Photo, posted without a caption
Signed Tadele Tibebu

Channel
@tadeletibebu
On this record: Growth · Engagement · Posts · Citations · Handles named that no longer answer · Cite this entry
41,174subscribers
-100 since we began measuring on 7 August 2026
Risers and fallers across the register · movement among entries of 31,623–100,000.
| Telegram ID | -1001509306349 |
|---|---|
| Type | Channel |
| Username | @tadeletibebu |
| Created | Between 1 July 2021 and 31 March 2023— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated. |
| First recorded | 7 August 2026 |
| Last confirmed live | 15 August 2026 |
| Measurements held | 10 |
| Confirmed unchanged | 1 time, most recently 15 August 2026 |
| On Telegram | t.me/tadeletibebu |
| Measured (UTC) | Subscribers | Change |
|---|---|---|
| 15 Aug 2026, 14:23 | 41,174 | -14 |
| 14 Aug 2026, 04:58 | 41,188 | -13 |
| 13 Aug 2026, 00:04 | 41,201 | -8 |
| 11 Aug 2026, 20:44 | 41,209 | -18 |
| 10 Aug 2026, 22:11 | 41,227 | -12 |
| 10 Aug 2026, 01:31 | 41,239 | -12 |
| 9 Aug 2026, 03:11 | 41,251 | -5 |
| 8 Aug 2026, 05:02 | 41,256 | -18 |
| 7 Aug 2026, 02:15 | 41,274 | no change |
| 7 Aug 2026, 02:08 | 41,274 | first reading |
13 posts held, back to 2 August 2023 — the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 22 pagesof Telegram’s post history, 20 posts per page.
Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 13 posts for this entry, the most recent from 12 August 2023. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.
Photo, posted without a caption
Signed Tadele Tibebu
#ሼር_ፖስት ባህርዳር ከተማ ጄኖሳይድ ተፈጽሟል።አባይ ድልድይ ሻሁር እየወሰዱ የነበሩ ሦስት ወጣቶችን ተኩሰው ገደሉ። አባይ ወንዝም እንደ እንጨት እያግተለተለ ወስዷቸዋል። አንድ ከመራዊ የመጣ አባት ቀበሌ 14 ላይ የ4 ዓመት ህፃን ልጁ ተገድሎ አባትዬው አቅፎ "ልጄን፥ ልጄን" እያለ እያለቀሰ ሲዞር ውሏል። አባይ ማዶ ሰማዕታት ፊት ለፊት አንዲት መጫትን በእንጨት አልጋ ይዘው የሚሄዱ ሰዎች በአደባባይ ተረሽነዋል። ተሸካሚዎች አራቱ፣ መጫቷንና ገና ከተወለደ አንድ ቀን የማይሞላውን ጨቅላ ተገድለዋል። እዛው አባይ ማዶ አየር ጤና አካባቢ ሁለት ወጣቶችን ድንጋይ አንሱ በማለት ደረታቸው በጥይት ተመትቶ ተገድለዋል። ቀበሌ 3 ሊስትሮ ይሰራ የነበረ ሙስሊም ሰውየ ለአራ…
Signed Tadele Tibebu
Photo, posted without a caption
Signed Tadele Tibebu
ባህርዳር ነበር የቀረቻቸው ባህርዳር ከተማን ዛሬ ሌሊት እንደ የመን ከተሞች ሲያፈራርሷት አድረዋል፤ አሁንም ከቱርክ እና ከምዕራባውያን ተገዝተው በመጡ ዘመናዊ መሳሪያዎች እየፈራረሰች ነው። ከትናንት ከሰዓት ጀምሮ ሙሉ አደሩን እስካሁን በተለይም ቀበሌ 14 የጦር አውድማ ሆኗል። በዐማራ ህዝብ ላይ ይፋዊ ጄኖሳይድ ታውጇል። ንፁሐን እንደ ቅጠል እየረገፉ ናቸው። 14 እሸት ፓርክ አካባቢ ብቻ ከ50 በላይ የንፁሐን አስክሬን የሚያነሰው ጠፍቶ ወድቋል። እናት በሯ ላይ የተገደለውን ልጇን አልቅሳ መቅበር አቅቷ ቤት ውስጥ እስክሬን አስቀምጣ ብቻዋን ደረቷን እየደቃች ነው። ይህ "ኦሮሙማ" የተሰኘ አይዲዮሎጂ የሚከተል ፀረ-ዐማራ፣ ፀረ-ኢትዮጵያዊ፣ ፀረ-ሃይማኖት…
Signed Tadele Tibebu
Photo, posted without a caption
Signed Tadele Tibebu
#ሼር_ፖስት! ይህን የምጽፍላችሁ በባሩድ ጭስ ውስጥ ነው። አሁን በዚህ ሰዓት ባህር ዳር በቅርብ ርቀት በምትገኘው "ጉብሪት" ላይ ሄሊኮፍተር አውርዳቸው የሄደችውን ወታደሮች ፋኖ ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል። በተመሳሳይ በኮሎኔል ጌታው መኮነን የሚመራው አያሌው መኮነን የፋኖ ብርጌድ ከ30 በላይ የፌዴራል ፖሊሶችን ከባህርዳር 65 ኪ.ሜ. ቁንዝላ ከተማ አካባቢ ከነመሣሪያቸው ማርኳል። ፋኖ አያሌው ብርጌድ በድል እየገሠገሠ ይገኛል። -ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ የኦህዴድ ብልፅግና ሠራዊት ባህርዳር ከተማን የጦር አውድማ አድርጓታል። ንፁሐን በየቦታው ጨፍጭፏል። የተባበሩት አካባቢ መትረየስ ጠምደው ከተማውን እያረሱት ይገኛሉ። ከላይ ከደንባቄ ተራራ ቁልቁል ወደ ከተማዋ ከባባ…
Signed Tadele Tibebu
Photo, posted without a caption
Signed Tadele Tibebu
#ሼር_ፖስት! "እኔም ፋኖ ነኝ" ኢንተርኔት በመዝጋት የህዝብን ድምጽ በማፈን የሚካሄድን የህዝብ ጭፍጨፋ በጽኑ እቃወማለሁ" -"ይህ ጦርነት ተራ ጦርነት አይደለም። ልክ እንደ አይሁዳውያን ከምድረገጽ እንዲጠፋ የተፈረደበት ታላቁ ዐማራን በመሰረታት ሐገር አንገቱን ደፍቶ እንዳይኖር የሚደረግ የመጨረሻው ትግል ነው። ይህ ትግል ከቀያቸው አፈናቅለው ከቀየው ሊያፈናቅሉት የመጣን ኃይል የማክሸፍ ትግል ነው" እንደዚህ ያሉ መልዕክቶችን በሜሴጅ ለ10 እና ለ15 ሰው ሼር በማድረግ እንድታስተላልፉ አደራ ለማለት እወዳለሁ። -የትናንቱ አጠቃላይ ዝርዝር መረጃ። -ባህርዳር ከትናንት ጀምሮ መንገዶች ሁሉ ዝግ ናቸው። ከሰዓት ቀበሌ 14 ልደታ ማርያም አካባቢ ከፍተኛ ተኩ…
Signed Tadele Tibebu
Photo, posted without a caption
Signed Tadele Tibebu
#ሰበር_ዜና! የነበልባሎ ክፍለጦር አዛዥ የነበረው ሻለቃ ጌታሁን መኮነን የሰሜን አቸፈር ወረዳ መቀመጫ የሆነችውን ሊበን ከተማን ተቆጣጠረ። ኮሎኔል ጌታሁን በሁመራ ግምባር፣ ሸረሪና ላይ የነበልባሉን ክፍለጦር እየመራ ከሕወሓት ጋር ሲዋጋ እንደነበር ይታወቃል። ቆስሎ ህክምና ላይ ቢሆንም ከሥርዓቱ ጋር አልተባበርም በማለት ዛሬ ማለዳ የሰሜን አቸፈር ወረዳን ከተማ ተቆጣጥሯል። ኮሎኔል ጌታሁን የሚመራው ፋኖ በጀግናው አርበኛ አያሌው መኮነን ስም "አያሌው ብርጌድ" የሚል ስም ተሰጥቶታል። በአሁኑ ሰዓት በሊበን ከተማ ከህዝቡ ጋር በመወያየት የፋኖ ኮማንድ ፖስት ተቋቁሟል። ማንኛውንም ሀሳብና አስተያየት በዚህ ሊንክ መላክ ይችላሉ @Tadeletibebut
Signed Tadele Tibebu
Photo, posted without a caption
Signed Tadele Tibebu
በአስቸኳይ #ሼር_ፖስት ይሁን። የአብይ አሕመድ አገዛዝ አማራ ክልል ላይ ወረራ ፈጽሟል። ዳታና ዋይፋይ በማጥፋት ንፁሃንን በጅምላ እየጨፈጨፈ ይገኛል። ትናንት ጎንደር ማረሚያ ቤት ብቻ ከ10 በላይ ሰዎች ተገድለዋል። ልክ እንደ ቀይ ሽብር ዘመን ሰዎች አውራ ጎዳና ላይ ተግድለው እየተጣሉ ናቸው። በጥቅሉ አማራ ክልል አፈና ተፈጽሟል። የዘር ማጥፋት እና የጦር ወንጀል እየተፈጸመ ነው። ኔትዎርክ ባለበት አካባቢ የምትኖሩ ኢትዮጵያዊን፣ በውጭ የምትኖሩ ዲያስፖራዎች፣ በመላው ዓለም የምትገኙ የአማራ ማህበራት፣ የሲቪክ ተቋማት፣ የአማራ ህዝብ ጉዳይ ያገባናል የምትሉ በሙሉ ለሰብአዊ መብት ተቋማት፣ ለዲፕሎማቲኩ ማኅበረሰብ እንዲሁም ሚዲያዎች በማሳወቅና ጫና በማድረግ እ…
Signed Tadele Tibebu
Showing the 12 most recent of 13 posts we hold for @tadeletibebu. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.
Citation-graph rank — 513,042 of 1,478,351entries in the measured graph. A weighted position computed from the forward and mention edges below — republished posts weigh more than named mentions — and recomputed periodically, over the whole graph. Published only as this ordinal position, never as a score: a position is a fact, and a score printed beside one channel’s name would read as a verdict this register does not make. The two counts beneath stay separate for the same reason mentions are never summed with forwards anywhere else on this page — a named-by count costs nothing to manufacture. The top 100 by this measure, or how it is computed.
Republished by
Channels on the register that have forwarded this channel's posts into their own feed.
Built only from forwarded posts we have actually read, on both sides. Coverage is early and deliberately incomplete: a missing link means we have not read the post that would prove it, never that the relationship does not exist. Counts are distinct forwarded posts observed, so they only ever go up as we read more.
@tadeletibebu named 1 handle that resolve to nothing today. That is a fact about the reference, not necessarily a fact about the handle’s history — see the two groups below.
Most of these may never have existed as a live channel at all.A handle a channel names can be a typo, an aspirational name nobody registered, or a channel that was already gone before this one ever mentioned it. Unless a row below is marked evidenced, all we know is that it references a handle that is not a live channel today — not that anything “died”. How this is measured.
References a handle that is not a live channel — we have no record it ever was one.
A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 15 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.
“Tadele Tibebu - ታደለ ጥበቡ” (@tadeletibebu), 41,174 subscribers as measured 15 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/tadeletibebu.
Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.