Photo, posted without a caption

Channel
ቅዱሳት ሥዕላት ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
@zerihungebrew
On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Posts · Citations · Telegram's recommendations · Cite this entry
1,403subscribers
+0 since we began measuring on 31 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of 1,000–3,162.
Register entry
| Telegram ID | -1001354429659 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @zerihungebrew |
| Created | Between 1 March 2018 and 31 July 2021 — estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 31 August 2026 |
| Last confirmed live | 1 September 2026 |
| Measurements held | 2 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 1 September 2026 |
| On Telegram | t.me/zerihungebrew |
Growth
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 1 Sept 2026, 00:58 | 1,403 | no change |
| 31 Aug 2026, 05:15 | 1,403 | first reading |
Engagement
19 posts held, back to 19 April 2025 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 page of Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 19 posts for this entry, the most recent from 16 June 2026. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
What this channel posts
- Video runtime
- 2m 43s
- Average length
- 27s
Measured directly from 6 videos with a duration reading, out of the posts we hold for this channel — not this channel’s whole posting history, only the sample this register has actually read. An exact reading to the second, taken from the post itself rather than from Telegram’s own rounded chrome, so it carries no ≈ mark.
Recent posts
Photo, posted without a caption
Video, posted without a caption
ታሪክን_የኋሊት ፋሽስት ኢጣሊያ ፣ በደብረ ሊባኖስ ገዳም የሚገኙ 300 መነኮሳትና ዲያቆናት በመደዳ በጥይት ያስደበደባቸው፣ በ1929 ዓ.ም በዛሬው ቀን ነበር፡፡ መነኮሳቱና ዲያቆናቱ እንዲገደሉ ትዕዛዝ የሰጠው ጀኔራል ሮዶልፎ ግራዚያኒ ነበር፡፡ ጀኔራል ግራዚያኒ የኢጣሊያ የምስራቅ ዕዝ አዛዥና በኋላም የኢትዮጵያ የቅኝ ግዛት ገዥ በነበረበት ጊዜ ሁሉ፣ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ካህናትና መነኮሳት ላይ የተለየ ጥላቻ ነበረው፡፡ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ካህናት፣ ኢትዮጵያ እንዳትገዛልን የሚያወግዙ፣ ስለነፃነት የሚሰብኩ፣ አርበኞችን የሚደግፉ ናቸው ፤ የሚል እምነት ስለነበረው ቤተ ክርስቲያኗን ለመበተን ይመኝ ነበር፡፡ የካቲት 12፣ አብ…
https://vt.tiktok.com/ZS9p2B6Bp/
Photo, posted without a caption
ዜና_ዕረፍት ለበርካታ ዓመታት ከገጠር እስከ ከተማ ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገራት ቅዱሱን ሕያው ወንጌል በታማኝነትና በትጋት ያለዕረፍት ያገለገሉት መምህር_ዘለዓለም_ወንድሙ በዛሬው ዕለት ከድካመ ሥጋ ዐረፉ። ኦ እግዚኦ አዕርፍ ነፍሰ ገብርከ ወልደ_ሰማዕት ሀገረ ሕይወት መንግስተ ሰማያት ያውርስልን፤ በአብርሃም በይስሐቅ በያዕቆብ ዕቅፍ ያኑርልን፤ ለቤተሰቦቻቸው ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለኦርቶዶክሳውያን በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት/Addis Ababa Diocese Media Service
ማስታወቂያ ለኦርቶዶክሳዊያን ሠዓሊያን፣ ቀራጺያን፣ አርክቴክቶች፣ ግራፊክስ ዲዛይነሮች በዚህ ዘመን ቤተ ክርስቲያን ከፍተኛ ፈተና እና ችግር ላይ ናት። ይህንንም ፈተና በዘላቂነት ለመቅረፍና ጥበቧን ለቀጣይ ተውልድ ለማስተላለፍ ኅበረት አስፈላጊ እና ወሳኝ ነው። ስለዚህም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የሠዓሊያን ኅብረት ለመመስረት እንቅስቃሴ ተጀምሯል። ውድ የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን የሆናችሁ የጥበብ ሰዎች በዚህ ታሪካዊ ጉባኤ ላይ እንድትሳተፉ በቅዱስ ሉቃስና በቅዱስ መብዓጽዮን ስም ጥሪ እናቀርባለን። ቦታ፥ ገርጂ ማርያም የሰንበት ትምህርት ቤት አዳራሽ ቀን፥ የካቲት 22፣ 2018 ዓ.ም. (እሑድ) 🕰 ከ 8:00 - 11:00 …
በምሥራቅ አርሲ የኦርቶዶክሳውያን ግድያ እና የወጣቶች አፈና አሁንም ተባብሶ እንደቀጠለ የአካባቢው ምእመናን ገለጹ። EOTCMK TV ኅዳር 1 ቀን 2018 ዓ.ም ዛሬ ኅዳር 01 ቀን 2018 ዓ.ም ልዩ ቦታው ጠለታ ቅዱስ ገብርኤል በተባለ አካባቢ ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ገደማ ሦስት ኦርቶዶክሳውያን በአውድማ ላይ እህል እየወቁ ባሉበት በጥይት ተደብድበው በግፍ መገደላቸው ከአካባቢው የደረሰን መረጃ ያመላክታል ። ከተገደሉት ምእመናን መካከል ዲ/ን ኢዮብ እጅጉ፣ ጥላሁን ቦጌ እና ሕፃን ጻድቃኔ ሠራዊቱ የተባሉ ኦርቶዶክሳውያን ይገኙበታል ። ሥርአተ ቀብራቸው በጠለታ ቅዱስ ገብረኤል ቤተክርስቲያን ዛሬ ኅዳር 01 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ላይ …
"አታልቅሽ ተመልሰው መጥተው ይገሉሻል..."የእናት ማሳሰቢያ *** እንደ ህልም በእዛች በተረገመች ምሽት የተደረገውን አሰቃቂ ግድያ ታስታውሰዋለች። 3 ወንድም እህቶቿን ፣እናቷን እና ሌሎች ቤተሰቦችን ጭምር ይዘው ከእነከብታቸው ስም አልባ የሞት አበጋዝ የሆኑ ታጣቂዎች ነድቷቸው ከአንድ ጫካ ላይ ወስደው አሳረፏቸው። ከመኖርያ ቤታቸው አርቀው ጫካ ላይ ከወሰዱ በኃላ ሁሉም እንዲንበረከኩ አደረጉ። በያዙት መሣርያ ያለርህራሄ አርከፈኩባቸው ።ከተስማው የመሣርያ ጥይት ድምጽ በኃላ ሁሉም ጸጥ አሉ። ከጸጥታው ውስጥ ግን የሚጣጣር እና የሚያቃስት ሰው ድምጽ በትንሽ በትንሹ ይሰማል። እንደ ቤተሰቧ ይህቺ የ8 ዓመት ህጻን በትከሻዋ አከባቢ እና በጎድኗ በኩል ሁለት …
Video, posted without a caption
በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት የኦርቶዶክሳውያን ግድያ መቀጠሉን ምእመናን ተናገሩ። የ75 ዓመት የእድሜ ባለፀጋው ካህን ማንነታቸዉ ባልታወቁ ታጣቂ ኃይሎች ነሐሴ 24 ቀን 2017 ዓ.ም በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል። EOTCMK TV ነሐሴ 24 ቀን 2017 ዓ.ም በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በሮቤ ወረዳ ቤተ ክህነት በመሰራንጄ ኦዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አገልጋይ የሆኑት ቀሲስ ንጉሴ ወልደ መድኅን ማንነታቸዉ ባልታወቁ ታጣቂ ኃይሎች ነሐሴ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ቅዳሜ ለእሑድ አጥቢያ ሌሊት በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን ምእመናን ለማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ገልጸዋል።። የ75 ዓመት አረጋዊው ካህን ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ከልጅነት እስከተገደ…
Showing the 12 most recent of 19 posts we hold for @zerihungebrew. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Forward network
Republishes
Channels on the register whose posts this channel has forwarded.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
Appears in Telegram’s recommendations for other channels
The reverse of the list above, and a different kind of signal. This does not require this channel to have ever been asked about directly — each row below is a channel we DID ask Telegram about, whose Telegram-generated list happened to include this one. A channel can appear here with an empty list above it, because being named by someone else’s query is independent of having been queried itself.
@eotcLIBRARY · 38,985
Telegram ranks this channel #30 of 67 here — alongside 66 others — read 31 August 2026
This channel appears in 1 seed channel's Telegram-generated recommendation list in total. Each is Telegram’s list for THAT channel, not this one — see how this is measured.
Cite this entry
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 1 September 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“ቅዱሳት ሥዕላት ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ” (@zerihungebrew), 1,403 subscribers as measured 1 September 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/zerihungebrew.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.