23 Jun 2026, 13:28 UTC369 views8 reactionsread 7 August 2026 Photo
عَنْ أَبِي قَتَادَةَ رضي الله عنه ، قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم:
[ صِيَامُ يَوْمِ عَاشُورَاءَ أَحْتَسِبُ عَلَى اللَّهِ أَنْ يُكَفِّرَ السَّنَةَ الَّتِي قَبْلَهُ ]
📚رواهُ مسلم
🌸«::::::::::::::::::»
«:::::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ቀታዳ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው የአላህ መልዕክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:-
[ የዐሹራን ቀን መጾም ከርሱ በፊት (ያለፈውን) አመት ወንጀል ያስሰርዛል ብዬ ከአሏህ እከጅላለሁ። ]
…
💯5❤3
25 May 2026, 14:26 UTC675 views6 reactionsread 7 August 2026 Photo
عن أبي قتادة الأنصاريِّ رضي الله عنه أن النبي صلى الله عليه وسلم قال:-
[ صِيَامُ يَوْمِ عَرَفَةَ أَحْتَسِبُ عَلَى الله أَنْ يُكَفِّرَ السَّنَةَ الَّتِي قَبْلهُ وَالسَّنَةَ الَّتِي بَعْدَهُ ]
📚 رواه مسلم
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ቀታዳ አል-አንሷሪ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:-
[የዐረፋን ቀን መጾም ከርሱ በፊት (ያለፈውን) አመት እና ከርሱ ቡሃላ(የሚቀጥለውን) አመት ወንጀ…
❤5💯1
17 May 2026, 19:01 UTC512 views1 reactionsread 7 August 2026 Photo
Photo, posted without a caption
❤1
17 May 2026, 19:01 UTC752 views2 reactionsread 7 August 2026 አስሩን የዙልሒጃ ቀናት እንዴት እናሳልፍቻው?
1-እውነተኛ ተውበት ማድረግ
እነዚህንም ሆነ ሌሎች የዒባዳ ቀናትን ለመቀበል ከሰራናቸው ወንጀሎች በመጸጸት ወደ አላህ መመለስ አለብን። አላህ እንዲ ብሏል:-
{ ምእምናኖች ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ (በመመለስ) ተጸጸቱ።﴿ [ሱረ አል-ኑር፣31]
2- ቀኖቹን በአግባቡ ለመጠቀም ቁርጠኛ መሆን
በዙልሒጃ 10 ቀናት ውስጥ ልዩ ትኩረት ሰጥተን አላህ በደነገጋቸው ኢባዳዎች ለማሳለፍ ከወዲሁ ራስን እና ያግዘናል ያልነውን ነገሮች በሙሉ ማዘጋጀ ተገቢ ነው።
አላህ እንዲ ብሏል:- {እነዚያም በኛ መንገድ የታገሉ መንገዳችንን በእርግጥ እንመራቸዋለን፤ አላህም በእርግጥ ክበጎ ሠሪዎች ጋር ነው።﴿[ሱረቱ…
❤2
15 May 2026, 15:35 UTC603 views3 reactionsread 7 August 2026 Photo
عن ابن عباس رضي الله عنهما، عن النبي صلى الله عليه وسلم قال:
[ ما مِن أيَّامٍ العملُ الصَّالحُ فيها أحبُّ إلى اللَّهِ من هذِهِ الأيَّام يعني أيَّامَ العشرِ ، قالوا : يا رسولَ اللَّهِ ، ولا الجِهادُ في سبيلِ اللَّهِ ؟ قالَ : ولا الجِهادُ في سبيلِ اللَّهِ ، إلَّا رَجلٌ خرجَ بنفسِهِ ومالِهِ ، فلم يرجِعْ من ذلِكَ بشيءٍ]
📚رواه أبو داوود
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከዐብ…
❤3
20 Mar 2026, 08:13 UTC≈1,020 views6 reactionsread 7 August 2026 Photo
Photo, posted without a caption
❤6
17 Mar 2026, 20:41 UTC≈1,120 views9 reactionsread 7 August 2026 🌾 ስለዘካተል-ፊጥር ማስታወሻ🌾
1⃣ ትርጉም:- ዘካተል-ፊጥር(ሶደቀተል-ፊጥር):- የረመዷንን ወር ፆም በመጨረስ ግዴታ የሚሆን ሶደቃ(ምጽዋት) ነው።
2⃣ የመደንገጉ ሒክማ(ጥበብ)
💡ለፆመኛው ሰው በረመዳን ፆም ላስገኛቸው ያልተገቡ እና ውድቅ ንግግሮች ማጥሪያ
💡ለሚስኪኖች በጎ ለመዋል እና የዒድ ቀን ከልመና እንዲብቃቁ ማድረግ
💡የዒዱን ደስታ አብሮ ለመጋራት
💡አላህ ረመዷንን ፆመን ለመጨረስ ስላበቃን ለአላህ ምስጋናን የምንገልፅበት
3⃣ ሑክሙ(ሸሪዐዊ ድንጋጌው)
✔️ዘካተልፊጥር መስጠት ግዴታ ነው።
ከዐንደላህ ቢን ዑመር(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው እንዲህ አለ:-
"የአላህ መልዕክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ዘካተል-ፊጥርን ግድ አደ…
❤9
9 Mar 2026, 16:44 UTC≈1,110 views7 reactionsread 7 August 2026 عن أبي هريرة رضي الله عنه أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال:
[ مَن يَقُمْ ليلةَ القَدْرِ إيمانًا واحتسابًا، غُفِرَ له ما تَقدَّمَ من ذَنبِه ]
📚متفق عليه
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ለይለተል-ቀድርን በአላህ አምኖ፣ ምንዳን ከአላህ ከጅሎ የሚቆም ሰው ከወንጀሉ ያለፈው ይማርለታል።]
📚ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።
عن عائشةَ رضِيَ اللهُ ع…
❤6💯1
ሐዲስ በአማርኛ pinned «عن أبي هريرة رضي الله عنه قال: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: [ إِذَا دَخَلَ رَمَضَانُ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ الجَنَّةِ ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ ] 📚 رواه البخاري (3277) ، ومسلم (1079). …»
18 Feb 2026, 06:08 UTC≈1,200 views4 reactionsread 7 August 2026 عن أبي هريرة رضي الله عنه قال: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ:
[ إِذَا دَخَلَ رَمَضَانُ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ الجَنَّةِ ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ ]
📚 رواه البخاري (3277) ، ومسلم (1079).
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ረመዷን በገባ ጊዜ የጀነት በሮች ይከፋፈታሉ፤ የጀሀነም በሮች…
❤3💯1
17 Feb 2026, 04:23 UTC≈1,120 views4 reactionsread 7 August 2026 عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ :
[ لا تَقَدَّمُوا رَمَضَانَ بِصَوْمِ يَوْمٍ وَلا يَوْمَيْنِ إِلا رَجُلٌ كَانَ يَصُومُ صَوْمًا فَلْيَصُمْهُ ]
📚روى البخاري (1914) مسلم (1082)
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ አንድ ቀን ወይም ሁለት ቀን በመፆም ረመዷንን…
❤3💯1
ሐዲስ በአማርኛ pinned «عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رضي الله عنه، أَنَّ رَسُولَ اللّهِ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ: [الصَّلَوَاتُ الْخَمْسُ، وَالْجُمُعَةُ إِلَى الْجُمُعَةِ، وَرَمَضَانُ إِلَى رَمَضَانَ، مُكَفِّرَاتٌ مَا بَيْنَهُنَّ، إِذَا اجْتَنَبَ الْكَبَائِرَ] …»
Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @HadithAmharic. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.