በተለያዩ ወርቅ ቤቶች በመገኘት ሰዎች በማፍዘዝ ንብረቶችን የዘረፈው ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የሲዝ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ገለፀ በሲዝ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ አካባቢዎች በአደንዛዥ ነገሮች ሰዎችን በማፍዘዝ ተጠርጥሮ ሲፈለግ የነበረውን ግለሰብ በፖሊስ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ የሲዝ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ረ/ኢንስፔክተር አለሙ ኃይሌ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለፁት ተከሳሽ ሄኖክ ካሱ የተባለው ግለሰብ ከአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሚሌ ወረዳ እንደመጣ በሰጠው ቃል ማረጋገጥ የተቻለ ሲሆን በሲዝ ከተማ መሀል ሰፈር "ዱባይ ወርቅ ቤት"ለሁለት ገብተው ሊሰርቁ ሲሞክሩ በቁጥጥር ስር ውሏል።አብሮ የነበረው ግብረ አበሩ የአብ ስራ የተባለው ግለሰ…

Channel
Aron Media🌍🌍🌍
@AroNewss
On this record: Growth · Engagement · Posts · Citations · Cite this entry
99subscribers
-1 since we began measuring on 7 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1003144218093 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @AroNewss |
| Created | Between 1 September 2025 and 30 November 2025— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 9 August 2026 |
| Last confirmed live | 27 August 2026 |
| Measurements held | 3 |
| Confirmed unchanged | 2 times, most recently 27 August 2026 |
| On Telegram | t.me/AroNewss |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 21 Aug 2026, 20:28 | 99 | -1 |
| 9 Aug 2026, 10:46 | 100 | no change |
| 7 Aug 2026, 17:26 | 100 | first reading |
Engagement
13 posts held, back to 6 December 2025 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 13 posts for this entry, the most recent from 6 March 2026. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Recent posts
አሜሪካ የኢራን የጦር መርከብ በማጥቃቷ ትጸጸታለች ሲሉ የኢራን የዉጪ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ዩናይትድ ስቴትስ የኢራንን ፍሪጌት ዴናን በአለም አቀፍ ውሃ ላይ የነበረች የጦር መርከብ ላይ ጥቃት በመፈጸም በማስመሟ በደርዘን የሚቆጠሩ መርከበኞችን ህይወት ማለፉን ተከትሎ ዋሽንግተን "በጣም እንደሚጸጸት" ቃል ገብተዋል። ጥቃቱ የተፈፀመው በህንድ ውቅያኖስ በስሪላንካ ደቡባዊ የባህር ዳርቻ ከፐርሺያ ባህረ ሰላጤ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮችን በመሻገር ነዉ፡፡የአሜሪካ እና የእስራኤል ወታደራዊ ጥምረት ኢራንን ከቅዳሜ ጀምሮ እየመታ ይገኛል።"ዩናይትድ ስቴትስ ከኢራን የባህር ዳርቻ 2,000 ማይል ርቀት ላይ ባለው ባህ…
በሀዋሳ ከተማ የገዛ ወንድ እና ሴት ልጆቹን ለዓመታት የመድፈር ጥቃት የፈፀመው አባት በእድሜ ልክ እስራት ተቀጣ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር በቱላ ክፍለ ከተማ ዳቶ ቀበሌ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ የ19 እና የ13 ዓመት ሴትና ወንድ ልጆቹን ተከሳሽ ተካልኝ ሻካ እንደደፈረ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ረ/ኮሚሽነር ግርማ ማቴዎስ ለብስራት ራድዮ ተናግረዋል ። እንደ ኃላፊው ገለፃ ሴት ልጁን ከ2014 እስከ 2018 ዓ.ም ድረስ ሲደፍራት እንደቆየ እና ወንድ ልጁን ደግሞ ከ12 እስከ 13 ዓመቱ ድረስ ታዳጊውን በተደጋጋሚ የመድፈር ጥቃት ይፈፀባቸው እንደነበረ ጭምር ገልፀዋል። ተከሳሽ ተካልኝ ሻንካ የተባለው ልጆቹ ላይ ጥቃት የሚፈፅመው እናታቸው …
Photo, posted without a caption
🌍አጫጭር መረጃዎች 🇺🇸🇮🇷🇮🇱ዩናይትድ ስቴትስ እና እስራኤል በኢራን በሚገኙ ከተሞች ላይ የሚፈፅሙትን ጥቃት ቀጥለዋል፡፡ ሆስፒታሎች፣ ትምህርት ቤቶች፣ መኖሪያ ቤቶች እና ገበያዎች በመመታታቸዉ ከቅዳሜ ጀምሮ ቢያንስ 1,045 ሰዎች ተገድለዋል፡፡ 🇺🇸የአሜሪካ ጦር በህንድ ውቅያኖስ ውስጥ በስሪላንካ የባህር ዳርቻ ላይ የሚገኘውን የኢራን የባህር ሃይል መርከብ ላይ በወሰደዉ እርምጃ 87 ሰዎችን ገድሏል። 32 ያህሉ ደግሞ ከሞት ተርፈዋል።እስራኤል የሂዝቦላህ ኢላማ ናቸው የምትለውን በመምታት በደርዘን የሚቆጠሩ የደቡብ ሊባኖስ መንደሮች ነዋሪዎች ቤታቸውን እንዲለቁ በማስጠንቀቅ ድብደባ መፈጸሟን ቀጥላለች። 🇹🇷🇮🇷በምስራቃዊ ሜዲትራኒያን የሚገኘው የኔቶ የአየር መከላ…
ወንዝና የወንዝ ዳርቻ የበከለው ሆቴል 600ሺህ ብር ተቀጣ የካቲት 25 ቀን 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፤ የሽንት ቤት ፍሳሽ ቆሻሻን ወደ ወንዝና የወንዝ ዳርቻ የለቀቀው የሆቴል አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም 600ሺህ ብር መቀጣቱን የአዲስ አበባ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታወቀ። እርምጃዉ የተወሰደዉ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር ነዉ። ድርጊቱ የተፈጸመዉ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ባንቢስ አከባቢ ሲሆን ተቋሙ ከአሁን በፊት የሽንትቤት ፍሳሽን ወደ ወንዝ በመልቀቅ 300 ሺህ ብር የቅጣት እርምጃ ተወስዶበታል። ይሁን እንጂ ተቋሙ ከስህተቱ ሳይታረም በድጋሚ ፍሳሽ በመልቀቁ የቅጣቱን እጥፍ መቀጣቱን ባለሥልጣኑ …
በአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል ከአንዲት ታካሚ ከ30 ኪሎ ግራም በላይ እጢ በቀዶ ህክምና ተወገደ በአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል ከቤንሻንጉል ክልል ሶንጎ ከሚባል አካባቢ ለመጣችና ለረጅም ዓመታት በማህፀን እንቁላል ማፍሪያ እጢ ስትሰቃይ ከነበረች ታካሚ ከ30 ኪሎግራም በላይ እጢ በቀዶ ህክምና ተወግዷል ። የአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር መርቀኒ አዉድ ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸዉ ቆይታ እንደተናገሩት ታካሚዋ 30 ዓመቷ ሲሆን ከ30 ኪሎግራም በላይ የሆነዉን እጢ ለማስወገድ 3 ሰዓት ተኩል የፈጀ ቀዶ ህክምና ተደርጓል፡፡ ከዚህ ቀደምም በሆስፒታሉ እንደዚህ አይነት ህክምናዎች ሲሰጡ ነበር ያሉ ሲሆን ለዚህ ህክምና አስፈላጊ የሆኑ መሳሪዎች መሟላ…
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሴት ልጃቸዉን ተተኪያቸዉ አድርገዉ ሊቀርቡ መሆኑ ተሰማ የደቡብ ኮሪያ የስለላ ድርጅት የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሴት ልጃቸውን ኪም ጁ ኤ ተተኪ አድርገው ለመሾም በዝግጅት ላይ መሆናቸውን መረጃ እንዳለዉ አስታዉቋል፡፡ የስለላ ኤጀንሲው ቀደም ሲል በአሥራዎቹ ዕድሜ ውስጥ ያለችዉን ወጣት “ተተኪያቸዉ ናት” ሲል የሰጠውን ግምገማ አጠናክሯል። የደቡብ ኮሪያዉ ዮንሃፕ የዜና አገልግሎት እንደዘገበው በሴኡል የሚገኘው የብሄራዊ መረጃ አገልግሎት ሐሙስ እለት በዝግ በተካሄደ ስብሰባ ላይ ይህዉ ተተኪያቸዉን የሚመለከተዉ ጉዳይ ለህግ አውጪዎች አሳውቀዋል። የስለላ ድርጅቱ ግኝቶች በደቡብ ኮሪያ ፖለቲከኞች ፓርክ ሴኦን-ዎን እና …
ለአስቸኳይ ኢ-ፓስፖርት ፈላጊዎች የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከመደበኛ አገልግሎቱ በተጨማሪ የ 2 ቀን እና 5 ቀን የአስቸኳይ የኢ-ፓስፖርት አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ለክቡራን ደንበኞቻችን እናሳውቃለን። በመሆኑም ያለ ማንኛውም የ3ኛ አካል እርዳታ የተቋሙን ትክክለኛ የኢ-ፓስፖርት የኦንላየን አፕሊኬሽን 👉 https://www.immigration.gov.et ብቻ በመጠቀም ማመልከት እንደሚቻል እናሳስባለን። በአስቸኳይ የሚሰጡ የኢ-ፓስፖርት አገልግሎቶች፦ -አዲስ ፓስፖርት ማውጣት -የፓስፖርት እድሳት ማድረግ -የጠፋ ፓስፖርት መተካት -የተበላሸ ፓስፖርት መቀየር -የፓስፖርት እርማት ማድረግ ማሳሰቢያ፦ አገልግሎቱ በቀጠሮ ቀን ብቻ በጎተራ በሚገኘው ዋና የኢሚ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ጣቢያዎችን ዝርዝር ይፋ አደረገ ************** የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እያከናወናቸው ያሉ የቅድመ-ምርጫ ተግባራት አካል የሆነውን የምርጫ ጣቢያዎች ዝርዝር ይፋ ማድረጉን አስታውቋል። ቦርዱ ቀደም ሲል ባወጣው የምርጫ ጊዜ ሠሌዳ መሠረት፣ በጥር ወር 2018 ዓ.ም. ምርጫ ለማስፈጸም የለያቸውን የምርጫ ጣቢያዎች ዝርዝር ለሕዝብ ግልጽ አድርጓል። ቦርዱ በሰጠው ማሳሰቢያ አሁን ይፋ የተደረጉት የምርጫ ጣቢያዎች ቦርዱ ለምርጫ ማስፈጸሚያነት እየተዘጋጀባቸው ያሉ መሆናቸውን ጠቁሞ፤ ወደፊት በመሬት ላይ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ በመዳሰስና በመገምገም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ተጨማሪ መረጃዎችን ለሕዝ…
በኦንላይን የባንክ ሒሳብን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር ከታች ያሉትን ሊንኮች መጠቀም ትችላላችሁ። ልብ ይበሉ፦ ሲስተም ላይ በነበረ መጨናነቅ ለቀናት ቆይቶ የነበረውም የመዘግየት ችግር በመፈታቱ ፣ ደንበኛ የሆኑበትን ባንክ ከታች በተዘረዘሩት ዝርዝር በመምረጥ ባለ 16 አኃዝ የፋይዳ ቁጥርዎን (FAN/FCN) በመጠቀም ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ለማጣመር (Harmonization) በነዚህ ሊንኮች ይጠቀሙ። 💸 አቢሲኒያ ባንክ: cs.bankofabyssinia.com/fayda_connect 💸 አዋሽ ባንክ : fayda.awashbank.com 💸 የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ: my.coopbankoromiasc.com/harmonization 💸 የኢትዮጵ…
Photo, posted without a caption
Showing the 12 most recent of 13 posts we hold for @AroNewss. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Mentions
Names
Channels on the register whose handles appear in this channel's posts.
A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 21 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“Aron Media🌍🌍🌍” (@AroNewss), 99 subscribers as measured 21 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/AroNewss.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.