The owner of this channel has been inactive for the last 11 months. If they remain inactive for the next 9 days, they may lose their account and admin rights in this channel. The contents of the channel will remain accessible for all users.

Channel
Truth four all
@Gospelt
On this record: Growth · Engagement · Posts · Citations · Handles named that no longer answer · Cite this entry
219subscribers
+3 since we began measuring on 6 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001322169310 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @Gospelt |
| Created | Between 1 March 2018 and 29 May 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 7 August 2026 |
| Last confirmed live | 22 August 2026 |
| Measurements held | 4 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 22 August 2026 |
| On Telegram | t.me/Gospelt |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 22 Aug 2026, 00:17 | 219 | +2 |
| 14 Aug 2026, 07:13 | 217 | +1 |
| 7 Aug 2026, 03:31 | 216 | no change |
| 6 Aug 2026, 23:06 | 216 | first reading |
Engagement
20 posts held, back to 29 May 2021 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 20 posts for this entry, the most recent from 4 March 2024. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Recent posts
የመስቀሉ ቃል ነው ያዳነን እንጂ መስቀሉ አይደለም። መስቀሉ ቤዛችን አይደለም ቤዛችን እየሱስ ነው። መስቀሉ አይደለም ምትካችን እየሱስ ነው። መስቀሉ ሐይላችን አይደለም የተሰቀለው ነው እንጂ። እኛ ከእንጨቱ ምን ጉዳይ አለን።መስቀል እርግማን ነው መጽሐፍ በእንጨት የሚሰቀል የተረገመ ይሁን ተብሎ ተጽፎአል። ስለዚህ እርግማናችንን የወሰደው እየሱስ ነው ሰይጣን የ እየሱስን ስም እንጂ መስቀሉን አይፈራም። በእርግጥ ድል የነሳው ጌታ በመስቀል ሞቶ ነው ታድያ ድል ነሺውን እንጂ የተነሳበትን ጦር ሜዳ ልብ አንጥልበትም። Source one nation Ethiopia 👇👇👇 @goseplt @kayiros Join share☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
Signed ከፍ ይበል ምስጋናዬ @Ab
https://youtu.be/iJUxjDTwhjY 🙏subscribe🙏like🙏share በማድረግ አገልግሎቱን ይደግፉ ያበረታቱ! [email protected]. Tell=0972085125
Signed ከፍ ይበል ምስጋናዬ @Ab
♦ በእስላማዊ ምንጮች መሰረት የቀደሙት መጻሕፍት አሁን ያሉት አይደሉምን? (ክፍል 1) እንደሚታወቀው ቁርአን በመሰረታዊ አስተምህሮ የእርሱን ትምህርት የሚቃወሙትን የክርስቲያኖችን እና የአይሁዶችን ቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ፈጣሪ ቃል ያጸድቃል። ይህ ማለት መጽሐፍ ቅዱስ እውነትም ሆነ ሀሰት እስልምና ከሀሰተኝነት አያመልጥም ማለት ነው። በዚህም ምክንያት ቁርአን የፈጣሪ ቃል አለመሆኑ ይረጋገጣል ✒ ሙስሊም ወገኖችም ይህንን ተረድተው ሀይማኖታቸውን ከሀሰተኝት ለመታደግ የተለያዩ መልሶችን ለመስጠት ይሞክራሉ። ዛሬ በክርስቶስ ፈቃድ መልስ ይሆነናል ከሚሏቸው ምላሾች አንዱን እንዳስሳለን ነጥቡ ይህ ነው " አላህ በቁርአኑ ውስጥ "ተውራት" እና "ኢንጅል" ሲል፥ አሁ…
Signed ከፍ ይበል ምስጋናዬ @Ab
✒ በዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር መልአክ ለያዕቆብ በሕልም ተገልጦ የተናገረውን ነገር እንመለከታለን። በወቅቱ የላባ ልጆች "ያዕቆብ የበለጸገው የአባታችንን ሀብት ነጥቆ ነው" ይሉ ነበር። በዚህም ምክንያት የላባና የያዕቆብ ግንኙነት እንደበፊቱ አልሆን አለ ከዚያም ያዕቆብ ሚስቶቹን ወደ ሜዳው ጠርቶ እንዴት አባታቸው በየግዜው ደመወዙን እየለዋወጠ እንደበደለው ካስታወሳቸው በኋላ የእግዚአብሔር መልአክ በህልም ተገልጦለት የነገረውን ነገራቸው። ከነገረው ነገሮችም አንዱ "ላባ በአንተ ላይ የሚያደርገውን ሁሉ አይቻለሁ.." የሚል ነው ▶ ይህ ክስተት አጋር ከብዙ አመታት በፊት የተናገረችውን ነገር የሚያረጋግጥ ነው። መልአኩ በእርግጥም ኤልሮኢ ነው። ላባ ያደረገውን በደል…
Signed ከፍ ይበል ምስጋናዬ @Ab
♦ በእስላማዊ ምንጮች መሰረት የቀደሙት መጻሕፍት አሁን ያሉት አይደሉምን? (ክፍል 2) ባለፈው ክፍል፥ እስላማዊ ምንጮች ተውራትና ኢንጅል ሲሉ፥ አሁን በአይሁዶችና በክርስቲያኖች እጅ ያሉትን መጻሕፍትን እንደሆነ ለማየት ሞክረን ነበር። ዛሬም ከቁርአን ባሻገር፥ ሌሎች እስላማዊ ምንጮችን ጠቅሰን፤ ተውራትና ኢንጅል አሁን ያሉት ኦሪትና ወንጌል መሆናቸውን ለማየት እንሞክራለን 1. ተውራት መሐመድ በሶስተኛው የጂሃድ ደረጃ ላይ በነበረበት ጊዜ፥ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ፍርድን ለመስጠት ይቀመጥ ነበር። እንደተለመደው ፍርድን በሚሰጥበት ሰአት፥ ሁለት አይሁዳውያን በዝሙት ተይዘው ወደ እርሱ ለፍርድ ይመጣሉ። በዚህም ሰአት አላህ ሱራ 5:43ን ያወርዳል፦ " እነርሱ…
Signed ከፍ ይበል ምስጋናዬ @Ab
THE WORD APPLIED TO THE APOSTLE OF GOD IN THE GOSPEL Among the things which have reached me about what Jesus the Son of Mary stated in the Gospel which he received from God for the followers of the Gospel, in applying a term to describe the apostle of God, is following.It is extracted from what #John the Apostle set down for them when he wrote the Gospel for them from the Testament of Jesus Son of Mary: 'He that hat…
Signed ከፍ ይበል ምስጋናዬ @Ab
🚩 ሁሉን ተመልካቹ የእግዚአብሔር መልአክ ባለፉት ተከታታይ ክፍሎች እንዴት የእግዚአብሔር ልጅ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን የእግዚአብሔር መልአክ ተብሎ ይጠራ እንደነበር በስፋት ለማየት ሞክረን ነበር ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ለማሳየት እንደሞከርነው፤ መልአክ ማለት መልእክተኛ ማለት ነው። አሠራርን እንጂ ባህርይን የሚያሳይ ቃል አይደለም። የተላከ ማንኛውም አካል መልአክ ተብሎ ይጠራል። ይህ ቃል ለመለኮት (ዘፍ 48:15-16 ዘፍ 21:17-18) ለፍጡራን መናፍስት (ዘፍ 32:1 መዝ 148:2) እና ለሰዎች (2 ሳሙ 3:12 ሐጌ 1:13) ጥቅም ላይ ውሏል። የመልአኩ ባሕርይ ምን እንደሆነ የሚለየው በዙሪያው ባለው አውድ ነው ይህ የእግዚአብሔር መልአክ ግ…
Signed ከፍ ይበል ምስጋናዬ @Ab
Remnat minstri photo galley (1hizb al) https://t.me/kayiros
Signed ከፍ ይበል ምስጋናዬ @Ab
ከተኛንበት የምንነቃበት ሰዓት አሁን ነዉ!! አይናችሁን አንሱ መከሩ እንዴት እንደነጣ ተመልከቱ: የመከሩ ጌታ ለመከሩ ሰራተኞችን እንዲልክ ለምኑት:: @gospelt
Signed ከፍ ይበል ምስጋናዬ @Ab
@gospelt amazing worship 1hizb al
Signed ከፍ ይበል ምስጋናዬ @Ab
@gospelt @gospelt
Signed ከፍ ይበል ምስጋናዬ @Ab
Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @Gospelt. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Mentions
Names
Channels on the register whose handles appear in this channel's posts.
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
Handles this channel named that no longer answer
- Dead references
- 1
- handles named in this channel’s posts, vacant today
- Evidenced gone
- 0
- we ourselves saw one of these resolve, at some point
- Never seen alive
- 1
- vacant every time we have ever looked
@Gospelt named 1 handle that resolve to nothing today. That is a fact about the reference, not necessarily a fact about the handle’s history — see the two groups below.
Most of these may never have existed as a live channel at all.A handle a channel names can be a typo, an aspirational name nobody registered, or a channel that was already gone before this one ever mentioned it. Unless a row below is marked evidenced, all we know is that it references a handle that is not a live channel today — not that anything “died”. How this is measured.
Never seen alive
References a handle that is not a live channel — we have no record it ever was one.
named in 1 post, 8 August 2026 – 8 August 2026
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 22 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“Truth four all” (@Gospelt), 219 subscribers as measured 22 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/Gospelt.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.