እንደሚታወቀው ከአፄ ተክለ ጊዮርጊስ ዘመነ መንግሥት እስከ አፄ ቴዎድሮስ ንጉሠ ነገስት መባል ድረስ ለ፸ አመት ነገስታቱ ወደ ተራነት ተለውጠው ነበር፡፡ ተራ ሰዎች የነበሩት የነገስታቱን ሥፍራ ይዘው ጊዜያቸው ዘመነ መሳፍንት ተሰኝቶ ኢትዮጵያውያን ሳይሆን በጌምድርና አካባቢውን ሲገዙ ቆዪ ፡፡ እንዲሁም በሸዋና በጎጃም የአፄ ልብነድንግል የልጅ ልጆች አንዳንድ ጊዜ በባላባት አንዳንድ ጊዜ በመሳፍንትነት እየገዙ እስከ አፄ ቴዎድሮስ አነሳስ ድረስ ቆይተዋል ፡፡ የወሎ የትግሬ ግዛትም አንዳንድ ጊዜ በባላባቶች አንዳንድ ጊዜ በጎንደር መሳፍንት ይገዙ ነበር፡፡ የተቀሩት የአሁኑ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ግዛቶች እስከ አፄ ሚኒሊክ ዘመነ መንግስት ተከብረውና ተጠቅልለው የሚገኙ…

Channel
የኢትዮጵያ ታሪክ
@ethiopppppp
On this record: Growth · Engagement · Posts · Cite this entry
121subscribers
-1 since we began measuring on 7 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001605247411 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @ethiopppppp |
| Created | 27 December 2021 — measured — dated from the channel’s first post |
| First recorded | 9 August 2026 |
| Last confirmed live | 23 August 2026 |
| Measurements held | 3 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 23 August 2026 |
| On Telegram | t.me/ethiopppppp |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 23 Aug 2026, 06:46 | 121 | -1 |
| 9 Aug 2026, 03:30 | 122 | no change |
| 7 Aug 2026, 04:07 | 122 | first reading |
Engagement
19 posts held, back to 27 December 2021 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 19 posts for this entry, the most recent from 27 December 2021. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Recent posts
ይሁንና ልጅ አባቱ በሞተ ጊዜ ገና የ7 አመት ህጻን ነበር። በዚህ ምክንያት የሰርጸ ድንግል ወንድም ልጅ የነበረው ዘድንግል ስልጣን ላይ ይወጣል የሚል ግምት በመላ ሃገሪቱ ተንሰራፍቶ ነበር። ነገር ግን ንግስት ማርያም ሰና ከልጆቻ ባለቤቶች ራስ አትናትዮስ የጎንደር መሪ እና ራስ ክፍለ ዋህድ የትግራይ መሪ ጋር በመሆን ህጻኑን የእንጀራ ልጇን ያዕቆብ ን በራስ አትናቲዮስ ሞግዚትነት የንጉሰ ነገስትነቱን ስልጣን እንዲወርስ አደረገች። ከዚህ ቀጥሎ ከቤተ ጎንደር እስከ ዘመነ መሳፍንት ድረስ ያሉትን ነገስታት እንመልከት፡፡ 1,አፄ ሠርፀ ድንግል - 34 አመት 2,ያዕቆብ - 9 አመት 3,ዘ ድንግል - 1 አመት 4,ሱስኒዮስ- 28 አመት የካቶሊክ ሃይማኖት ብሄራዊ እምነት…
በተመሳሳይ መልኩ እውቁ ጸሐፌ ታሪክ አቶ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ ከዓፄ ልብነ ድንግል እስከ ዓፄ ቴዎድሮስ በሚለው መጽሐፋቸው ዘርዘር በአለ መልኩ በአሰፈሩት ጽሑፍ፤ “የዓፄ ሠርፀ ድንግል አባት ዓፄ ሚናስ በ1556 ዓ፡ም ሲሞቱ እንደተለመደው መኳንንቱ ለምክር ተሰባሰቡ፡፡ በጉባኤውም ማን እንደሚነግሥ ብዙ ክርክር ተደረገ፡፡ ግማሾቹ የዓፄ ሚናስ ትልቁ ልጅ ይንገሥ አሉ፡፡ ከፊሎቹ የዓፄ ልብነ ድንግል እኅት የወይዘሮ ሮማነ ወርቅ ልጅ ሐመልማል ይንገሥ አሉ፡፡ በዚህ ሲከራከሩ ከቆዩ በኋላ በመጨረሻ ዋና ዋናዎቹ አለቆች አዛዥ ቁሞ፤ሊቀ ሊቃውንት ክፍለ ማርያም፤ኣባ አጽቀ ድንግል፤ ሊቀ ስብሐት ለአብ አናንያ፤የዘበኞች አለቃ ትንሹ ማር ሠርፀ ድንግል ይንገ…
ጎንደር ላይ መጀመሪያ የነገሰው አፄ ሠርፀ ድንግል ነው፡፡ ዓፄ ሠርፀ ድንግል በኢትዮጵያ ከነገሡና ከውጭ ወራሪዎች ጋር በከፍተኛ ደረጃ እየተዋደቁ የሀገራችንን ዳር ድንበሯንና ወሰኗን አስከብረው ከኖሩ ጀግኖች ነገሥታት ተርታ የሚመደቡና ልክ እንደ ዓፄ ቴዎድሮስ የትውልድ ኩራት የሆኑ ንጉሥ ናቸው፡፡ የዓፄ ሚናስና የንግሥት አድማስ ሞገሳ ልጅ የሆኑት ዓፄ ሠርፀ ድንግል ጎንደር ላይ ሲነግሡ የ13 ዓመት ልጅ ነበሩ። የተወለዱት እ.ኤ.አ በ1550 ሲሆን የሞቱት ጥቅምት 4 ቀን 1597 ነው። የገዙበትዘመን ደግሞ ከ1563 እስከ 1597 ነው፡፡ ዓፄሚናስ የዓፄ ልብነ ድንግል ልጅ ሲሆኑ በአህመድ ግራኝ ጦርነት ወቅት በቱርኮች ተማርከውና ታሥረው ቱርክ የቆዩ፤ በኋላም በእ…
እነዚህ የያግብአ ጽዮን ልጆች እያንዳንዳቸው በፈረቃ አንዳንድ አመት ይገዙ ነበርና አምስተኛው ሰብአ አሰግድ ሳይነግስ የግዛቱ ጊዜ ሲፈፀም ለባለተራው እንዳያስረክብ ከባለሟሎቹ ጋርመክሮ የግዛት ተካፋዮች ወንድሞቹን በግሸን ላይ ሊያስራቸውና እንዲህም በማድረግ ብቻውን ሊገዛ አስቦ ነበር ነገርግን ይህን ሀሳቡን ከባለ ሚስጥረኞቹ አንዱ ስለገለፀበት በጊዜው መንግስቱን ይዞ የነበረው ጃን ሰገድ የተባለው አስያዘውና አሳሰረው፡፡ እንዲሁም የቀሩትን ወንድሞቹን ስለ ጠረጠራቸው እነሱንም ጭምር በግሸን ላይ አሳሰራቸው ፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የግሸን ተራራ ለመሳፍንት ማሰሪያ የታወቀ ወህኒ ሆነ ፡፡ የያግብአ ጽዮን ልጆች በየተራ ሥልጣን በያዙበት የግዛት ዘመን ሁሉ ሁከትና ጥር…
ይኩኖ አምላክ በሸዋ ነአኩቶ ለአብ በላስታ ሁነው እንደ ስምምነቱ አገሩን በመከፋፈል ሲገዙ ጥቂት ቆይቶ ነአኩቶ ለአብ ስለሞተ ይኩኖ አምላክ በአቡነ ተክለሃይማኖት እጅ ተቀብቶ መንግስቱን በጠቅላላው ያዘ ፡፡ ከዚያም ከነአኩቶ ለአብ ቀጥሎ ይትባረክ 16 አመት ገዛ ፡፡ ነአኩቶ ለአብ ሲሞት ይትባረክ በጦር ሀይል እስከ ለቀቀና እስከ ተገደለበት ድረስ ቅብአ መንግስት አድርጎ የላስታን ዙፋን ስለያዘ ከዛጉዌ መንግስታት ዝርዝር ውስጥ ገብቷል ፡፡ ይኩኖ አምላክ መንግስቱን ከያዘ በኋላ ቤተ መንግስቱን በሸዋ ለመመስረት እንጂ ወደ ቀደመው ስፍራ ወደ አክሱም ለመመለስ አልፈቀደም ምክንያቱም በስደቱ ጊዜ የሸዋ ህዝብ ለአባቶቹም ሆነ ለርሱ ያሳየው እምነት በሰላሙም ጊዜ ሥልጣኑ…
ዮዲት ከሞተች በኀላ በ912 ዓ.ም መራ ተክለ ሃይማኖት የተባለው የአክሱም የመጨረሻው ንጉስ ከነበረው ከአማቹ ከድልነአድ መንግስቱን ቀምቶ ስመ መንግሥቱ ዛጉዌ (ዛአጉየየ) አሰኝቶ ነገሠና የዛጉዌ ስርዎ መንግስትን መሠረተ፡፡ "ዛአጉየየ" የሚለዉ ቃል ግዕዝ ሲሆን ትርጉሙም ያባረረ ወይም ያሳደደ ማለት ነው፡፡ ምክንያቱም ድልነአድ መንግሥቱን በመራ ተክለሃይማኖት ከተቀማ በኋላ ከአክሱም ወደ ሸዋ መባረሩን የሚያመለክት ነው፡፡ አዲሱ የዛጉዌ ስርዎ መንግሥት መናገሻ ከተማውን ከአክሱም ደቡብ 300 ኪ.ሜ ያህል ርቀት ወዳለው ላስታ ውስጥ ወደ ሚገኘው ሮሃ ወደ ሚባለው ተራራማ ስፍራ አዛወረ ፡፡ ዋና ከተማውንም ከአክሱም ወደ ሮሃ ያዛወረበት ምክንያት ምናልባት ሮሃ የተመሰ…
1,ካሌብ-30አመት 2,ዘ እስራኤል -1 ወር 3,ገብረ መስቀል - 14 አመት የቅዱስ ያሬድ መነሳት ፡፡ 4, ቆስጠንጢኖስ ሣህል-28አመት 5,ወሰንሰገድ - 15 አመት 6,ፍሬ ሰናይ -23 አመት 7,አድርአዝ -20 አመት የመሀመድ መነሳት ፡፡ 8,አካለ ውድም- 10 አመት 9,ግርማ አስፈሪ -15 አመት 10,ዝርጋዝ-8 አመት 11,ድግና ሚካኤል- 21አመት 12,ባህር ኤክላ -14 አመት 13,ጉም -24 አመት 14,አስጎምጉም-5አመት 15,ለትም -16 አመት 16,ተላትም - 21 አመት 17,ኦዳ ጎሽ -13 አመት 18,አይዞር እስከ ቀትር-6ሰአት 19,ድድም -5 አመት 20,ውድድም-10 አመት 21,ውድም አስፈሬ-30 አመት 22,አርማህ -5 አመት 23,ድግናዥን - 1 ወር 2…
በዚያን ዘመን ስለ ክርስቲያን ሀይማኖት ያላቸውን መንፈሳዊ ቅንአት ካሳዩ የኢትዮጵያ ነገስታት አንደኛው ወይም የመጀመሪያው አፄ ካሌብ ነው፡፡ የእርሱም አመተ መንግስት ፴ ነው ፡፡ ካሌብ በዘመነ መንግስቱ ከፈፀማቸው ዋና ዋና ስራዎች ይልቅ በየመን አገር ስለ ሀይማኖት ያደረገው ዘመቻ አጥብቆ ይደነቅለታል ፡፡ በውጭው አገር ገናንነቱን ያስታወቀለት ይኸው ነው ፡፡ ቀደም ብሎ በናቡከደነፆርና ቀጥሎም በጥጦስ ዘመነ መንግስት በደረሰው ጦርነት ምክንያት ከተበታተኑ አይሁዶች ብዙዎቹ በዐረብ አገር ይኖሩ ስለነበር ከብዛታቸውና ከሀይላቸው ብርታት የተነሳ በዐረብ አገር ከወገናቸው ድሁኖባስ ወይም ፊንሃስ የተባለውን አይሁዳዊ እስከ ማንገስ ድረስ ቻሉ ፡፡ ይሁን እንጂ እስከዚያ…
አብረሃና አጽብሃ - 26አመት አጽብሃ (ብቻውን)-12አመት አስፍሓ -7 አመት ሣህል - 14 አመት አርፍድ ገ/መስቀል -4 አመት ንግስት አድሀና -5 አመት ርዕት - 1 አመት አስፋሓ፪-1 አመት አጽብሃ ፪-5 አመት አሜዳ -15 አመት አብርሃ ፪-6 አመት እለ ሣህል -2 ወር እለ ገበዝ- 2 አመት ሣህል - 4 አመት አብርሀ -10 አመት ንግስት አድሀና፪- 6 አመት ኢዮአብ- 10 አመት ጻሐም፪ - 2 አመት አሜዳ፪ - 1 አመት ሣህል ሣህለ - 2 አመት ጽባህ መሐረነ ክርስቶስ -3አመት ጸሐም፫- 2 አመት እለ ገበዝ፪ -7 አመት አጋቤ -1 አመት ሌዊ - 2 አመት አሜደ፫- 3 አመት አርማህ ዳዊት - 14 አመት አሚስ - 5 አመት ስል አዶባ - 9 አመት አል አሜዳ-8…
እየሱስ ክርስቶስ ከተወለደ 300አመት ያህል ካለፈ በኃላ አብርሃ ወአጽብሃ በነገሡበት ዘመን ቅዱስ ፍሬምናጦስ የተባለው ጢሮሳዊ የኢትዮጵያ ህዝብ ዜና ጠግቦት የነበረውን ትምህርት ክርስትናን ለመስበክና ለማስተዋወቅ ቻለ፡፡ የአመጣጡም ታሪክ በአጭሩ እንደሚከተለው ነው፡፡ ሜትሮ ዶር የተባለው የጢሮስ ሰው በምስራቅ ያሉ ሀገሮችን ጎብኝቶ ሲመለስ ከልዩ ልዩ አውራጃዎች የተሰበሰበውን የሚያስደንቅ ብዙ ሀብት ይዞ ነበር፡፡ በዚያን ጊዜም የአገሩ ሀብታምነት በሰፊው ስለተወራ ሜሮት የተባለው ነጋዴ ከጢሮስ ተነስቶ ፍሬምናጦስንና ኤዲስዮስ የተባሉ ሁለት ወጣቶች አስከትሎ ወደ ደቡብ ክፍል ተጓዘ ፡፡ የሚገዙበት መርከብ አዱሊስ ከሚባለው የኢትዮጵያ በር ሳለ ሜሮን ከሁለቱ ወጣቶች…
ቀጥሎ ኢየሱስ ክርስቶስ ከተወለደበት እስከ ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ የገባበት ድረስ የነገሱ ነገስታትን እንመልከት ፡፡ 1,ባዚን 2,ጽንፈ አርገድ 3,ጽንፈ አርእድ 4,ሰጥታህ 5,ሆርኤምትኩ 6,ንግስት ገርሰሞት 7,ሀተዝ ባህር 8,ምሲንህ ግርማሶር 9,ስጥዋ ግርማ አስፈር 10,አድገራ ፪ኛ 11,አግባ 12,ሰርአዳ 13,መሊስ አላሜዳ 14,ሀቀሊ ኩሉ ጽዮን 15,ሀቀሊ ሰርሠ ጓይ 16,ድድሜ ዘርአይ 17,አውጥጥ 18,አልአይ በጋማይ 19,አወዱ ዠን አሰግድ 20,ዛግድ ጽዮን ሓግዛ 21,ሬማ ጽዮን ግዛ 22,አዝጋን መአልባጋድ 23,ገፈሌ ሰብአ አሰግድ 24,ጽጋዮን ብእሴ ወርቅ 25,ጋዛ አግዱር 26,አግዱር አስጓጓ 27,ጸዛዊ 28,ንግስት ዋክና 29,ሀውዲስ 30,አስላል ሰን …
Showing the 12 most recent of 19 posts we hold for @ethiopppppp. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 23 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“የኢትዮጵያ ታሪክ” (@ethiopppppp), 121 subscribers as measured 23 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/ethiopppppp.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.