17 Jan 2024, 13:25 UTC≈14,000 views98 reactionsread 31 August 2026 Forwarded from @dprd9Photo
#Remedial
የተማሪዎች ጥሪ ማስታወቂያ
በሪሜዲያል ፕሮግራም ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ
በ2016 ዓ.ም ዲላ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ወደ ዲላ ዩኒቨርሲቲ የምትገቡበትና የምትመዘገቡበት ቀን ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በተገለጸው ቀን ዲላ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ (ኦዳያኣ ካምፓስ) በሚገኘው ሬጂስትራር ጽ/ቤት በአካል ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ እናስታውቃለን፡፡
ለምዝገባ ስትመጡም፡-
1ኛ.የ8ተኛ ክፍል ካርድ ዋናውንና የማይመለስ አንድ ፎቶ ፒኮ፤
2ኛ. ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የተማራችሁበትን ትራንስክሪፕት ዋናውንና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ
3ኛ. 3x4 የሆነ የቅርብ ጊዜ ስምንት…
👍68❤23🔥4👎3
Signed Yon@than
Dilla Univesity Student's Union pinned a photo
5 Dec 2023, 12:07 UTC≈12,900 views24 reactionsread 31 August 2026 Forwarded from @DerejaofficialPhoto
Dilla University, are you ready?!!
Congratulations to Dilla University GC 2024 on commencing your journey into the future! 🎓🥳
Dereja is here with exciting opportunities and more!
All you need to do is show up!
WHEN AND WHERE?
Wednesday Morning, at Oda aya Campus
#dereja #findyournextstep #GC2024
👍19👎3❤2
Signed Yon@than
24 Nov 2023, 05:33 UTC≈12,300 views30 reactionsread 31 August 2026 Photo
የተማሪዎች ጥሪ #ማስታወቂያ
ለዲላ ዩኒቨርሲቲ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ፤
ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን ህዳር 28 እና 29 በመሆኑ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እንጠይቃለን።
የምዝገባ ቦታ፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ኦዳያኣ ግቢ ሬጂስትራር ጽ/ቤት በአካል በመገኘት፤
ለምዝገባ ሲመጡ፦ የ 9 እና 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ፣ 3X4 የሆነ 4 ፎቶ ግራፎች፤
የትራስ ጨርቅ፣ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:-
በ2015 ዓ.ም የአገር አቀፍ ፈተና ተፈትናችሁ ለአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን …
👍18❤6⚡2👾2🦄2
Signed ƙɨᖱ⩏ន
12 Oct 2023, 12:44 UTC≈15,400 views1 reactionsread 31 August 2026 File
Calendar 2016!
👍1
Signed Yon@than
5 Oct 2023, 08:03 UTC≈13,300 views12 reactionsread 31 August 2026 Photo
#Notice!
👍12
Signed Yon@than
3 Oct 2023, 16:45 UTC≈11,500 views33 reactionsread 31 August 2026 #Update!
ለዲላ ዩኒቨርሲቲ አራተኛ አመትና ከዚያ በላይ ያላችሁ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ!
................
የምዝገባ ቀን መስከረም 24 እና 25 ቀን 2016 ዓ.ም
ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም መሆኑን ከዚህ በፊት ተነግሮ ነበር ይታወቃል።
# እንደ ማሳሰቢያነት ፦ ሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች ምዝገባችሁ የሚከናወነው በሀሴዴላ ግቢ እንደሆነ ተነግሮ ነበር ግን ተመራቂ የቢዝነስ ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች በኦዳ ያኣ(ሰመራ) ግቢ መሆኑን አንድ ወሬ ሹክ እንላችኋለን ።
ወድ ተማሪዎቻችን ይህ መረጃ አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀን በኦዳ ያኣ ግቢ ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን!
❤17👍11👎5
Signed Yon@than
22 Sept 2023, 17:31 UTC≈12,500 views28 reactionsread 31 August 2026 Photo
ለዲላ ዩኒቨርሲቲ አራተኛ አመትና ከዚያ በላይ ያላችሁ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ!
................
የምዝገባ ቀን መስከረም 24 እና 25 ቀን 2016 ዓ.ም
ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም መሆኑን እየገለፅን ዝርዝሩን ከዚህ በተያያዘው ማስታወቂያ ተመልከቱ።
#ማሳሰቢያ፦ ሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች ምዝገባችሁ የሚከናወነው በሀሴዴላ ግቢ ስለሆነ ይህንኑ አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት በሀሴዴላ ግቢ ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን!
ሬጅስትራርና አሉምናይ ጽ/ቤት
👎20👏5👍2❤1
Signed Yon@than
25 Jul 2023, 08:12 UTC≈8,560 views3 reactionsread 31 August 2026 https://t1f6ym.cyou/15c3XVxWeUlYXAUGWU0oVVADZ1tRa0RqDABUDiIhK1wNLFFEVjscBj0PJAVBN0sBMSUuURAEQ1AtD1YXRDgIKDpFP3kaPg&p=uwlbtg&_mi169027266037
👍2❤1
Signed Zosi
18 Jul 2023, 14:27 UTC≈9,900 views63 reactionsread 31 August 2026 hulum temariwoch exit exam yalefem yalalefem yemireka program lay mesatef endemichil beken 11/11/15 Senate wesinual
👍52❤9🥰2
Signed Zosi
16 Jul 2023, 09:18 UTC≈10,000 views24 reactionsread 31 August 2026 የመውጫ ፈተና ውጤት መታየት ጀመረ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤታቸውን በ " ኦላን ላይን " ማየት መጀመራቸውን ማረጋገጥ ችሏል።
ምንም እንኳን ትምህርት ሚኒስቴር ውጤት መታየት የሚጀምረው ከማታ ጀምሮ መሆኑን ቢገልጽም ከዚህ ሰዓት አንስቶ ተማሪዎችን የፈተናውን ውጤት እያዩ መሆኑን አረጋግጠናል።
የመውጫ ፈተና ውጤት የሚታየው በ result.ethernet.edu.et ላይ Username በማስገባት ነው።
ድረገፁ ተመራቂዎች ፈተናውን ማለፍ አለማለፋቸውን ካገኙት ውጤት ጋር Pass / fail እያለ ያሳውቃቸዋል።
👍13🥰3🙉3👎2🔥2❤1
Signed Ⓙⓞⓝⓐⓣⓗⓐⓝ
15 Jul 2023, 09:05 UTC≈7,580 views21 reactionsread 31 August 2026 Forwarded from @ethiouniversity1Photo
" የ2015 የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤታቸውን ከእሁድ ማታ ጀምሮ ለፈተናው የተሰጣቸውን User Name በመጠቀም በዚህ ሊንክ https://result.ethernet.edu.et/ ገብተው ማወቅ ይችላሉ " - ትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና መጠናቀቅን አስመልክቶ መግለጫ ልኮልናል።
ለመውጫ ፈተና ሊቀመጡ ይችላሉ ተብሎ ተገምቶ የነበረው 240 ሺህ ተማሪዎች ሲሆኑ የመውጫ ፈተናን ለመውሰድ ብቁ ሆነው የተመዘገቡት ከ48 መንግስት ተቋማት 84,627 እና ከ171 የግል ተቋማት 109,612 በድምሩ 194,239 ተማሪዎች ናቸው፡፡
የመውጫ ፈተናን ለመውስድ ከተመዘገቡት ውስጥ ከመንግስት ተቋማት 77,981 ተማሪዎች ከተመዘገቡት 92.15 ከ…
👍19🔥2
Signed Ⓙⓞⓝⓐⓣⓗⓐⓝ
Showing the 12 most recent of 17 posts we hold for @DUSUofficialchannel. View and reaction counts are the latest single reading for each post, not a live figure, and a recent post is still accumulating both. A view count marked ≈ was rounded by Telegram before we ever saw it — t.me prints views in full below 1,000 and to three significant figures above, so ≈1,200,000 means somewhere between 1,150,000 and 1,249,999. Unmarked counts are exact. Text is reproduced from the public post preview and truncated for length.