The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 28 days, that account will self-destruct and this channel may no longer have an owner.

Channel
ተዋህዶ ሀይማኖቴ💚💛💓
@TewahidooHaymanote
On this record: Growth · Engagement · Posts · Polls · Cite this entry
87subscribers
-3 since we began measuring on 7 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001449449101 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @TewahidooHaymanote |
| Created | Between 1 April 2019 and 3 September 2021 — estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 9 August 2026 |
| Last confirmed live | 13 September 2026 |
| Measurements held | 4 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 13 September 2026 |
| On Telegram | t.me/TewahidooHaymanote |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 13 Sept 2026, 12:55 | 87 | -2 |
| 5 Sept 2026, 02:16 | 89 | -1 |
| 9 Aug 2026, 14:31 | 90 | no change |
| 7 Aug 2026, 01:06 | 90 | first reading |
Engagement
20 posts held, back to 3 September 2021 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 page of Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 20 posts for this entry, the most recent from 23 March 2022. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Recent posts
ወዳጆች ሆይ! ማፈር የሚገባን ኃጢአት ስንሠራ እንጂ ንስሐ ስንገባ አይደለም፡፡ ኃጢአት ሕመም ነው፤ ንስሐ ደግሞ መድኃኒቱ ነው፡፡ ከኃጢአት ቀጥሎ ሐፍረት አለ፤ ከንስሐ ቀጥሎ ግን በጌታ የኾነ ደስታ አለ፡፡ ነገር ግን ሰይጣን ይህን ቅደም ተከተል አዛብቶብን በኃጢአት ስንደሰት በንስሐም እናፍራለን፡፡" " ቅዱስ ዮሃንስ አፈወርቅ " ⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇ 🔊ሁሉም እንዲያነበው invite shareያርጉ ~ሼር~🟩🟨🟥 @TewahidooHaymanote > <@TewahidooHaymanote 🟩🟨🟥 ~~~~ተቀላቀሉ ~~
Signed ⒷⓀⓉ™፪፩
"ደካማነትህን አስታውስ ያን ጊዜ በጣም ጠንቃቃ ትሆናለህ! ሊጎዱህ በሚችሉ በትምክህትና በውዳሴ ከንቱም አትሸነፍም፡፡" ብጹዕ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ ⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇ 🔊ሁሉም እንዲያነበው invite shareያርጉ ~ሼር~🟩🟨🟥 @TewahidooHaymanote > <@TewahidooHaymanote 🟩🟨🟥 ~~~~ተቀላቀሉ ~~
Signed ⒷⓀⓉ™፪፩
" ጨዋ ሰው በሌሎች ሰዎች መጎሳቆል ላይ የራሱን ምቾት አይገነባም እርሱ የሌሎችን ሰዎች ምቾት ለማደላደል የራሱን ምቾት ይረሳልና " #ብፁዕ_ወቅዱስ_አቡነ_ሺኖዳ ⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇ 🔊ሁሉም እንዲያነበው invite shareያርጉ ~ሼር~🟩🟨🟥 @TewahidooHaymanote > <@TewahidooHaymanote 🟩🟨🟥 ~~~~ተቀላቀሉ ~~
Signed ⒷⓀⓉ™፪፩
💗 "ቅድስት ድንግል ማርያምን መውደድ ከሚገባኝ መጠን በላይ አልፌ ወድጄያት ይሆን? ብለህ ሥጋት አይግባህ። ኢየሱስ ክርስቶስ ከወደዳት በላይ ልትወዳት አትችልምና" 💗 ቅዱስ ማክሲሚሊያን ኮልብ ⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇ 🔊ሁሉም እንዲያነበው invite shareያርጉ ~ሼር~🟩🟨🟥 @TewahidooHaymanote > <@TewahidooHaymanote 🟩🟨🟥 ~~~~ተቀላቀሉ ~~
Signed ⒷⓀⓉ™፪፩
የእመቤታችን_አማላጅነት_በአጭሩ‼️ 👉 አማላጅ ማለት ወደዋናው ባለሙሉ ሥልጣን ሊያቀርብ የሚችል ባለሟል ነው። አማለደ ማለት ለመነ፣ ጸለየ ማለት ነው። ዋናው ባለሥልጣን እርሱ አንድ አምላክ የሆነ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ሥልጣኑ አምላክነቱ የባሕርዩ ነው። ባለሟሎቹ ደግሞ መረጥኳችሁ፣ ጠራኋችሁ፣ አጸደኳችሁ፣ አከብርኳችሁ ያላቸው ቅዱሳን ናቸው። ይህ የባለሟልነት ሥልጣን የተሰጣቸውም በሰማይና በምድር ንጉሥ በኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ይህን እውነት በተመለከተ በመጽሐፍ ቅዱስ እጅግ በጣም በሰፊው የተጻፈ ቢሆንም ከብሉይና ከሐዲስ ኪዳን ትንሽ ጥቅሶች እንመልከት:- #በብሉይ_ኪዳን 1, ዘፍ 20÷7 "ነቢይ ነው ስለ አንተም ይጸልያል ትድናለህም…
Signed ⒷⓀⓉ™፪፩
" ሕዝቤ፥ ስማኝ፥ ልንገርህ፤ እስራኤልም፥ ስማኝ፥ልመስክርብህ፤ አምላክስ እኔ አምላክህ ነኝ።" (መዝ 50: 7) የኢትዮጵያ ህዝብ አምላክህ እግዚአብሔር ነው። እኛ ብትክደውም እርሱ ግን አምላካችን እንደሆነ በብዙ መንገድ ይመሰክርብናል። (መዝ 50 ) ------------ 14 ለእግዚአብሔር የምስጋናን መሥዋዕት ሠዋ፥ ለልዑልም ስእለትህን ስጥ፤ 15 በመከራ ቀን ጥራኝ፥ አድንህማለሁ አንተ ታከብረኛለህና 19 አፍህ ክፋትን አበዛ፥ አንደበትህም ሽንገላን ተበተበ። 20 ተቀምጠህ ወንድምህን አማኸው፥ ለእናትህም ልጅ ዕንቅፋት አኖርህ። 21 ይህን አድርገህ ዝም አልሁህ፤ እኔ እንደ አንተ እሆን ዘንድ ጠረጠርህ፤ እዘልፍሃለሁ በፊትህም እቆማለሁ። 22…
Signed ⒷⓀⓉ™፪፩
ሞትን ሳያይ በእሳት ሰረገላ የተነጠቀው ነብይ ማነው?
- ሙሴ10%
- ኤልያስ78%
- ሄኖክ10%
- ኤልሳዕ1%
Shares as published, totalling 99%. No per-option vote count is published by Telegram, so none is shown.
Signed ⒷⓀⓉ™፪፩
ማርያም እና የመናፍቃን ተደጋጋሚ ጥያቄዎቻቸው "ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ "1 ጴጥ 3:16 👉 ጥያቄ 3 ነገረ ማርያም ላይ ነፍሳት እንዲድኑ አንቺ ሙቺ ሲላት እንኳን አንዴ ሰባት ጊዜም ቢሆን ልሙት አለችው በምልጃዋ ሲገርመን እንዴት በሞቷ ልታድን ትችላለች?? 👉 መልስ ሰባት ጊዜ ልሙት ማለቷ በምልጃዋ እንጂ በሞቷ ታድናለች ? ለሚለው ሞትዋን የምልጃእጅ መንሻ አድርጋ ነው ያማለደችው እኛ እንዲህ ካደረክልን ብለን የምንሳለው ስእለት አይነትይህ ደግሞ የቅዱሳን ልማድ ነው " አሁን ይህን ኃጥያታቸው ይቅር በላቸው ያለዚያ ግን ከጻፍከው መፅሐፍህ እባክህ ደምስሰኝ "ዘፀ 32:32 እመቤ…
Signed Petr Petr
"ይረባኛል፣ይጠቅመኛል ብለህ የመናፍቃንን መጽሐፍ አትመልከት፡፡ ከመመልከትህ የተነሳ ጸጋ ክብር ታጣለህ፡፡ አንድም የነቢያትን የሐዋርያትን መጽሐፍ በመመልከት ከሚገኘው እውቀት ተለይተህ ትጎዳለህ፡፡” ማር ይስሐቅ 🔊ሁሉም እንዲያነበው invite shareያርጉ ~ሼር~🟩🟨🟥 @TewahidooHaymanote > <@TewahidooHaymanote 🟩🟨🟥 ~~~~ተቀላቀሉ ~~
Signed ⒷⓀⓉ™፪፩
ማርያም እና የመናፍቃን ተደጋጋሚ ጥያቄዎቻቸው "ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ "1 ጴጥ 3:16 👉 ጥያቄ 2 ክርስቶስ ከሙታንመካከል ሲነሳና እንዲሁም ሲያርግ መግነዙን እዛው መቃብር ነበር የተወው ማርያም ግን ስታርግ መግነዟን ይዛ ነበር ለምንድነው?? ለቶማስ ልትሰጠው ነወ ከሚለው ሌላ የተሻለ መልስ አላችሁ 👉 መልስ እመቤታችን ለቶማስ ልትሰጠው ሳይሆን መታጠቅያዋ ስለሆነ ነው ከነ መታጠቅያዋ ስለተነጠቀች ነው (Ascention በራስ ወደላይ መውጣት ሲሆን Assumption መወሰድ መነጠቅ ነው ።) ለቶማስ መሥጠቷ ደግሞ የቅዱሳን ልማድ ነው ኤልያስ ሲያርግ መጎናፀፍያውን ትቶለት ሄ…
Signed ⒷⓀⓉ™፪፩
❖ መልካም አዲስ አመት አትበሉን!!!!!!! የ ፳፻፲፩ (2011) ዓ.ም የመልካም ምኞት መግለጫ በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን እንዲሁም ማኅበራዊ ሚዲያዎች 'መልካም አዲስ አመት' ሲሉ "መልካም አዲስ ገረድ' ማለታቸው መሆኑን ያውቃሉ...... ♦ "አመት" ተብሎ በአልፋው "አ" ሲጻፍ ሴት አገልጋይ ገረድን ይገልጻል። ለምሳሌ፦ "ተፈሥሒ ኦ አመት ወእም ድንግል ወሰማይ ሰማያዌ..." /ውዳሴ ማርያም ዘረቡዕ/ ሲል ገረድ(ሴት አገልጋይ) ና እናት፤ ድንግልና ሰማይ ሆይ ደስ ይበልሽ ማለት ነው። ♦ "ዓመት" ሲሆን ዘመን ይሆናል። "...ርእሰ ዐውደ ዓመት ዮሐንስ ወላዴ መጥቅዕ ወአበቅቴ።..."/መልክአ ዮሐንስ መጥምቅ፤ ለሥእርተ ርእስከ(ለራስ ጸጉርህ)/ ሲል ደግሞ "…
Signed Petr Petr
Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @TewahidooHaymanote. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Polls
The 2 polls we hold for this entry, as Telegram rendered them when we read the post. A poll’s figures keep moving after that, so each one is dated.
ሞትን ሳያይ በእሳት ሰረገላ የተነጠቀው ነብይ ማነው?
- ሙሴ10%
- ኤልያስ78%
- ሄኖክ10%
- ኤልሳዕ1%
Shares as published, totalling 99%. No per-option vote count is published by Telegram, so none is shown.
መስቀል ለእኛ ምናችን ነው?
- ሀይላችን4%
- መድሀኒታችን1%
- ቤዛችን3%
- ሀሉም92%
Shares as published. No per-option vote count is published by Telegram, so none is shown.
Percentages only — there are no per-option vote counts here, because Telegram publishes none. The public post preview gives each option’s share and a single voter total, and nothing else. Multiplying one by the other would produce a per-option tally that looks measured and is not: the shares are rounded to whole numbers before we ever see them. We print what was published and leave the column that does not exist empty.
The shares need not add up to 100. Rounding alone puts many polls at 99 or 101. A poll that allows more than one answer per voter runs well past 100 by design, and several here do. The bars are drawn against a fixed 100% track at each option’s own percentage rather than normalised to the total, so a poll that exceeds it shows that it does instead of being quietly rescaled.
Read from the 20 most recent posts we hold, published 3 September 2021 to 23 March 2022. Telegram labels each poll by kind — an anonymous poll, a quiz, a closed set of final results — and that label is reproduced rather than paraphrased.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 13 September 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“ተዋህዶ ሀይማኖቴ💚💛💓” (@TewahidooHaymanote), 87 subscribers as measured 13 September 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/TewahidooHaymanote.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.