The owner of this channel has been inactive for the last 11 months. If they remain inactive for the next 10 days, they may lose their account and admin rights in this channel. The contents of the channel will remain accessible for all users.

Channel
ቃል እግዚአብሔር ነበረ ዮሐ(፩÷፩)
@Alpha_Omega_Jesus
On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Posts · Citations · Handles named that no longer answer · Cite this entry
23subscribers
+0 since we began measuring on 7 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of Under 1,000.
Register entry
| Telegram ID | -1001431522255 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @Alpha_Omega_Jesus |
| Description | ወካዕበ ነበቦሙ ኢየሱስ ወይቤ አነ ውእቱ ብርሐኑ ለዓለም ዮሐ(፰÷፲፪) መዳንም በሌላ በማንም የለም የምንድን በአምላካችን በመድሐኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ነው ሐዋ(፬÷፲፪) ጉልበት ሁሉ ለኢየሱስ ይንበረከካል ፊልጵስዩስ (፪÷፲). |
| Created | Between 1 April 2019 and 30 September 2021— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 11 August 2026 |
| Last confirmed live | 14 August 2026 |
| Measurements held | 2 |
| On Telegram | t.me/Alpha_Omega_Jesus |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 11 Aug 2026, 11:32 | 23 | no change |
| 7 Aug 2026, 07:45 | 23 | first reading |
Engagement
20 posts held, back to 25 November 2021 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 pageof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 20 posts for this entry, the most recent from 27 November 2023. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
What this channel posts
- Photos
- 3
- Videos
- 1
- Links
- 37
Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 11 August 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. Below Telegram’s rounding threshold, so these counts are exact.
Recent posts
The owner of this channel has been inactive for the last 11 months. If they remain inactive for the next 17 days, they may lose their account and admin rights in this channel. The contents of the channel will remain accessible for all users.
“እግዚአብሔርም የፍርድ አምላክ ነውና ስለዚህ እግዚአብሔር ይራራላችሁ ዘንድ ይታገሣል፥ ይምራችሁም ዘንድ ከፍ ከፍ ይላል፤ እርሱን በመተማመን የሚጠባበቁ ሁሉ ብፁዓን ናቸው።” — ኢሳይያስ 30፥18 “እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ፤ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ፤ ይሮጣሉ፥ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ፥ አይደክሙም።” — ኢሳይያስ 40፥31 “በሰላም እተኛለሁ አንቀላፋለሁም፤ አቤቱ፥ አንተ ብቻህን በእምነት አሳድረኸኛልና።” — መዝሙር 4፥8 https://t.me/Tmhrte_Tewahdo
የመጀመሪያው ሙስሊም ሙሳ ነበረ ሱራ 7;143 አይ አይ የመጀመሪያው ሙስሊም ሙሐመድ ነው ሱራ 39;12 አላህ በመጥፎ ነገር ያዛል ወይስ አያዝም ? አላህ በመጥፎ ነገር አያዝም ሱራ 7;28 አይ አይ አላህ በመጥፎ ነገር ያዛል ሱራ 7;16 አላህ ሰው ሀጥያትን ቢሰራ ይምራል ወይስ አይምርም ? አላህ ሰው ሀጥያትን ቢሰራ አይምረውም ሱራ 39;53 nono አላህ ሰው ሀጥያትን ቢሰራ ይምረዋል ሱራ 4;116 ሰዎች እስልምናን የማያምኑት በምን ምክንያት ነው ? ሰዎች የማያምኑት በራሳቸው ምክንያት ነው ሱራ 6;12 ሰዎች የማያምኑት በአላህ ፈቃድ ነው ሱራ 10;100 አላህ ሰማይን ወይስ ምድርን ነው የፈጠረው ? መጀመሪያ የፈጠረው ሰማይን ነው ሱራ 79;21-31 non…
ስትን አዳሞች ተፈጠሩ በ አንድ ቀንግራ ገባኝ ጎበዝ 👇 وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن صَلْصَالٍ مِّنْ حَمَإٍ مَّسْنُونٍ ሰውንም ከሚቅጨለጨል ሸክላ👈 ከሚገማ👈🤭 ጥቁር ጭቃ በእርግጥ ፈጠርነው፡፡ሱራ 15-26 خَلَقَ الْإِنسَانَ مِنْ عَلَقٍ ሱራ 96-2 ሰውን ከረጋ ደም 👈በፈጠረው (ጌታህ ስም)፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ مِنَ الْمَاءِ بَشَرًا فَجَعَلَهُ نَسَبًا وَصِهْرًا ۗ وَكَانَ رَبُّكَ قَدِيرًا ሱራ 25-54 እርሱም ያ ከውሃ 👈ሰውን የፈጠረ፣ የዝምድናና የአማችም ባለቤት ያደረገው ነው፡፡ ጌታህም ቻይ ነው፡፡ الَّذِي أَحْسَنَ …
https://t.me/Tmhrte_Tewahdo https://t.me/Tmhrte_Tewahdo https://t.me/Tmhrte_Tewahdo https://t.me/Tmhrte_Tewahdo
“ ኢየሱስም፦ እኔም አልፈርድብሽም፤ ሂጂ ከአሁንም ጀምሮ #ደግመሽ ኃጢአት አትሥሪ አላት።” — ዮሐንስ 8፥11 “ኃጢአተኛውም ካደረጋት ኃጢአት ሁሉ #ቢመለስ ትእዛዜንም ሁሉ ቢጠብቅ ፍርድንና ቅን ነገርንም ቢያደርግ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም።” — ሕዝቅኤል 18፥21 “ኃጢአተኛውም ከሠራው ኃጢአት #ቢመለስ ፍርድንና ቅን ነገርንም ቢያደርግ ነፍሱን ይጠብቃል።” — ሕዝቅኤል 18፥27 “ከዳተኞች ልጆች ሆይ፥ #ተመለሱ፥ ከዳተኛነታችሁንም እፈውሳለሁ። እነሆ፥ አንተ አምላካችን እግዚአብሔር ነህና ወደ አንተ እንመጣለን።” — ኤርምያስ 3፥22 ኢዮኤል 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹² አሁንስ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በፍጹም ልባችሁ፥ በጾምም፥ በልቅሶ…
“ኃጢአተኞችን #ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ #እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም #ዋና #እኔ ነኝ፤” — 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥15 በአብ ስም አምነናል አብን #አባት(ወላዲ) ብለን በወልድ ስም አምነናል ወልድን #ተወላዲ(ልጅ) ብለን በመንፈስ ቅዱስ አምነናል መንፈስ ቅዱስን #ሰራጺ ብለን በአካል ሶስት በመለኮት አንድ ብለን ልዩ ሶስት አንድ አምላክ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን አሜን። ልዩ ሶስት ስንል ምን ማለታችን ነው? በአለማዊ የሒሳብ ስሌት ውስጥ 1+1+1=3 የሚል ሲሆን መልሰን ደግሞ 3ቱን 3-2=1 ካልሆነ በቀር 1 ማድረግ የማይቻል ነው። የቅድስት ሥላሴን ግን እንደዚህ ባለ ሁኔታ መረዳት አይቻልም #ልዪ …
አንተ ክርስቶስ ሆይ! እንፍጠርው ያልከው በማይሻር ቃልህ ልታበጀው ነበር ሰውን እንደመልክህ እንፍጠርው ያልከው በማይነጥፈው ቃልህ ልትፈጥረው ልትሰራው ነበር በምሳሌህ ተረዳሁትና ስመለከት መልኬን ያንተን ሚመስል አጣው ሰውነቴን እና የቱን ሰው ነው አምላክ የፈጠርከው? ከአርያም ወርደህ በእጅህ የሰራህው? እስትንፋስን ሰጥተህ ህይወት የዘራኸው? >>>ያኔ ስለሐጢያቱ÷ ፊትህ ላይ የተፉት ከዙፋንህ ወርደህ ፍቅርን ያሳየህው ፍቅር አንተ ሆነህ ወንጌልን አስተማርክ ፍሬ እንዲያፈራ በልቡ ዙፋን ውስጥ መልካም ዘር ልትዘራ በግርግም ተወለድክ በከብቶቹ ስፍራ ትሕትናን አላብሰህ በፍቅር አስጊጠኸው አምላካዊ ቃልክን ዞረህ አስተማረከው በእጅህ ደባብሰህ ሸክሙንም ስታቀል…
“ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ #አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን #ራስህን ጠብቅ።” — ገላትያ 6፥1 ይሕን ሐይለ ቃል የተናገረው ተወዳጁ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ነው ለገላቲያ ክርስቲያኖች የተናገረው የጻፈላቸው ተስማምተው እንዲኖሩ በተለይ በቅርብ ስለሚገናኙ ወገኖች ነው። ከመሃል አንዱ ኢ-ስነምግባራዊ ወይም ጡሩ ያልሆነ ስራ ሲሰራ ብናይኳ ቀድሞ ያለመንቀፍ ልምድ እንድናዳብር እና ከመንቀፍ ተቆጥበን ይህንን ተግባሩን በመልካም እንዲቀይረው ማቅናት(መመለስ) ተገቢ መሆኑን ነው የመከረን ያስማረን የጻፈልን ለኛ ለክርስቲያኖች። ስለዚህ እህታችን ከመሃላችን ጡሩ ያልሆ…
1 4-5 ዮሐንስ በእስያ ላሉት ለሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት፤ ካለውና ከነበረው ከሚመጣውም፥ በዙፋኑም ፊት ካሉት ከሰባቱ መናፍስት፥ ከታመነውም ምስክር ከሙታንም በኵር የምድርም ነገሥታት ገዥ ከሆነ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። ለወደደን ከኃጢአታችንም በደሙ ላጠበን፥ 1 6 መንግሥትም ለአምላኩና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ፥ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን፤ አሜን። 1 7 እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን። 1 8 ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ። አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ ይላል።
ወንጌል ከመስማትና ከማንበብ ምን አዘገየን ምንስ አደከመን እግዚአብሔር ደሙን አፍስሶ ነጻ አወጣን ጌታችን አምላካችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛ በቀላሉ ልናየው የማይገባ እጅግ ትልቅ ነገር ነው ታዲያ ክርስቶስ ይህን በዋጋ የማይተመን እና በዋጋ የማይገለጽ እጅጉን ከባድ ውለታ ሰጥቶናል፡፡ እኛስ ምን ያክል ተገንዝበናል ጌታችን በምንም አይደለም የገዛን በደሙ ነው! ከሲኦል ነጻ ወጥተናል ከባርነት ነጻ ወጥተናል እንደ ሀጢያተኛ ስንቆጠር የነበረበት ዘመን አልፏል መጋረጃው የጥል ግድግዳ በእርግጥ ፈርሷል ታዲያ እኛ በዘመነ ሐዋርያት ጊዜ አባቶቻችን ሐዋርያት የጻፉልን ወንጌል ይህንን ነገር በጉልህ ያስረዳናል ነገር ግን እግዚአብሔር ለብሉ…
Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @Alpha_Omega_Jesus. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Forward network
Republishes
Channels on the register whose posts this channel has forwarded.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
Handles this channel named that no longer answer
- Dead references
- 1
- handles named in this channel’s posts, vacant today
- Evidenced gone
- 0
- we ourselves saw one of these resolve, at some point
- Never seen alive
- 1
- vacant every time we have ever looked
@Alpha_Omega_Jesus named 1 handle that resolve to nothing today. That is a fact about the reference, not necessarily a fact about the handle’s history — see the two groups below.
Most of these may never have existed as a live channel at all.A handle a channel names can be a typo, an aspirational name nobody registered, or a channel that was already gone before this one ever mentioned it. Unless a row below is marked evidenced, all we know is that it references a handle that is not a live channel today — not that anything “died”. How this is measured.
Never seen alive
References a handle that is not a live channel — we have no record it ever was one.
named in 14 posts, 12 August 2026 – 12 August 2026
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 11 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“ቃል እግዚአብሔር ነበረ ዮሐ(፩÷፩)” (@Alpha_Omega_Jesus), 23 subscribers as measured 11 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/Alpha_Omega_Jesus.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.