመጣል፤ አለቃውም”ይሞታል ብዬህ አልነበረም? ለሚሞት ሠው ብለህ ይህን ሁሉ መስዋዕትነት መክፈል ነበረብህ፤ በማለት ይወቅሰዋል፤ወታደሩ ግን በስራው ደስተኛ ነበር !! አለቃዬ ይህኮ ምንም ማለት አይደለም፤ ጓደኛዬ በሞት አፋፍ ላይ ደርሸበት …
💚" አጥብቀህ ልብህን ጠብቅ፥ የሕይወት መውጫ ከእርሱ ነውና። "💚 (መጽሐፈ ምሳሌ 4:23) ❤️ #ልባችሁን #በመንገዳችሁ ላይ #አድርጉ (ሐጌ 1:5-6) ✳️ የሰው ልጅ #የህይወቱ ሞተር #ልቡ ናት❤️ይህቺ ልባችንን ጌታም ሰይጣንም ይፈልጓታል። ልብህ የህይወት #መውጫ ናትና #አጥብቀህ ያዛት!! ጌታ ሲነግስበት መንገዱ #የሰመረ ይሆናል። #አንድ ሹፌር #ልቡን #በመንገዱ ላይ ካላደረገ መንገዱን #ስቶ የአደጋ #ሲሳይ ይሆናል።ነገር ግን #ልቡን #ሃሳቡን ሁሉ መንገዱ ላይ ካደረገ #ካሰበው ይደርሳል። ✳️ የክርስቲያን መንገዱ #ምንድነው ስንል #መንገዳችን እኔ መንገድ ነኝ ያለው ኢየሱስ #ክርስቶስ ነው። እርሱ መንገዱ #የቅድስና ፥ #የምህረት ፥ #የፍቅር …
Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @gospelisone. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Forward network
Republishes
Channels on the register whose posts this channel has forwarded.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
Mentions
Names
Channels on the register whose handles appear in this channel's posts.
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
Handles this channel named that no longer answer
- Dead references
- 4
- handles named in this channel’s posts, vacant today
- Evidenced gone
- 0
- we ourselves saw one of these resolve, at some point
- Never seen alive
- 4
- vacant every time we have ever looked
@gospelisone named 4 handles that resolve to nothing today. That is a fact about the reference, not necessarily a fact about the handle’s history — see the two groups below.
Most of these may never have existed as a live channel at all.A handle a channel names can be a typo, an aspirational name nobody registered, or a channel that was already gone before this one ever mentioned it. Unless a row below is marked evidenced, all we know is that it references a handle that is not a live channel today — not that anything “died”. How this is measured.
Never seen alive
References a handle that is not a live channel — we have no record it ever was one.
named in 2 posts, 9 August 2026 – 9 August 2026
named in 1 post, 9 August 2026 – 9 August 2026
named in 1 post, 9 August 2026 – 9 August 2026
named in 1 post, 9 August 2026 – 9 August 2026
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 8 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“የወንጌል ባለአደሮች” (@gospelisone), 152 subscribers as measured 8 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/gospelisone.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.