30 Oct 2024, 19:23 UTC≈1,170 viewsread 6 August 2026 ምርጥ ኤርድሮፕ መጀመር ይፈልገሉ ከምር እንዳያመልጦ join now nodepay
Register here 👉 https://app.nodepay.ai/register?ref=57iRJ1YqD2y4yrF
👆 Email and password አስገብታችሁ Register አድርጉ ።
ይህንን ካደረጋችሁ በኃላ extention ላይ Add አድርጉት እና ቅድም በተመዘገባችሁበት Email and password sign in አድርጉ ።
👇👇👇👇
https://app.nodepay.ai/register?ref=57iRJ1YqD2y4yrF
Nodepay ከGrass የተሻለ potential ያለው Project ነው ... Don't miss it.
Signed ყเƭαყαℓ 📸 Cinematographer
22 May 2023, 14:04 UTC≈3,450 viewsread 6 August 2026 Forwarded from @mahibere_kidusanPhoto
ዛሬ ግንቦት 14 ቀን 2015 ዓ.ም በጸጥታ ኃይሎች ለጥያቄ እንፈልግሃለን ተብለው ተወስደው የነበሩት መምህር ብርሃኑ አድማስ ከስር ተለቀው ወደ ሥራ ቦታቸው መመለሳቸውን የዝግጅት ክፍላችን አረጋግጧል።
Signed ፲፱፰፯ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞}
22 May 2023, 14:04 UTC≈2,270 viewsread 6 August 2026 Forwarded from @mahibere_kidusanPhoto
#ሰበር_ዜና
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ የሆኑት መምህር ብርሃኑ አድማስ ዛሬ ግንቦት 14 ቀን 2015 ዓም በፀጥታ ኀይሎች ከቢሯቸው ተወስደዋል። መምህር ብርሃኑ ለጥያቄ እንፈልግሃለን ተብለው በፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ ውስጥ እንደሚገኙ የዝግጅት ክፍላችን አረጋግጧል
Signed ፲፱፰፯ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞}
19 May 2023, 18:46 UTC≈1,860 viewsread 6 August 2026 https://t.me/embrhan_lijoch
Signed ፲፱፰፯ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞}
✞ ደጓ እናቴ ማርያም ✞ pinned «CASTING CALL በትወና ለመሳተፍ ኦዲሽን መውሰድ ምትፈልጉ 7 ሴት እንፈልጋለን ምዝገባ ጀምረናል አዲስ በምንሰራው ፊልማችን ላይ ለመሳተፍ ከላይ የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ ብቻ ● ሙሉ ስም ● እድሜ (የትውልድ አመተ ምህረት) ● ቁመት ● ክብደት ● ስልክ ቁጥር • telegram user ● 3 ፎቶግራፍ (በፕሮፌሽናል ካሜራ የተነሳ እንዲሁም ● Instagram username (አካውንት…»
6 Apr 2023, 15:50 UTC≈2,070 viewsread 6 August 2026 CASTING CALL
በትወና ለመሳተፍ ኦዲሽን መውሰድ ምትፈልጉ 7 ሴት እንፈልጋለን
ምዝገባ ጀምረናል
አዲስ በምንሰራው ፊልማችን ላይ ለመሳተፍ ከላይ የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ ብቻ
● ሙሉ ስም
● እድሜ (የትውልድ አመተ ምህረት)
● ቁመት
● ክብደት
● ስልክ ቁጥር
• telegram user
● 3 ፎቶግራፍ (በፕሮፌሽናል ካሜራ የተነሳ እንዲሁም
● Instagram username (አካውንት ላለው)
● በተጨማሪም ከዚህ ቀደም የተወናችሁበት ስራ ካለ ሊንኩን አያይዛችሁ መላክ ይጠበቅባችኋል።
መረጃዎቹን ለመላክ
@Ethioquationary123bot
በቴሌግራም @Ethioquationary123bot
በመላክ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን
ማሳ…
Signed ፲፱፰፮ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞}
2 Apr 2023, 20:18 UTC≈1,640 viewsread 6 August 2026 Forwarded from @mahibere_kidusanPhoto
''እኔ የተዋሕዶ ድምፅ ነኝ እናንተስ'' 4ኛ ዙር ጉባኤ እና ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር መጋቢት 24/2015 ዓ.ም ተዘጋጅቷል::
እሑድ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥንና ዩቱዩብ በቀጥታ ስርጭት ይከታተሉ።
አገልግሎቱን ለመደገፍ
ጎ ፈንድ ሚ ማስፈንጠሪያ
https://www.gofundme.com/f/gtbbd?utm_source=customer...
ወገን ፈንድ
Www.wegenfund.com/mk01
የባንክ አካውንት ቁጥር አማራጮች
****
ንግድ ባንክ 1000010822657 (BETH.TEW.SENBET.TBET MAHIB.KID
+++++++++++++++++++++++++
ወጋገን ባንክ 0039595010103
+++++++++++++++++++++++++
አቢሲን…
Signed ፲፱፰፮ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞}
17 Mar 2023, 14:32 UTC≈1,560 viewsread 6 August 2026 Forwarded from @mahibere_kidusanPhoto
Photo, posted without a caption
Signed ፲፱፰፮ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞}
14 Feb 2023, 10:45 UTC≈1,790 viewsread 6 August 2026 Forwarded from @ZemaryanPhoto
አስፈራርተው ወስደውኝ ነው
እንግዲህ ተመልከቱ ክርሰቲያኖች እሁድ እለት ወደ ቅድስት ቤ/ክ በይቅርታ የተመለሱት አባት ያን እለት ቪዲዮውን ያያችሁ አይታቹኋል።ዛሬ ደግሞ ወደ ሕገ ወጡ ሲኖዶስ በድጋሚ ተመልሰዋል።
@zemaryan
@zemaryan
Signed 🩸ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞}
10 Feb 2023, 17:42 UTC≈1,500 viewsread 6 August 2026 Forwarded from @mahbere_kidusanPhoto
ሰበር መረጃ
===========
ሕገወጡ ቡድን (የቀድሞ 3 ጳጳሳት እና 25 ሕገ ወጥ ተሿሚዎች) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናት እና ቢሮዎች እንዳይገቡ ፍርድ ቤት አግዷል።
“እስከ ትበጽህ ለሞት ተበዓስ በእንተ ጽድቅ እስመ እግዚአብሔር አምላክከ ይትበአስ
በእንቲአከ”
“እስክትሞት ለእውነት ታገል። እግዚአብሔር ላንተ ይታገልለሀልና”
ሲራክ 4 ፡ 2
ምዕመናን መረጃ ይደርሳቸውና ይነቁ ዘንድ ይሄን ሊንክ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አድርሱ ቀላል የሚመስል ግን ብዙ ጥቅም አለው አድርጉት።
በዚ ግዜ ለዚያልሆንን መቼ ልንታዘዝ ነው።
#share #share #share
ማህበረ ቅዱሳን
https://t.me/mahber…
Signed 🩸ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞}
10 Feb 2023, 06:35 UTC≈1,220 viewsread 6 August 2026 Forwarded from @ZemaryanPhoto
በእግዚአብሔር እረዳትነት ሀይማኖቴን አሳልፌ አልሰጥም የሀገሬ ሰው ካሁን ቀደም የበደልሁ አይመስለኝም ጉልበት ያለህ በፀሎት ጉልበት የሌለህም ለልጅ ለሚስትህ ለሀይማኖትህ ስትል በሀዘን እርዳኝ ወስልተህ የቀረህ ግን ኃላ ትጣላኛለህ አልተውህም ማ ር ያ ም ን ለዚህ ከዚህ አማላጅ የለኝም ዘመቻዬ (የካቲት 5) ነው በእለተ እሁድ ከጥዋቱ 1 ሰአት መስቀል አደባባይ ከትመህ ጠብቀኝ
#share #ሼር
@zemaryan
@zemaryan
@zemaryan
Signed 🩸ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞}
8 Feb 2023, 15:24 UTC≈1,450 viewsread 6 August 2026 Forwarded from @mahibere_kidusanPhoto
የጅማ ደብረ መዊዕ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይ ከፍተኛ ከበባ ተደርጎበታል።
የጅማ ሀገረ ስብከት መንበረ ጵጵስና የሚገኝበትን ደብረ መዊዕ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያንን ሰብሮ ለመግባት ከፍተኛ የጸጥታ ኃይል የቤተ ክርስቲያኑን ቅጽር ከብቦ መቆሙና በዚህም ውጥረት መንገሡ ተገለጸ።
የኦሮሚያ ፖሊስና ልዩ ኃይል ሀገረ ስብከቱን ለ22 ዓመታት ያህል ያስተዳድሩትን ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስን ከጅማ አየር ማረፊያ እንዲመለሱ ካደረገ በኋላ ሕገ ወጡን ቡድን ለማስገባት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
የጅማ ምእመናን እና ምእመናት ግን ይህንን ሕገ ወጥ ሹመት በመቃወም አድባራቶቻቸውን በመጠበቅ ላይ ናቸው።
ነገር ግን የኦሮሚያ ፖሊስ፣ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ የደብሩ በር ዘግቶ…
Signed 🩸ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞}
Showing the 12 most recent of 13 posts we hold for @embtee. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.