አሰላሙ አለይኩም ወርህመቱላሂ ወበረካትሁ ያጀመአ እንዴት ናችሁ እንደሚታወቀው ኑር የቁርአን ባንክ 5 አመታትን ቁርአን ማግኘት ለማይችሉ ወገኖች የቁርአን ማከፋፈል ስራን ሲሰራ ቆይቷል እናም yhn 5ኛ ዓመት የሰደቃ ጉዞ ለማክበር እና ስለተቁአሙ ግንዛቤ ለመፍጠር የፊታችን አርብ የአዳራሽ ፕሮግራም አዝጋጅቷል እናም በዚህ ፕሮግራም የpresentation እና ማስተባበር ምትፈልጉ ወንድም እና እህቶች በዚህ account አውሩኝ @jebelmashi

Channel
Nujum Youths Excellence Center
@Nujumstars
On this record: Growth · Engagement · Posts · Citations · Cite this entry
861subscribers
+1 since we began measuring on 7 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001397750922 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @Nujumstars |
| Created | Between 1 April 2018 and 31 July 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 7 August 2026 |
| Last confirmed live | 14 August 2026 |
| Measurements held | 3 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 14 August 2026 |
| On Telegram | t.me/Nujumstars |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 14 Aug 2026, 15:58 | 861 | +1 |
| 7 Aug 2026, 01:24 | 860 | no change |
| 7 Aug 2026, 00:47 | 860 | first reading |
Engagement
8 posts held, back to 15 October 2024 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 8 posts for this entry, the most recent from 27 January 2026. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Recent posts
ለመመዝገብ https://surveyheart.com/form/6849627afbb5b46406de5479 አሊያም 0962333331 ይደውሉ
"አኪፋት 2" ውድ እህቶች በጉጉት ስትጠብቁት የነበረው የአኪፋት መርሐግብር የፊታችን ቅዳሜ ከጠዋቱ 1:30 ጀምሮ እስከ 10 ሰአት የሚዘልቅ ሲሆን ቦታውም ጦር ሃይሎች በሚገኘው ውቡ "ረያን" መስጂድ ይሆናል! አኪፋት በአባታችን ኢብራሂም ተጋድሎ እና በእናታችን ሀጀር ታታሪነት መሃል የምንመለለስበት በልዩ ልዩ መሰናዶ የምንደምቅበት ይሆናል፤ ለዚህም የመጀመሪያ ዙር አኪፈት ምስክር ናቸው! የቀሩን የምዝገባ ቀናት ጥቂት ስለሆኑ ዛሬውኑ ይመዝገቡ! https://surveyheart.com/form/6835b688f2248a26ab59b6d9
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው "አኪፉን 2" ደረሰ! "ፈተን የዝኩሩሁም" በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው አኪፉን 2 አላህ ዘንድ እጅግ ተወዳጅ በሆኑት የዙል-ሂጃ የመጀመሪያ አስርት ቀናት የሚካሄድ ሲሆን መሪ ቃሉ እንደሚያመለክተውም የነቢያት አባት የሆኑት ነብዩላህ ኢብራሂምን ለወጣቶች አርዐያ አድርጎ የማቅረብ አላማን ይዟል። በዚህ ልዩ የኢዕቲካፍ መርሃግብር ወጣቶች ከፈጣሪያቸው ጋር ያላቸውን ቅርበት ይበልጥ የሚያጠናክሩበት እና በስኬት ጉዞዋቸው ላይ አላህን አጋራቸው አድርገው ይጓዙ ዘንድ በትልቁ ይረዳል ተብሎ ይታመናል። በዕለቱም በሚከወኑ ልዩ ልዩ መርሃግብሮች መጪዎቹን ውድ የዙልሂጃ ቀናት እንዴት በልዩ ትጋት ሊያሳልፏቸው እንደሚገባ ይወሳል። እንደሚታወሰው የመጀ…
Photo, posted without a caption
Photo, posted without a caption
Photo, posted without a caption
የሸገር ኮሊደሮች በሂዳያ ችቦ ደምቀው አመሹ! ሂዳያን ለተራቡ ቤቶች ብርሃን ለማድረስ ያለሙ በመቶዎች የሚቆጠሩ ታታሪ ወጣቶች የአዲስአበባ አበባ ጎዳናዎች ከምስራቅ እስከ ምእራብ ከሰሜን እስከ ደቡብ በነጭ አድምቀዋት አምሽተዋል። አለማችን ለገባችበት ውጥንቅጥ ብቸኛ መፍትሔ ወደ እዝነቱ ነብይ (ዐ.ሰ.ወ) አስተምህሮ መመለስ ነው የሚሉ በልምምድ የተገሩ ጣፋጭ አንደበቶች በደማቁ ተሰምተዋል! ኪሎሜትሮችን በእግራቸው ያቆራረጡ የሙስሊም ተማሪዎች ሊግ አባላት ድካም ሳይበግራቸው በፈገግታ ደምቀው ስጦታዎችን ሲያበረክቱ ያመሹ ሲሆን በሂደቱ ያጋጠማቸውን ትንግርታዊ ነገሮች ሲያካፍሉ ለሰማ አላህ ሱብሃነሁ ወተኣላ ለወንድማማቾቹ ነብያት ሙሳ እና ሀሩን ያላቸውን ዘልአለማ…
Showing the 8 most recent of 8 posts we hold for @Nujumstars. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Forward network
Republishes
Channels on the register whose posts this channel has forwarded.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 14 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“Nujum Youths Excellence Center” (@Nujumstars), 861 subscribers as measured 14 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/Nujumstars.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.