Telegram RegisterThe public register of Telegram
Telegram profile photo for WCU DISCIPLESHIP

Channel

WCU DISCIPLESHIP

@wcudisciple

On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Reactions · Posts · Citations · Telegram's recommendations · Cite this entry

1,493subscribers

+0 since we began measuring on 17 September 2026

Risers and fallers across the register · movement among entries of 1,000–3,162.

Register entry

Telegram ID-1002041036672
TypeChannel
Username@wcudisciple
Descriptionደቀ መዛሙርት ህብረት 📚 -ወንጌልን መመስከር -በቃሉ እውቀት ማደግ -ሕይወትን ሚቀይር ህብረት -ጤናማ አምልኮ ትክክለኛ ደቀ መዝሙር እውነተኛውን እየሱስን አውቆ የሚከተልና ሌሎች ክርስቶስን ተከታዮችን የሚያፈራ ነው። “እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው.." ማቴ 28:19
CreatedBetween 1 November 2023 and 31 May 2024 — estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated.
First recorded17 September 2026
Last confirmed live17 September 2026
Measurements held2
On Telegramt.me/wcudisciple

Growth

1,49317 Sept 2026, 17:47 — 1,493 subscribers17 Sept 2026, 18:22 — 1,493 subscribers17 Sept 2026, 17:4717 Sept 2026, 18:22
2 measurements taken within a single day. Dots are measurements; the straight line between them is drawn to join them, not to claim we know the path taken in between — snapshots are recorded only when a count changes, so gaps mean “no change observed”, never “interpolated”. The vertical axis spans 1,492–1,494 and does not start at zero.
Measurement log — every subscribers count we have recorded
Measured (UTC)SubscribersChange
17 Sept 2026, 18:221,493no change
17 Sept 2026, 17:471,493first reading

Engagement

20 posts held, back to 2 June 2026the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 1 page of Telegram’s post history, 20 posts per page.

ERR · 30 days
25.5%
avg views ÷ 1,493 subscribers
Avg views / post
380
2 posts measured
Reaction rate
3.68%
reactions ÷ views · ER floor
Posts in window
2
of 20 held

ERR is average views per post over the last 30 days divided by subscribers, the definition TGStat uses, so this figure is comparable with the one you will see elsewhere. It falls structurally as a channel grows: a high ERR on a small channel and a low one on a large channel describe reach mathematics, not quality. We publish the figure and the sample it came from and pass no verdict on it.

ER is defined industry-wide as (forwards + reactions + comments) ÷ views — note the denominator is views, not subscribers. Telegram’s public web preview carries views and reactions but not forward or comment counts, so the reaction rate above is the reactions term only and is therefore a floor: the true ER for this channel is higher by an amount we have not measured and will not estimate.

What these figures were computed from
WindowRolling 30 days · latest post in window 31 August 2026
Posts held20 (2 June 202631 August 2026)
Views total760
Reactions total28
Forwards / commentsnot exposed by the public surface — not measured, not estimated
Readings taken17 Sept 2026, 18:22 UTC

Views are a single reading per post, taken at the time above. A post published in the last day or two is still accumulating views, which pulls the 30-day average down slightly. That is a property of the standard definition rather than a fault in it, so we keep the definition rather than “correcting” the number into something nobody can reproduce.

Precision. Telegram publishes view counts on its public widget in short form — 8.12K, 3.7M — so any reading at or above 1,000 reaches us rounded to three significant figures, and only counts below 1,000 are exact. Averages and rates derived from them are shown to the same precision rather than to the unit: a figure like 3,701,250 would assert digits nobody measured.

Reaction counts are published per emoji and rounded the same way, so a total below 1,000 is exact and a larger one is a sum that may carry a rounded component from each emoji above 1,000. Because it is a sum, it does not look rounded — read a large reaction total as three significant figures per contributing emoji rather than as the figure it prints.

What this channel posts

Photos
54
Videos
2
Links
13

Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 17 September 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. Below Telegram’s rounding threshold, so these counts are exact.

Reaction mix

236 reactions across 20 posts, in 8 distinct kinds. The most used accounts for 74.2% of them.

Every reaction kind recorded on the sample, most used first
ReactionCountShareShare, drawn
17574.2%
❤‍🔥239.75%
🔥208.47%
🥰125.08%
👏20.847%
🙏20.847%
👍10.424%
🤔10.424%

No sentiment is inferred, and none should be read in. This table is ordered by count and by nothing else. Emoji do not carry stable meaning across languages or communities — 🙏 is thanks in one channel and mourning in another — so we publish which ones were pressed and how often, and pass no judgement on what an audience meant by them.

Precision. Telegram publishes reaction counts per emoji and short-forms each one — 4.34K, 1.2M — so any single kind at or above 1,000 reaches us at three significant figures, and only counts below 1,000 are exact. The shares above are ratios of those figures and carry the same error. This is also why the total here can differ slightly from a reaction total printed elsewhere on the page: both are sums of the same rounded parts, taken over samples with different edges.

Coverage. Reactions were read on 20 of the 20 sampled posts in this sample. Summed by Telegram’s own count on each post — not by adding up the per-emoji breakdown above — those same posts carry 236 reactions in total: the kind of figure the paragraph above means by “a reaction total printed elsewhere on the page”.

Measured over the 20 most recent posts we hold, published 2 June 2026 to 31 August 2026, using the newest reading held for each. Telegram Stars are excluded: they are a payment, not a reaction, and they have their own section.

Recent posts

31 Aug 2026, 20:47 UTC324 views13 reactionsread 17 September 2026

የሰው ምኞት ገደብም እንዲሁም መዳረሻም አልባ ነው። እልፍ እያሰበ አዕምሮውን ሲያደክም በምኞትም ብዛት ልቡን ስያዝል ይኖራል። ሰው መናገር ከሚችለው በላይ ነገሮች ሁሉ አድካም ናቸው። ዐይኑ ከማየት አይጠግብም፤ ጆሮም በመስማት አይሞላም። እጅጉን ስር የሰደው እንዲሁም ልታወቀን ያልቻለ በቃኝ ያለማለት የማግበስበስ አባዜ ተጠናውቶታል። የባለጠጋ የመደኸየት ስሜት፣ጥጋብ ያልገታው ረሀብ፣ሙላት ያልያዘው ጉድለት ....ወዘተ የዘመናችን ትውልድ መልክነው።ዘመንተኛም ብቻ አይመስልም የጥንትም ነው።ከገነት እልፍ ዛፍ እና ፍሬዎች ይልቅ የተከለከለችውን አንዲቷን ዛፍ መጎምጀት የሰው የጅማረው መሰናክል ነበር። እኛም አማኞች የዚህ ነገር ሰለባ ሳንሆን አንቀርም።ባለን ነገር አ

10❤‍🔥2🔥1

23 Aug 2026, 21:59 UTC436 views15 reactionsread 17 September 2026

ነፍሴ አምላክን፣ ሕያው አምላክን ተጠማች፤ መቼ ደርሼ ነው የአምላክን ፊት የማየው? መዝሙር 42፥2 እግዚአብሔር ቸር ነው ። ከእጁ እንኳን ፃድቁ፥ ሀጥኡ ዝናብን እና ፀሀይን ተችሯል። አበቦች ሳይፈትሉ በምድር ደምቀው ታይተዋል። የሰማይ ወፎችም ሳይዘሩ ሳያጭዱ ከጥጋብ አልተለዩም። የሰማዩ ጌታ ምግባቸውን ይሰጣቸዋል። ጌታ ግን ለምርጦቹ ከነዚህ ፍጥረት አብልጦ ያደርግላቸዋል ። ይሁንና ከቁስ ማትረካ ነፋሳችን በነዚህ እረፈት የላትም። ያለንበት ከንቱ አለም በጥም ያንገላታናል፤የጠሉን እልፈ ናቸው። ለነዚህ መጮህ ስህትት አልነበረው። ሆኖም በአምላክ ፍቅር ለተጠመደ ሰው የእግዚአብሔር ፍት ከሁሉም የከበረ ሀብቱ ነው። ምንም እንኳን በዚህ አለም ተዝለፍልፈን

❤‍🔥83🔥2🤔1🥰1

17 Aug 2026, 06:53 UTC503 views7 reactionsread 17 September 2026

ማቴዎስ 8 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²³ ወደ ታንኳም ሲገባ ደቀ መዛሙርቱ ተከተሉት። ²⁴ እነሆም፥ ማዕበሉ ታንኳይቱን እስኪደፍናት ድረስ በባሕር ታላቅ መናወጥ ሆነ፤ እርሱ ግን ተኝቶ ነበር። ²⁵ ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው፦ ጌታ ሆይ፥ አድነን፥ ጠፋን እያሉ አስነሡት። ²⁶ እርሱም፦ እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ ስለ ምን ትፈራላችሁ? አላቸው፤ ከዚህ በኋላ ተነሥቶ ነፋሱንና ባሕሩን ገሠጸ፥ ታላቅ ጸጥታም ሆነ። ²⁷ ሰዎቹም፦ ነፋሳትና ባሕርስ ስንኳ የሚታዘዙለት፥ ይህ እንዴት ያለ ሰው ነው? እያሉ ተደነቁ። "ሥራህን አስቤ ሳይሆን መኖርህን አስቤ ልመንህ! የተገለጠውን የእግዚአብሔር ስራ እያዩ እምነትን ማጣት፤ የእግዜርን መኖር በጭፍንነት መካድ ያለንበት የአሁን ዘመን

4❤‍🔥2🔥1

28 Jul 2026, 03:44 UTC649 views12 reactionsread 17 September 2026

መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ |Sola scriptura| ክፍል አምስት ቀኖና እና አዋልድ መጻሕፍት (አፖክሪፋ) ቀኖና “ቀኖና” የሚለው ቃል “ሕግ” ወይም “መመዘኛ፥ መለኪያ” ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን፣ ይህም ለእምነትና ለሕይወት መለኪያ ወይም መስፈርት መሆኑን ያሳያል። አንድ መጽሐፍ ቀኖናዊ ለመባል ከሚያስፈለጉት መስፈርቶች መካከል ጽሑፉ በነቢይ፣ በሐዋርያ ወይም ከሁለቱ በአንዱ የቅርብ ባልደረባ የተጻፈ መሆን አለበት። ስለ ቀኖና ሊታወስ የሚገባው በጣም አስፈላጊው ነጥብ፦ መጻሕፍት ቀኖና አካል ተደርገው የታወቁት በመንፈስ ቅዱስ ምሪት ስለተጻፉ(የእግዚአብሔር ቃል ስለሆኑ) እንጂ፣ ቀኖና አካል ስለተደረጉ የእግዚአብሔር ቃል አልሆኑም። ማለትም ቤተ ክርስቲያ

5❤‍🔥4🥰2🔥1

24 Jul 2026, 04:50 UTC600 views10 reactionsread 17 September 2026

"መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ" |Sola scriptura | ክፍል አራት 2ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ፪:፲፭ --- ፲፭፤ እንግዲያስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ጸንታችሁ ቁሙ፥ በቃላችንም ቢሆን ወይም በመልእክታችን የተማራችሁትን ወግ ያዙ። ሁሉም “ትውፊቶች” እኩል ሚዛን የላቸውም። ጳውሎስ ራሱ ልክነት የጎደላቸውን ትውፊቶችን አውግዟል (ለምሳሌ የእግዚአብሔርን ቃል የሚያፈርሱ የሰዎችን ትእዛዛት፤ ቈላ 2፡8)። የአዲስ ኪዳን ትውፊት በሐዋርያዊ መመሪያ (ደንብ) መፈተን እንዳለበት ያመለክታል። ትውፊቱ እውነተኛና ጠቃሚ የሚሆነው ሐዋርያዊውን ቃል ሲያንጸባርቅና ሲያስተላልፍ ነው፤ ነገር ግን ልክነቱን መዛኝ የመጨረሻው ፈራጅና ወሳኙ ሥልጣን ቅዱሳት መጻሕፍት ብቻ ናቸው። ሌላው ደግሞ፣

❤‍🔥72🔥1

20 Jul 2026, 03:22 UTC613 views14 reactionsread 17 September 2026

"መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ" |Sola scriptura | ክፍል ሦስት ይህ የሓዳሲያን መፈክር ከመጽሐፍ ቅዱስ ስሙም መሆኑን (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሰረቱን) እንቃኝ። አስቀድመን ከሁሉም ይልቅ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የቅዱሳት መጻሕፍት አጠቃቀም ትኩረት ሰጥተን ካጠናን ይህንኑ የመጽሐፍ ቅዱስን የበላይነት የምያስጠብቅ ትምህርት እናገኛለን። ጌታችን በስጋ ከአብርሃም ቤት ስለሆነ በዘመኑም ይህን የአይሁዶችን መጽሐፍ (ብሉይ ኪዳንን) ጠቅሶ ስያስተር ይስተዋላል። እንደ ምሳሌም ጌታችን በምድረ በዳ ከፈታኙ የቀረበለትን ፈተና "ተብሎ ተጽፏል" በማለት ስመልስ በእርግጥም ከሚሰማን ስሜትና ግላዊ አመክንዮ ይልቅ ለእግዚአብሔር ቃል ስፍራ መስጠቱ የመጽሐፍ ቅዱስ የበላይነትን

13🥰1

17 Jul 2026, 03:51 UTC592 views17 reactionsread 17 September 2026

"መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ" |Sola scriptura | ክፍል ሁለት 'መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ' ስንል ምን ማለታችን ነው? ምንስ ማለታችን አይደለም? እዚ'ጋ መሰመር ያለበት እውነት ትልቁ ጥያቄ 'ማን ይገዛናል?' ሳይሆን 'ማን የሁሉ በላይ ገዥ ነው?' የሚል ነው። በጣም ግልጥ ስናደርገው ከመጽሐፉና ከትውፊቱ/ጳጳሱ/ቤተክርስቲያን አስተዳደር/በኋላው ዘመን ከተነሱት ቅዱሳን ሀሳብያን፥ ማን የሁሉ በላይ ገዥ ነው? የሀሳብ ልዩነት ከተገኘ በሁለት እኩል ባለሥልጣናት መመራት ስለማይቻለን ። ተቃርኖ ብገኝባቸው የቱ ልታመን ይገባዋል የሚል ጥያቄ መነሳቱ አይቀሬ ነውና። መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ ስንል የቤተክርስቲያን ትውፊት፥ ጉባኤያት፥ የቤተክርስቲያን ስልጣን አለመቀበል፥ የተሳሳቱ

14🔥2👍1

15 Jul 2026, 03:44 UTC644 views19 reactionsread 17 September 2026

መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ |Sola scriptura | ክፍል አንድ መግቢያ የሚያምነውን የማያውቅ እመን ባይ በዛ፥ የእውነትና የሀሰት ድንበር ደበዘዘ፥ በየአደባባዩ ጩኸት አዋክቦናል ታዲያ በዚህ በወከባው ዘመን ምን እንመን!? ማንንስ እንመን!? የዘመኑ ንፋስ ስለነካካን ህይወታችን(አኗኗራችን) በየጊዜው ይለዋወጣል፤ እውነተኛ ጽኑ መልክ አጥቶ መለዋወጥ መገለጫው በሆነ ትውልድ መካከል እንዴት እንኑር!? ተግባራዊ ምላሽ የሚሹ የክርስትያን ሁሉ ጥያቄ! የእግዚአብሔርን ሀሳብ የሰው ሲውጠው፤ የአምልኮ ስርዓት በሰውኛ እሳቤ ሲገዛ፤ እውነት ስፍራ ሲታጣ ሐሰት ሲነግስ፤ የእውነተኛ አምላክ አገልጋይ ቤተ ክርስቲያን ከእውነት ይልቅ ስህተት ሲሆን መገለጫዋ፤ ብርሃን ሲደበዝዝ፤

13🔥4🥰2

14 Jul 2026, 05:05 UTC959 views18 reactionsread 17 September 2026
Photo

የጌታ ሰላም እና ፀጋ ይብዛላችሁ ቤተሰብ። በዚህ channel ላይ አገልግሎታችንን እየተካፈላችሁ ስላላችሁ ደግሞም ስለምታበረታቱት እጅግ ደስተኞች ነን። በዚህ ሳምንት አድስ ተከታታይ ፁሁፎችን እናቀርብላቸዋለን። ከዚህ ቀደም "ነገረ ክርስቶስ" በምል ርዕስ አቅርበን ነበር። በዚያውኑ መልክ አሁን "መፅሐፍ ቅዱስ ብቻ" በምል ርዕስ እንማማራለን። ይህንን ማስታወቂያ ለሌሎች በማጋራት አገልግሎታችንን እንድትደግፉን በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን። @wcudisciple

17👏1

10 Jul 2026, 05:56 UTC748 views13 reactionsread 17 September 2026

ክርስቶስ ኢየሱስን ማወቅ እግዚአብሔርን ማወቅ ነው። እግዚአብሔርን ማወቅ ደግሞ ለሕይወታችን መሠረታዊና ወሳኝ መሆኑ አይታበልም። “የተሠራነው ለምንድን ነው? እግዚአብሔርን ለማወቅ። በሕይወት ውስጥ ምን ዓላማ ሊኖረን ይገባል? እግዚአብሔርን ማወቅ። ኢየሱስ የሚሰጠን የዘላለም ሕይወት ምንድን ነው? እግዚአብሔርን ማወቅ። በሕይወት ውስጥ ከሁሉ የተሻለው ምርጥ ነገር ምንድን ነው? እግዚአብሔርን ማወቅ። ከሰዎች እግዚአብሔርን የሚያስደስተው የትኛው ነገራቸው ነው? እርሱን ማወቃቸው በዚህ ምድር የምንኖርበት ዐቢይ ምክንያት እግዚአብሔርን ለማወቅ መሆኑን ስናስተውል አብዛኞቹ የሕይወት ችግሮች ቦታ ቦታቸውን ይይዛሉ።እናም እግዚአብሔርን ለማወቅ ካልፈለግን የምንጓዝበትን

13

1 Jul 2026, 04:16 UTC874 views13 reactionsread 17 September 2026

"ፀጋ ተግሣጽም እንዲሁም አስተምህሮ አዘል ነው። ከኃጢአት እርግማን የሚቤዠን ብቻ ሳይሆን ኃጢአትን እንድንተውም ያሠለጥነናል።" C.Spurgeon @wcudisciple

🥰65👏1🔥1

30 Jun 2026, 04:21 UTC947 views6 reactionsread 17 September 2026
File

ሀሳብህ ከሀሳቤ አላማህ ከእቅዴ ህግህ ከመንገዴ ይሁን በዘመኔ🙏 @wcudisciple

4🙏2

Showing the 12 most recent of 20 posts we hold for @wcudisciple. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.

Forward network

Republishes

Channels on the register whose posts this channel has forwarded.

Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.

Appears in Telegram’s recommendations for other channels

The reverse of the list above, and a different kind of signal. This does not require this channel to have ever been asked about directly — each row below is a channel we DID ask Telegram about, whose Telegram-generated list happened to include this one. A channel can appear here with an empty list above it, because being named by someone else’s query is independent of having been queried itself.

መቅደስ |MEKDAS
@Z_AbelMakbeb · 23,855
Telegram ranks this channel #15 of 65 here — alongside 64 others — read 17 September 2026

This channel appears in 1 seed channel's Telegram-generated recommendation list in total. Each is Telegram’s list for THAT channel, not this one — see how this is measured.

Cite this entry

A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 17 September 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.

“WCU DISCIPLESHIP” (@wcudisciple), 1,493 subscribers as measured 17 September 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/wcudisciple.

Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.