3ኛው ኦርቶዶክሳዊው የኪነጥበብ ምሽት ደረሰ። ላልሰሙ ማሰማታችኹን አትዘንጉ ። ትኬቶች ከማለቃቸው በፊት አስቀድማችኹ መያዛችኹን አትዘንጉ። ኑ ሰው እንገንባ።

Channel
ጦቢያ ጥለት
@Tobiya_telet
On this record: Growth · Engagement · Posts · Handles named that no longer answer · Cite this entry
140subscribers
-2 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001208186007 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @Tobiya_telet |
| Created | Between 1 March 2018 and 31 August 2021 — estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 8 August 2026 |
| Last confirmed live | 8 September 2026 |
| Measurements held | 4 |
| Confirmed unchanged | 2 times, most recently 8 September 2026 |
| On Telegram | t.me/Tobiya_telet |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 31 Aug 2026, 08:04 | 140 | -1 |
| 24 Aug 2026, 17:53 | 141 | -1 |
| 8 Aug 2026, 22:01 | 142 | no change |
| 6 Aug 2026, 15:00 | 142 | first reading |
Engagement
20 posts held, back to 9 October 2021 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 page of Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 20 posts for this entry, the most recent from 8 November 2022. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Recent posts
ሼር ይደረግ እግዚአብሔር ቢፈቅድና ቢረዳን ሥራዎችን ጨርሰን በቅርቡ ይህን መርሐግብር በሐዋሳ እናደርጋለን። መምህራችን ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ እንግዳችን ነው። #ትኬቶች በጊዜ ይያዙ ቦታችን ውስን ነውና በየአጥቢያው ትኬቱን ታገኛላችሁ🙏 የጀመርነውን ህንጻ እንጨርሰዋለን እግዚአብሔር ይረዳናል።
በእንተ አድዋ በቅድሚያ እንኳን ለአድዋ የድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ስለ አድዋ ድል ምንነትና አስፈላጊነት ማውጋቱ ፍሬ አልባ ትግል ነው ሁላችሁም ከኔ በተሻለ ታውቁታላችሁና ግን አድዋና ትዝብቴን ባስቀምጥ ብዬ እንጂ 🙏 በባዕዳን ጭምር ውዳሴ እየተቸረው ገንኖ በገዛ አገሩ ግፍ የተሰራበት የታሪክ አካል ቢኖር ዓድዋ ቀዳሚውን ሥፍራ የሚይዝ ይመስለኛል፡፡ የእኛ የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች የታሪክ መጻሕፍት እንኳ ‹‹የዓለም ጦርነት›› በሚል የጥቂት ምዕራባውያንን ግጭት እንደ ዓለም አቀፍ ክስተት በተለያዩ ክፍሎች በሰፊው ሲዘግቡ የራሳቸውን ታሪክ ዓድዋን ግን ‹‹ኢትዮጵያዊ›› (local) ስለሆነ ብቻ ገላምጠው ያልፉታል፡፡ ለምዕራባውያን ትኩረት መስጠቱ የግ…
https://www.youtube.com/watch?v=vajUH8xnN0I
ኢየሐድጋ ለሀገር ዘእንበለ አሐዱ ሔር አገርን ያለ አንዳች(ቸር) ጠባቂ አይተዋትም።
እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ!!! መልካም ጌና # ሰብዐ ሰገልን ወይስ ሄሮድስን? ✝✝✝የጌታችን የእየሱስ ክርስቶስ ሰው መሆን የሚደነቅ እንጂ የማይመረመር ታላቅ ምስጢር ነው ። እግዚአብሄር ቃል ከሰማየ ሰማያት ወርዶ መላውን የሰው ዘር ለማዳን ሲል ከድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ሰው የሆነበት ምስጢር ነው ። እግዚአብሄር ቃል ሰው ሆኖ መላው የሰው ዘር ከድቀተ አዳም ጀምሮ 5500 ዘመን ሙሉ በኃጢአት አዘቅት ተጥሎ የቅጣት ማዕበል እየወረደበት፣ በእግረ ሰይጣን እየተረገጠ የቁም ሙት ሆኖ ሲኖር ከተስፋ መቁረጥ ያድነው ዘንድ ስለወደደ የሰውን ደዌ ህማም ተሸክሞ ሥጋን ለብሶ ሰው በሆነ ግዜ መላው የሰው ዘር በመከራ ይኖር ዘንድ ተነግሮ የነበ…
የቻናሉ ቤተሰብ ይኹኑ!
https://t.me/gizetubetelegram
"ስንጸልይ እግዚአብሔርን እናናግረዋለን፤ ስናነብ ደግሞ እግዚአብሔር ያናግረናል!" ሰላም፣ የጃንደረባው አንባብያን ኅብረት ቤተሰቦች! እንደምን አላችሁ? የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ሠረገላ በወርኃ ጥቅምት ከሀዋሳ ደ/ም/ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ተነሥቶ ጉዞውን ወደ ደብረ ምጥማቅ መድኃኔአለም ቤተክርስቲያን አድርጎ፤ ወደ ደ/ም/ቅ/ ገብርኤል ተመልሶ በወሩ መገባደጃ ላይ ወደ ማረፊያው ይደርሳል። መምህራችን ቀሱስ ሰሎሞን ወንድሙ በሠረገላው ላይ አሉ። እሑድ፣ ህዳር 26 ከቀኑ 9:00 - 11:00 በደ/ም/ቅ/ ገብርኤል ገዳም መንበረ ጵጵስና አዳራሽ የጃንደረባው የመጻሕፍት ጉባኤ፣ ቢታደሙ እጅግ የሚያተርፉበት፣ ቢቀሩ ተጸጽተው የማያባሩበት ነው፤ እንዳያመልጥዎ!!! …
Watch "ለምን አትቆርብም? | ዲ/ን ዶ/ር ቴዎድሮስ በለጠ" on YouTube https://youtu.be/bIXlZWoqO-Q
ጦቢያ ጥለት pinned «Watch "🔴👉ተለቀቀ ሁሉ ነገር አብቅቷል ተፈፀመ" on YouTube https://youtu.be/HGqD7mlD-FU»
Watch "🔴👉ተለቀቀ ሁሉ ነገር አብቅቷል ተፈፀመ" on YouTube https://youtu.be/HGqD7mlD-FU
Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @Tobiya_telet. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Handles this channel named that no longer answer
- Dead references
- 1
- handles named in this channel’s posts, vacant today
- Evidenced gone
- 0
- we ourselves saw one of these resolve, at some point
- Never seen alive
- 1
- vacant every time we have ever looked
@Tobiya_telet named 1 handle that resolve to nothing today. That is a fact about the reference, not necessarily a fact about the handle’s history — see the two groups below.
Most of these may never have existed as a live channel at all. A handle a channel names can be a typo, an aspirational name nobody registered, or a channel that was already gone before this one ever mentioned it. Unless a row below is marked evidenced, all we know is that it references a handle that is not a live channel today — not that anything “died”. How this is measured.
Never seen alive
References a handle that is not a live channel — we have no record it ever was one.
named in 1 post, 9 August 2026 – 9 August 2026
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 31 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“ጦቢያ ጥለት” (@Tobiya_telet), 140 subscribers as measured 31 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/Tobiya_telet.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.