https://www.youtube.com/live/9Z7qZf3wsQ8?si=GZ32UUiwj5RJngbJ

Channel
ጌሰም ቲዩብ Gesem tube
@gesemtube
On this record: Growth · Engagement · Posts · Citations · Cite this entry
69subscribers
-3 since we began measuring on 8 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001209500535 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @gesemtube |
| Created | Between 1 March 2018 and 31 August 2021 — estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 9 August 2026 |
| Last confirmed live | 31 August 2026 |
| Measurements held | 5 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 31 August 2026 |
| On Telegram | t.me/gesemtube |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 31 Aug 2026, 18:54 | 69 | -1 |
| 24 Aug 2026, 06:46 | 70 | -1 |
| 16 Aug 2026, 17:46 | 71 | -1 |
| 9 Aug 2026, 22:47 | 72 | no change |
| 8 Aug 2026, 16:01 | 72 | first reading |
Engagement
11 posts held, back to 1 April 2023 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 page of Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 11 posts for this entry, the most recent from 1 December 2024. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Recent posts
Photo, posted without a caption
የጸሎተ ሐሙስ የጸሎትና የሕጽበተ እግር ስነ ሥርዓት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ተከናውኗል። ሚያዝያ 05 ቀን 2015 ዓ.ም
Photo, posted without a caption
ሚያዝያ 05 ቀን 2015 ዓ.ም ጌሰም ቲዩብ / አዲስ አበባ-ኢትዮ የጸሎተ ሐሙስ የጸሎት እና "ሕፅበተ እግር" ሥነ-ሥርዓት በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተካሄደ። የጸሎተ ሐሙስ "ሕጽበተ እግር" ሥነ-ሥርዓት ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያና የሰሜን ሸዋ ሀገረስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት በደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተካሂዷል።
Photo, posted without a caption
ሚያዝያ 05 ቀን 2015 ዓ.ም ጌሰም ቲዩብ / አዲስ አበባ-ኢትዮ የጸሎተ ሐሙስ ሕጽበተ እግር ሥነ ስርዓት በዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ መሪነት ሲፈጸም [በፎቶ]
Photo, posted without a caption
ዕለተ ሠሉስ ሀ. የጥያቄ ቀን፡- ዕለተ ሠሉስ የጥያቄ ቀን በመባል ይታወቃል፤ ምክንያቱም ሹመትን ወይም ሥልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰኞ ዕለት ባደረገው አንጽሖተ ቤተ መቅደስ በዚች ዕለት ስለ ሥልጣኑ በጸሐፍት ፈሪሳውያን ተጠይቋል፡፡ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ያቀረቡለት ጥያቄም ‹‹ከምድራውያን ነገሥታት፣ ከሌዋውያን ካህናት ያይደለ ትምህርት በማስተማር ተአምራት ማድረግ ገበያ መፍታትን በማን ሥልጣን ታደርጋለህ? ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ?›› የሚል ነበር፡፡ እርሱም መልሶ ‹‹እኔም አንድ ነገር እጠይቃችኋለሁ፣ እናንተም ብትነግሩኝ በማን ሥልጣን እነዚህን እንደማደርግ እነግራችኋለሁ፣ የዮሐንስ ጥምቀት ከወዴት ነበረች? ከሰማይ ወይስ …
ሰሙነ ሕማማት ሰሙነ ሕማማት የሚባለው ሳምንት በዐቢይ ጾም መጨረሻ ከሆሣዕና ዋዜማ ጀምሮ እስከ ትንሣኤ ባሉት ቀናት ውስጥ ያለው ነው። ሰሙነ ሕማማት የተባለበት ምክንያት ነቢዩ ኢሳይያስ አስቀድሞ የጌታችንን ምሥጢረ ሕማማቱን ነገር በመንፈስ ቅዱስ ተገልጾለት “ውእቱ ነሥአ ደዌነ ወፆረ ሕማምነ” እርሱ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ፤ ሕማማችንንም ተሸከመ ሲል እንደተናገረው የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ስለኛ ድኅነት በፍቃዱ ሕማማተ መስቀልን በትዕግሥት በመሸከም ማህያዊ ሞቱ በመስቀሉ የተፈፀመበት በመሆኑ እኛም መከራ መስቀሉን የምናስብበት ስለሆነ ሰሙነ ሕማማት ተብሏል። (ኢሳ.፶፫፥፬፣ማቴ.፰፡፲፣፯፣ዮሐ ፩፥፳፱) ዕለተ ሰኑይ መርገመ በለስ ወአንጽሖተ ቤተ መቅ…
Photo, posted without a caption
Showing the 11 most recent of 11 posts we hold for @gesemtube. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Forward network
Republished by
Channels on the register that have forwarded this channel's posts into their own feed.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 31 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“ጌሰም ቲዩብ Gesem tube” (@gesemtube), 69 subscribers as measured 31 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/gesemtube.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.