Photo, posted without a caption

Channel
የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ፍኖተ ትጉሃን ሰንበት ትምህርት ቤት የተማሪዎች ግቢጉባኤ
@TIGUHAN
On this record: Growth · Engagement · Posts · Cite this entry
244subscribers
-3 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001306048415 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @TIGUHAN |
| Created | Between 1 March 2018 and 22 June 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 7 August 2026 |
| Last confirmed live | 25 August 2026 |
| Measurements held | 4 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 25 August 2026 |
| On Telegram | t.me/TIGUHAN |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 25 Aug 2026, 03:58 | 244 | -2 |
| 18 Aug 2026, 17:52 | 246 | -1 |
| 7 Aug 2026, 02:30 | 247 | no change |
| 6 Aug 2026, 09:08 | 247 | first reading |
Engagement
17 posts held, back to 22 June 2021 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 17 posts for this entry, the most recent from 10 March 2022. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Recent posts
Photo, posted without a caption
"እየጣፈጠች አለቀች።" ይላል የሃገሬ ሰው መልካም ማእድ ተመግቦ ሲያልቅበት። "የብርሃን እናት"ም "እየጣፈጠ አለቀ" አስብሎኛል። መጽሐፉ ሲያልቅ የስስት ስሜት ተሰምቶኛል። ይነበብ 👇👇👇
Channel name was changed to «የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ፍኖተ ትጉሃን ሰንበት ትምህርት ቤት የተማሪዎች ግቢጉባኤ»
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ወልደ ሰማዕት(የክርስቶስ ባሪያ) 🌹🌹ሞትሽን አደንቃለሁ🌹🌹 ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ ሞት ለሟች ይገባል እንዲሉ በፍጥረት ሥርዓት አይቀሬ የሆነው የአዳም ልጆች ኹሉ ልንሞት ግድ ነው ነገር ግን... ምንም እንኳን ቢሆን የፍጥረት ሥርዓት እመቤታችንን ይህስ እንዴት ነካት እንደተናገረን ጌታችን በቃሉ እንደተጻፈልን በቅዱስ ወንጌሉ ሞትን የማያዩ ብዙ ሰዎች አሉ ቅዱሱ ሰው ሄኖክ በኖረበት ዘመን አስደስቶ ሲኖር እግዚአብሔርን ተሰወረ እንጂ እርሱን መች ሞት ነካው? ብሔረ ሕያዋን አምላክ አስቀመጠው ከአባቶቼ አልበልጥምና ነፍሴን ከእኔ ውሰድ ብሎ እንዳለመነ ኤልያስ ሲሰደድ መሞቱ ቀረና በልመናው ፈንታ በእሳት ሰ…
🌼🌼" ሕዝቡም ሁሉ ከተጠመቁ በኋላ ኢየሱስ ደግሞ ተጠመቀ።”🌼🌼(የሉቃስ ወንጌል 3:21) ወልደ ሰማዕት(የክርስቶስ ባሪያ) ---- ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተጠመቀ ስትል ከሌሎች ቤተ እምነቶች የሚለያት፦ የማትላቸው ነገሮች(በጥቂቱ)፦ 1. እንደ ንስጥሮሳውያን ከእመቤታችን የተወለደው ሰው ነው በጥምቀት መንፈስ ቅዱስ ቢያድርበት አምላክ ኾነ አትልም! 2. እንደ ጸጎች ሦስተኛ ልደትን በዮርዳዮስ በመንፈስ ቅዱስ ተወለደ አንልም። ይኸውስ እንዴት ነው ቢሉ? አንድ ከአብ እምቅድመ ዓለም ኹለት ከእመቤታችን ድኅረ ዓለም ሦስት በጥምቀቱ መንፈስ ቅዱስ ሲወርድበት ከአብ ዳግመኛ ተወለደ። ብላ …
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! 🌹🌹ልደትህ ልደቴ ነው።🌹🌹 ወልደ ሰማዕት (የክርስቶስ ባሪያ) አምላኬ! አዳም ሆይ ወዴት አለህ ስትለኝ በአባትነት ፍቅር እኔ ልጅህን ስትጠራኝ በሐሰት ምክር ተታልዬ አምላክ መሆንን ናፍቄ በለሷን በልቼ ሕግሕንም ንቄ ከቅጠል ሥር ነበርኩ አንተን ተደብቄ አባ አባት ብዬ ወደ አንተ መቅረብን አፍሬ ተሸሸግኹ ከፊትህ መቆምን ግን አንተ ስትጠራኝ:- ሳታውቅ ቀርተህ አይደል እኔ ያለኹበትን ኃጢአትን ፈጽሜ የተሸሸኩበትን ልትገልጽልኝ ነው እኔን ፍለጋሕን ልትመሰርትልኝ ሥርዓተ ንስሐን ወዳንተ እንድመለስ ድምጽህን ሰምቼ በደሌን አውቄ ከልብ ተጸጽቼ እንድድንልህ ነው ንስሐ ገብቼ አንተ እውነተኛ ዳኛ:- በለሷን በ…
Photo, posted without a caption
🌹"ቀዳማዊ ልደቱን አረቀቀው ደኀራዊ ልደቱን አስደነቀው።"🌹 ወልደ ሰማዕት(ይድነቃቸው ጌታቸው) "ነአምን ክልዔተ ልደታተ" ይላል ሃይማኖተ አበው የክርስቶስን ኸለት ልደታት ሲናገር።(ሃይ አበ ባስልዮስ ዘቂሳርያ ፴፬ ፣ ዘሳዊሮስ ፹፬) እንዴት ነው ቢሉ ከአብ ያለ ተድኀሮ ዘኢየኃልቅ ልደትን ከእመቤታችን ደግሞ በድንግልና ልደት ምድራዊን ተወለደ ብለን እናስረዳለን። ሊቃውንቱ እሊህን ልደታት ሲያነጻጽሩ "ቀዳማዊ ልደቱን አረቀቀው ደኀራዊ ልደቱን አስደነቀው።" ይላሉ። እውነት ነው ቀዳማዊ ልደቱ ረቂቅ ነው አብ ወልድን አካል ዘእምአካል ባሕርይ ዘእምባሕርይ ወልዶታል። በመልክ በአካል አባቱን አክሎ(አህሎ) የተወለደ/የሚወለድ ማነው? እንበለ ወልድ!! አባቱ ሳይቀድመው…
የክርስቶስን ጥበብነት በተመለከተ ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያናችንም አምልታ አስፍታ የምታስተምረው የምታዜመው ነው። በቅዳሴያችንም “የጥበብ ሀገሯ ወዴት ነው? ማደሪያዋስ ወዴት ነው? የጎዳናዋስ ፍለጋ ከወዴት ተገኘ?........እነኾ ቤትን ሰራች(ጥበብ) ፤ ሰባት አዕማድንም አቆመች፤የእርሷን እርድ አረደች፤በማድጋዋም የእርስዋን ወይን ጨመረች፤የእርሷንም ማዕድ አዘጋጀች። አገልጋዮቿን ላከች በረጅም ስብከት ሰነፍ የኾነ ሰው ወደ እኔ ይምጣ እያለች፤ዕውቀት ያነሳቸውንም ትጠራለች፤የእኔን ኅብስት ብሉ፤የእኔን ወይንም ጠጡ፤ስንፍናንም ትታችኹ ኑሩ እያለች። ጥበብ ግን መጽኃኒታችን ነው፤በሥጋው መሥዋዕትነት ያዳነን፤በደሙ ፈሳሽነት የተወዳጀን፤ለመንግስቱም የመረጠን።”…
🌹🌹"ትውስታ"(ፈጠራ)🌹🌹 ወልደ ሰማዕት(የክርስቶስ ባሪያ) ከእናቴ ማሕፀን የማርያምን ድምጽ እየሰማኹ ከወጣሁ ከዐሥር ዓመታት በኋላ ማለትም ከዐሥራ ኹለት ዓመታት በፊት በልጅነት ጊዜ ፣ በግብርና ኑሮ ፣ ንጹሕ አየር እየተነፈስን ፣ ወለል ባለው ሜዳ እየተጫወትን የወላጆቼን ከብቶች በመጠበቅ ላይ ሳለኹ ነበር አንድ ነገር ቀልቤን የሳበው አንዲት ጥጃ መልኳ ፍጹም ጥቁር ነው ከአንዲት የጸጉር ዘለላ በቀር "ድቅድቅ ጨለማ" በሉት። የሚደንቀው ግን ከጥቁሩ አካሏ መካከል ያለችው አንዲት ጸዓዳ ጸጉር ናት። በልጅ አእምሮ ለጓደኞቼ አሳይቼ የፈጣሪ ሥራ ደንቆኝ ወደ እረኝነቴ ተመለስኹ። ከዐሥራ ኹለት ዓመታት በኋላ በቅጽረ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ቁጭ ብዬ የሠ…
ስለ ኢትዮጵያዊው አቡነ ጴጥሮስ በጥቂቱም ቢኾን ለማወቅ፦ ፨ የጴጥሮስ ዋዜማ(ልብ ወለድ) ፨ ሰማዕተ ጽድቅ ዘኢትዮጵያ(መጽሔት) ፨ ዜና ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ፨ ሰማዕተ ጽድቅ ዘኢትዮጵያ በላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምሕርት ቤት የተዘጋጀ(የሕጻናት መጽሐፍ)
Showing the 12 most recent of 17 posts we hold for @TIGUHAN. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 25 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ፍኖተ ትጉሃን ሰንበት ትምህርት ቤት የተማሪዎች ግቢጉባኤ” (@TIGUHAN), 244 subscribers as measured 25 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/TIGUHAN.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.