Telegram RegisterThe public register of Telegram
Telegram profile photo for ልዩ መረጃ

Channel

ልዩ መረጃ

@Liyumereja9

On this record: Growth · Engagement · What this channel posts · Reactions · Posts · Citations · Telegram's recommendations · Cite this entry

9,754subscribers

+0 since we began measuring on 15 August 2026

Risers and fallers across the register · movement among entries of 3,162–10,000.

Register entry

Telegram ID-1002068544977
TypeChannel
Username@Liyumereja9
Description#ልዩ መረጃ #በዚህ ቻናል ለኢትዮጵያ ፍቅር ሰላም አንድነት ስለ ፍትህ የምናወራበት ድምፅ ላጡ ድምፅ የምንሆንበት ነው #መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw #ጥቆማ ለመስጠት 👇👇👇👇 @Liyumereja999bot
CreatedBetween 1 November 2023 and 31 May 2024— estimated from Telegram’s id allocation, not measured. How this range is calculated.
First recorded15 August 2026
Last confirmed live16 August 2026
Measurements held2
On Telegramt.me/Liyumereja9

Growth

9,75415 Aug 2026, 14:45 — 9,754 subscribers15 Aug 2026, 15:00 — 9,754 subscribers15 Aug 2026, 14:4515 Aug 2026, 15:00
2 measurements taken within a single day. Dots are measurements; the straight line between them is drawn to join them, not to claim we know the path taken in between — snapshots are recorded only when a count changes, so gaps mean “no change observed”, never “interpolated”. The vertical axis spans 9,744–9,764 and does not start at zero.
Measurement log — every subscribers count we have recorded
Measured (UTC)SubscribersChange
15 Aug 2026, 15:009,754no change
15 Aug 2026, 14:459,754first reading

Engagement

18 posts held, back to 18 January 2026the reader has not yet reached the start of this channel’s public history, so older posts may sit further back, unread. Read across 2 pagesof Telegram’s post history, 20 posts per page.

Nothing published in the last 30 days. ERR and ER are rolling 30-day measures, so there is nothing to compute — we hold 18 posts for this entry, the most recent from 19 June 2026. An engagement rate over an empty window would be a number about nothing.

What this channel posts

Photos
2,130
Videos
51
Links
1,300

Lifetime counters from Telegram’s own channel header, read 18 August 2026 — not the date at the top of this page, which is when the subscriber count was last read. A count marked was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints these counters in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈142,000 means somewhere between 141,500 and 142,499.

Reaction mix

139 reactions across 18 posts, in 4 distinct kinds. The most used accounts for 79.1% of them.

Every reaction kind recorded on the sample, most used first
ReactionCountShareShare, drawn
11079.1%
👍1913.7%
🔥64.32%
👏42.88%

No sentiment is inferred, and none should be read in. This table is ordered by count and by nothing else. Emoji do not carry stable meaning across languages or communities — 🙏 is thanks in one channel and mourning in another — so we publish which ones were pressed and how often, and pass no judgement on what an audience meant by them.

Precision. Telegram publishes reaction counts per emoji and short-forms each one — 4.34K, 1.2M — so any single kind at or above 1,000 reaches us at three significant figures, and only counts below 1,000 are exact. The shares above are ratios of those figures and carry the same error. This is also why the total here can differ slightly from a reaction total printed elsewhere on the page: both are sums of the same rounded parts, taken over samples with different edges.

Coverage. Reactions were read on 18 of the 18 sampled posts in this sample. Summed by Telegram’s own count on each post — not by adding up the per-emoji breakdown above — those same posts carry 139reactions in total: the kind of figure the paragraph above means by “a reaction total printed elsewhere on the page”.

Measured over the 18 most recent posts we hold, published 18 January 2026 to 19 June 2026, using the newest reading held for each. Telegram Stars are excluded: they are a payment, not a reaction, and they have their own section.

Recent posts

19 Jun 2026, 04:27 UTC≈2,860 views13 reactionsread 18 August 2026

አዳዲስ መረጃዎችን ይፈልጋሉ? በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ የዩቱብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡ ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት 👇👇👇 YouTube :https://youtube.com/@darashmedia

13

18 Jun 2026, 17:46 UTC≈3,110 views18 reactionsread 18 August 2026
Photo

ህውሃት በራያ አላማጣ ‼ የህወሃት ታጣቂዎች ወደ ወሎ አቅጣጫ በእግር እንዲንቀሳቀሱ መታዘዛቸው ተገለጠ‼ የህወሃት ታጣቂዎች በአላማጣ በኩል ወደ ወሎ መስመር በእግር ጉዞ እንዲያደርጉ ትዕዛዝ መተላለፉ ተሰማ። ስለሁኔታው የደረሱኝ መረጃዎች :- 📌 ታጣቂዎቹ ጉዟቸውን ያደረጉት ወደ ወልቃይት መስመር ሳይሆን ወደ ወሎ አካባቢ ሲሆን፣ ይህም ግጭቱን በወሎ መስመር ላይ ለማተኮር የተደረገ እቅድ እንደሆነ ተጠቁሟል። 📌 በተሽከርካሪ መጓዝ የሚያስከትለውን ከፍተኛ አደጋ ለመቀነስና ለጥንቃቄ ሲባል ታጣቂዎቹ በእግር እንዲንቀሳቀሱ ተደርጓል። 📌 በተለይ «አርሚ 15» የተባለው የጦር ክፍል በእግር ጉዞውን እንዲያከናውንና በመቀጠልም ወደ ኤርትራ አቅጣጫ እንዲያቀና መመሪ

👍126

13 Mar 2026, 16:53 UTC≈8,520 views19 reactionsread 18 August 2026
Photo

"እኔ እንደጌታቸው እንዳልመስላችሁ"‼️ ​"ተዘጋጅቶ መቆየት ወሳኝ ነው" ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌ/​ጀነራል ታደሰ ወረደ በመቀሌ በተካሄደው የአፄ ዮሐንስ መታሰቢያ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ወቅታዊው የፖለቲካ ሁኔታ በከባድ ውጥረት ውስጥ ያለ መሆኑን ገለጹ። ጀነራሉ "የሰላም አማራጮች ካልተሳኩ ተሸንፎ መኖር አማራጭ አይደለም" በማለት፣ አንጻራዊው ሰላም ከአቅም በላይ በሆኑ ግፊቶች ሊደፈርስ ስለሚችል በማንኛውም ሰዓት ተዘጋጅቶ መቆየት ወሳኝ መሆኑን አሳስበዋል። ከሰሞኑ በጀኔራል ታደሰና በዶ/ር ደብረፂዮን ቡድን መካከል አለመግባባቶች ጎልተው እየተሰሙ መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን ጀኔራል ታደሰ "እኔ እንደጌታቸው እንዳልመ

13👍3👏3

11 Mar 2026, 06:13 UTC≈4,970 views3 reactionsread 18 August 2026
Photo

#እኛ ጋር ሰርቶ ማስረከብ ከግዴታ በላይ ክብርና ኩራታችን ነው! #ቴምር ጥራት ካለው ህንጻ ባሻገር እምነትን ይገነባል! ‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው #ቴምርሪልስቴት ‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ) 👉 1 መኝታ 69ካሬ 20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር 👉2 መኝታ 82ካሬ 20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር 👉3 መኝታ 126ካሬ 20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር ‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ) 👉 3መኝታ = 121ካሬ ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን ቅድመ ክፍያ

3

11 Mar 2026, 06:13 UTC≈2,850 views5 reactionsread 18 August 2026
Photo

ኢራን በሃይፋ፣ ቴል አቪቭ፣ እየሩሳሌም እና በኤርቢል፣ ማናማ በሚገኙ የአሜሪካ ጦር ሰፈሮች ላይ ጥቃት ሰንዘረች ‼️ በመካከለኛው ምስራቅ በሚገኙ የእስራኤል እና አሜሪካ ንብረቶች ላይ 37ኛውን የጥቃት ማዕበል በማካሄድ “እጅግ በጣም ከባድ የሆነውን ክሩምሻህር” ሚሳኤሎችን በመተኮስ ከሦስት ሰዓታት በላይ የፈጀ ባለብዙ ሽፋን ጥቃት መፈፀሙን የኢራን አብዮታዊ ዘብ አስታውቋል ። የፋርስ የዜና ወኪል ባሰራጨው የኢራን አብዮታዊ ዘብ መግለጫ መሰረት ከቴላቪቭ በስተደቡብ የሚገኘውን የሄላ የሳተላይት የመገናኛ ማዕከልን ለሁለተኛ ጊዜ እንዲሁም በቢራ ያቁብ፣ በምዕራብ እየሩሳሌም እና በሃይፋ የሚገኙ ወታደራዊ ጣቢያዎችን ኢላማ አድርጓል ብሏል። በኢራቅ ኤርቢል የሚገኘው

5

5 Mar 2026, 06:12 UTC≈5,930 views6 reactionsread 18 August 2026
Photo

#ቴምርሪልስቴት ‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ) 👉 1 መኝታ 69ካሬ 20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር 👉2 መኝታ 82ካሬ 20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር 👉3 መኝታ 126ካሬ 20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር #ልብይበሉ #ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪበ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት #100% ለሚከፍል 30% ቅናሽ አለን ‼️ቴምር ሪልስቴት ፒያሳ አደዋ00 ሱቅ ሽያጭ 👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ1.4ሚሊዮን ብር 4ተኛ እና 5ተኛ 👉5.3ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.7ሚሊ

6

5 Mar 2026, 06:11 UTC≈3,800 views8 reactionsread 18 August 2026
Photo

የኤርትራ ወታደሮች‼️ በርካታ የኤርትራ ሰራዊት አባላት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ዩኒፎርምን በመልበስ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ ግዛቶች እየገቡ ነው። አፍሪካ ዲፌንስ ፎረም ባወጣው ዘገባ፣ ወታደሮቹ በሁመራ እና ዛላምበሳ በኩል የመከላከያ ሰራዊትን ልብስ በመልበስ ወደ ኢትዮጵያ ግዛቶች በስፋ እየገቡ መሆናቸውን ዘግቧል። አንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ባለስልጣን ወደ ሁመራ የገቡ የኤርትራ ወታደሮች በስፋት በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት መያዛቸውን ለዘገባው ተናግረዋል። ​​​===================== ተጨማሪ መረጃዎች እንዲደርሳችሁ ከስር የሉ Link join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇 በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇👇👇👇 YouTub

🔥62

3 Mar 2026, 04:48 UTC≈3,040 views4 reactionsread 18 August 2026
Photo

#ቴምርሪልስቴት ‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ) 👉 1 መኝታ 69ካሬ 20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር 👉2 መኝታ 82ካሬ 20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር 👉3 መኝታ 126ካሬ 20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር #ልብይበሉ #ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪበ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት #100% ለሚከፍል 30% ቅናሽ አለን ‼️ቴምር ሪልስቴት ፒያሳ አደዋ00 ሱቅ ሽያጭ 👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ1.4ሚሊዮን ብር 4ተኛ እና 5ተኛ 👉5.3ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.7ሚሊ

4

24 Feb 2026, 09:07 UTC≈3,460 views8 reactionsread 18 August 2026
Photo

#ቴምርሪልስቴት ‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ) 👉 1 መኝታ 70 ካሬ ሙሉ ክፍያ 8,050,000ብር 20% ቅድመ ክፍያ 1,610,000ብር 👉2 መኝታ 90ካሬ 10% ቅድመ ክፍያ 1,518,000ብር ሙሉ ክፍያ 10,350,000 ብር 👉3 መኝታ 119ካሬ 20% ቅድመ ክፍያ 2,737,000ብር ሙሉ ክፍያ 13,685,000ብር ‼️ አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ) 👉 3መኝታ = 121ካሬ ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን) 👉 3መኝታ = 157ካሬ ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን) #100% ለሚከፍል ከ 30% እስከ 35% ቅናሽ አለን 🎯30% እና ከዚያ በላይ ለ

7👍1

21 Feb 2026, 11:19 UTC≈4,030 views14 reactionsread 18 August 2026
Photo

ጄኔራሉ አልተስማማሁም አሉ‼️ “መከላከያ ሰራዊት ትግራይ እንዲገባ አልተስማማሁም” ጀነራል ታደሰ ወረደ በሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ የሚመራው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር መከላከያ ሠራዊት ወደ ትግራይ ክልል እንዲገባ ተስማምሟል መባሉን አስተብቧልል፡፡ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳን ጀነራል ታደሰ ወረደ ጽሕፈት ቤት ባወጣው መረጃ፣ መከላከያ ሠራዊት በትግራይ ክልል በሚገኙ የቀድሞው የሰሜን ዕዝ ካምፖች እንዲሰፍር አለመስማመቱን አስታውቋል፡፡ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ወደ ትግራይ ክልል እንዲገባ በፌደራል መንግሥት ትዕዛዝ ተላልፏል በሚል የተሰራጨው መረጃ ፍፁም ሐሰት ነው ብሏል፡፡ ባለፉት ቀናት የፌደራል መንግሥት መከላ

14

5 Feb 2026, 07:36 UTC≈5,390 views6 reactionsread 18 August 2026
Photo

🎯ከ 8 በላይ ሳይቶችን አስረክበን አሁን ደግሞ በድጋሜ በሳር ቤት ቫቲካን አካባቢ ለሽያጭ ያወጣነው አፓርትመንት #ቴምርሪልስቴት ‼️ሳር ቤት ቫቲካን 👉3መኝታ 139ካሬ 20%ቅድመ ክፍያ 3.1ሚሊዮን ሙሉ ክፍያ 15.9ሚሊዮን 👉3 መኝታ 143ካሬ 20% ቅድመ ክፍያ 3.3ሚሊዮን ሙሉ ክፍያ 16,445,000ብር 👉3 መኝታ 153ካሬ 20% ቅድመ ክፍያ 3.5ሚሊዮን ሙሉ ክፍያ 17.6ሚሊዮን #ልብይበሉ 🎯 100% ለሚከፍል 35% ቅናሽ አለን #ቀሪውን 20% በ 16ዙር ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት * 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 15%_25% ቅናሽ አዘጋጅተናል ለበለጠ መረጃ

6

30 Jan 2026, 07:01 UTC≈5,460 views5 reactionsread 18 August 2026
Photo

#ቴምርሪልስቴት ከቃል በላይ ያስረከብናቸው ከ 8 በላይ ሳይቶች ማሳያ ናቸው ‼️ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ጀርባ 🎯አከፍፈል 👉 3 መኝታ 100ካሬ 10% ቅድመ ክፍያ 1,150,000ብር ሙሉ ክፍያ 11,500,000ብር 👉3 መኝታ 132ካሬ 10% ቅድመ ክፍያ 1,518,000ብር ሙሉ ክፍያ 15,180,000ብር 👉3 መኝታ 142ካሬ 10% ቅድመ ክፍያ 1,630,000ብር ሙሉ ክፍያ 16,330,000ብር #ልብይበሉ #ቀሪውን 90% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪበ 15ዙር ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት * 40% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 20%_35% ቅናሽ አዘጋጅተናል ለበለጠ መረጃ ይደ

3👍2

Showing the 12 most recent of 18 posts we hold for @Liyumereja9. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.

Mentions

Names

Channels on the register whose handles appear in this channel's posts.

A mention is a weaker signal than a forward and is counted separately for that reason — naming a channel is not republishing it, and a handle in a post body is easy to place deliberately. The post counts beside each row below are distinct posts in which the handle appeared, from posts we have read on both sides — the “Named by N registered channels” figure above is a different count, of distinct NAMING CHANNELS rather than posts, and is not the sum of the rows under it.

Appears in Telegram’s recommendations for other channels

The reverse of the list above, and a different kind of signal. This does not require this channel to have ever been asked about directly — each row below is a channel we DID ask Telegram about, whose Telegram-generated list happened to include this one. A channel can appear here with an empty list above it, because being named by someone else’s query is independent of having been queried itself.

አዲስ ነገር መረጃ
@Addis_News · 103,145
Telegram ranks this channel #60 of 79 here — alongside 78 others — read 15 August 2026

This channel appears in 1 seed channel's Telegram-generated recommendation list in total. Each is Telegram’s list for THAT channel, not this one — see how this is measured.

Cite this entry

A live page changes as we take new readings, so a citation should name the measurement it is based on, not just the URL. The line below cites the subscriber count as measured 15 August 2026 — this entry's latest reading, not the date you are reading this.

“ልዩ መረጃ” (@Liyumereja9), 9,754 subscribers as measured 15 August 2026. Telegram Register, tgregister.com/channel/Liyumereja9.

Full measurement history, CC BY 4.0. Every reading this register holds for this entry, not just the latest one, as a dated, downloadable record: CSV · JSON. Free to use with attribution to tgregister.com. Each file carries its own generation timestamp, which is the figure to cite for exactly when the data was retrieved.